UMMA TOKEN INVESTOR

3 months Translate
Translation is not possible.

ደና የሞቀ ትዳርህን አተህ ብዙ ሆና በችግር ጊዜ የጎንህ የነበረችውን ሚስት ቆርጦላት ልጆችህን በትነህ ከመሄድህ በፊት ቆም ብለህ አስብ።

በአንድ ሚስት ተረጋግተህና ደስተኛ ሳትሆን የሴት ማብዛት ደስታ የሚያመጣልህ መስሎህ የምትኳምት ምስኪን ሆይ ከሁለቱም ሳትሆን ከመቅረትህ በፊት የያዝከውን ብታጣጥም ይሻልሀል ባይ ነኝ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
4 months Translate
Translation is not possible.

ሁላችንም እንረባረብ‼

================

(መልዕክቱን ቶሎ እናሰራጨው!)

||

✍ ትናንት ቅዳሜ ምሽት ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ በተመለደው ፕሮግራማቸው ቁርኣን ተፍሲር በአስኮ በድር መስጅድ አስቀርተው ዒሻእን ሰግደው ወደ ቤታቸው በመሄድ ላይ ሳሉ ከጀርባቸው በተተኮሰ ሽጉጥ ህይዎታቸውን ያጡት ሸይኽ ዐብዱ ያሲን የቲም ልጆችን ጥለወ አልፈዋል።

የነዚህ ልጆች እናት የሆበችው ባለቤታቸው ቅርብ ጊዜ ነበር የሞተችው። ዛሬ ደግሞ እርሳቸውም ተደገሙና ልጆቻቸው ባዶ ቀሩ።

በተጨማሪም 3 ሚሊዮን ብር ገደማ እዳ አለባቸው።

ሁላችንም አላህ ከሰጠን ላይ በቀመነስ ተረባርበን የሸይኻችንን እዳ እንክፈል።

የሚከተሉትን የባንክ አማራጮች ተጠቀሙ፦

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአካውንት ቁጥር፦ 1000592716309

የአካውንት ስም፦ ዐብዱ ዑሥማን እና ሲሩ ሐሰን እና ጀሚል ሑሴን  

ጀሚል ሑሴን:   0930078250

ዐብዱ ዑሥማን:  0911199884

ሲሩ ሐሰን:  0912112190

ለሌሎችም ማነሳሻ ይሆን ዘንድ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ኮመንት ላይ ወይም በውስጥ t.me/Murad_Tadesse ላይ ላኩት።

የወሰናችሁ አቅሙ ያላችሁ ባለሃብቶች ወይም ተቋማት ካላችሁ ደግሞ ተመካከሩና እናንተ ብትሸፍኑት መልካም ነበር።

||

t.me/MuradTadesse

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
M S shared a
Translation is not possible.

۞ إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ الرُّجْعَى ۞

۞ መመለሻ ወደ ጌታህ ብቻ ነው።

በፈለጋችሁት ስፍራ ሽሹ፤ ግን አትርሱ፡- «መመለሻ ወደ ጌታህ ብቻ ነው።" የፈለጋችሁትን ስሩ ነገር ግን እወቁ “ትንሽም ሆነ ትልቅ ነገር ሳይከታተል አይተወውም” የሚባልለት መጽሐፍ እንዳለ እርግጠኛ ሁኑ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
4 months Translate
Translation is not possible.

እዚህ መንደር ስንት ነገር መተዋወስ ስንች ጠፍተናል ኧረ ወገን ሞቅ እናድርገው።

ብዙ የምናወጋው ለጃ አለ ገባ ገባ በሉ።

ምርጥዬ የጁምዓ ጅማሮ ይሁንላቹ።

ሀዬ ወንዶች ከቤት ከመውጣታቹ በፊት ትጥብ ፣ በጀለቢያ ንፅት፣ በሽቶ እጥን ብላቹ ውጡ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group