UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.
አንተ ህያው፣ራስህን ቻይ የሆንክ ጌታ ሆይ!በእዝነትህ እርዳታህን እንለምናሀለን። ነገራቶቻችንን ሁሉ አስተካክልልን። ለአይን ጨረፍታም ቢሆን ወደራሳችን አትተወን
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
በጁምዓ ቀን ወደ መስጂድ ስትገባ ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም ሁለት ረከዓ መስገድ ይኖርብሃል!
 
ከጃቢር ቢን አብደላህ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: እንዲህ ይላል፦
 
﴿جَاءَ رَجُلٌ وَالنَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَخْطُبُ النَّاسَ يَوْمَ الْجُمُعَةِ، فَقَالَ : " أَصَلَّيْتَ يَا فُلَانُ ؟ " قَالَ : لَا، قَالَ : قُمْ فَارْكَعْ رَكْعَتَيْنِ﴾
 
“አንድ ሰው ነቢዩ (ﷺ) ለሰዎች ኹጥባ እያደረጉ ሳለ ወደ መስጂድ ገብቶ ተቀመጠ። እከሌ ሆይ ሰግደሃልን? አሉት። አልሰገድኩም አለ። ተነስ ሁለት ረከዓ ስገድ አሉት።”
 
{📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 930 }
Send as a message
Share on my page
Share in the group
2 years Translate
Translation is not possible.
አንድ ጊዜ ነብዩላህ ሙሳ (አለይሂሰላም) አላህን
"ከፍጡራኖችህ የምትረሳው የለም እንዴ?" ብለው ጠየቁት።
 
አላህም እንዲህ አዘዛቸው:—(ያሙሳ አጠገብህ ያለውን ድንጋይ ምታው) አላቸው።
ሲመቱት ለሁለት ተከፍሎ ከውስጡ ሌላ ድንጋይ አለ።
(አሁንም ምታው::)ሲመቱት ከዛም ድንጋይ ውስጥ ሌላ ድንጋይ።
ለሶስተኛ ጊዜ (ምታው) አላቸው። ያኔ
ሲመቱት ከውስጥ አንዲት ነፍሳት ቁጭ ብላ አረንጓዴ እፅዋትስትመገብ ተመለከቱ።
አላህም የዛችን እንስሳ ድምፅ ለነብዩላህ
ሙሳ አለይሂ ሰላም አሰማቸው።
እንዲህ አለች:–(በዚ ሶስት ጨለማ ውስጥ ለሚረዝቀኝ ጌታ ሁሌም ለማይረሳኝ ጌታ አላህ ጥራት ይገባው።) ስትል ሰሟት።
ሱብሀነከ ረቢ።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group