Translation is not possible.

۞ إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ الرُّجْعَى ۞

۞ መመለሻ ወደ ጌታህ ብቻ ነው።

በፈለጋችሁት ስፍራ ሽሹ፤ ግን አትርሱ፡- «መመለሻ ወደ ጌታህ ብቻ ነው።" የፈለጋችሁትን ስሩ ነገር ግን እወቁ “ትንሽም ሆነ ትልቅ ነገር ሳይከታተል አይተወውም” የሚባልለት መጽሐፍ እንዳለ እርግጠኛ ሁኑ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group