UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

አንተ ህያው፣ራስህን ቻይ የሆንክ ጌታ ሆይ!በእዝነትህ እርዳታህን እንለምናሀለን። ነገራቶቻችንን ሁሉ አስተካክልልን። ለአይን ጨረፍታም ቢሆን ወደራሳችን አትተወን

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በአላህ ስም

*🍃 4ቱን እዝነትህን አትንፈጋቸው*

① ሚስትህን

② ልጆችህን

③ ቤተሰብህንና

④ ጓደኞችህን

*🍃 4 ነገሮችን ቀንስ*

① እንቅልፍን

② ምግብን

③ መሰላቸትንና

④ ንግግርን

*🍃 4ቱ ላይ አትጨክንባቸው*

① የቲም ላይ

② ሚስኪን ላይ

③ ድሃ ላይና

④ ህመምተኛ ላይ

*🍃 4 ሰዎችን ቅረባቸው*

① ሙኽሊስ የሆነ ሰው

② ቃሉን ጠባቂ

③ አዛኝንና

④ ታማኝን

*🍃 4 ሰዎችን ራቃቸው*

① ጃሂልን

② ተከራካሪን

③ ቂልንና

④ ባዶን

*🍃 4 ሰዎችን ጓደኛ* አታድርጋቸው

① ውሸታምን

② ሌባን

③ ምቀኛንና

④ ራስወዳድን

*🍃 4 ነገሮችን አትቁረጣቸው*

① ሰላት

② ቁርአን

③ ዚክርንና

④ ዝምድናን

*🍃 በ4ቱ ተዋብባቸው*

① በትእግስት

② በቻይነት

③ በእውቀትና

④ በቅንነት

*🍃 ከ4 ነገሮች በአላህ* ተጠበቅ

① ከትካዜ

② ከሀዘን

③ ከድብርትና

④ ከስስት

*2, ፊትህ እንዲበራ ትፈልጋለህ ?*

®= የሌሊት ሶላት አደራ ፡፡

3, ጤና ትፈልጋለህ ?

_®= ፆምን አጥብቀህ ያዝ ፡፡_

_4, ከጭንቅ ለመዉጣት ትፈልጋለህ ?_

_እሥቲግፋርን እንዳትለቅ ፡፡_

_5, ትካዜን ማሥወገድ ትፈልጋለህ ፡፡_

_ዱአን ሙጭጭ አድርገህ ያዝ ፡፡_

_6, የህይወትን አድካሚ ችግሮች ለማሥወገድ ትፈልጋለህ ?_

_®= "ላሀወላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላህ " ማለት አብዛ ፡፡_

_7, በረካ ትፈልጋለህ ?_

_®= በነብዩ ሙሃመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሠለም ) ላይ ሠለዋት አዉርድ ፡፡_

_8, ዘና ማለት ትፈልጋለህ_ ?

_®= ቁርአንን ረጋ ብለህ በማሥተንተን አንብብ ፡፡

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በጁምዓ ቀን ወደ መስጂድ ስትገባ ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም ሁለት ረከዓ መስገድ ይኖርብሃል!

ከጃቢር ቢን አብደላህ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: እንዲህ ይላል፦

﴿جَاءَ رَجُلٌ وَالنَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَخْطُبُ النَّاسَ يَوْمَ الْجُمُعَةِ، فَقَالَ : " أَصَلَّيْتَ يَا فُلَانُ ؟ " قَالَ : لَا، قَالَ : قُمْ فَارْكَعْ رَكْعَتَيْنِ﴾

“አንድ ሰው ነቢዩ (ﷺ) ለሰዎች ኹጥባ እያደረጉ ሳለ ወደ መስጂድ ገብቶ ተቀመጠ። እከሌ ሆይ ሰግደሃልን? አሉት። አልሰገድኩም አለ። ተነስ ሁለት ረከዓ ስገድ አሉት።”

{📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 930 }

Send as a message
Share on my page
Share in the group
6 month Translate
Translation is not possible.

አንድ ጊዜ ነብዩላህ ሙሳ (አለይሂሰላም) አላህን

"ከፍጡራኖችህ የምትረሳው የለም እንዴ?" ብለው ጠየቁት።

አላህም እንዲህ አዘዛቸው:—(ያሙሳ አጠገብህ ያለውን ድንጋይ ምታው) አላቸው።

ሲመቱት ለሁለት ተከፍሎ ከውስጡ ሌላ ድንጋይ አለ።

(አሁንም ምታው::)ሲመቱት ከዛም ድንጋይ ውስጥ ሌላ ድንጋይ።

ለሶስተኛ ጊዜ (ምታው) አላቸው። ያኔ

ሲመቱት ከውስጥ አንዲት ነፍሳት ቁጭ ብላ አረንጓዴ እፅዋትስትመገብ ተመለከቱ።

አላህም የዛችን እንስሳ ድምፅ ለነብዩላህ

ሙሳ አለይሂ ሰላም አሰማቸው።

እንዲህ አለች:–(በዚ ሶስት ጨለማ ውስጥ ለሚረዝቀኝ ጌታ ሁሌም ለማይረሳኝ ጌታ አላህ ጥራት ይገባው።) ስትል ሰሟት።

ሱብሀነከ ረቢ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group