UMMA TOKEN INVESTOR

Tentang saya

Mukerem bedir@gamil.com

Tidak bisa diterjemahkan.

ለጥንቃቄ ያክል «ሞባይል ባንኪንግ» ለምትጠቀሙ ሰዎች‼

5 Dilihat
Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup
Tidak bisa diterjemahkan.

☑️ ሼይኽ ሷሊህ አልፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ አሉ፦

ጠዋት ባነጋህ ጊዜ ይህን ስራ ለሊት ሰራዋለው ብለህ እስከለሊት አታዘግየው ፤ ምናልባት ለሊትን ላታገኘው ትችላለህ እና በፍጥነት ተቻኩለህ ስራህን ስራው።

ባመሸህም ጊዜ ስራህን እና ወደአላህ መፀፀትን(ተውበትን) እስከጠዋት አታዘግየው፤ ምናልባት ጠዋትን ላታገኘው ትችላላህና ። ለአንተ እኮ አሁን ካለህበት ሰአት ውጭ ሌላ ሰአት የለህም ። መልካም ስራዎችን ፣ ተውበትን ፣ አላህን መሀርታ መጠየቅን ወደ ሌላ ጊዜ አታዘግየው፤ በፍጥነት አሁነኑ ተግብረው።

📚አልሚንሀቱ - ረባኒየህ 287/286

Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup
Tidak bisa diterjemahkan.

ሸይኽ ሱሌይማን አረሀይሊይ(ሀፊዘሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦

"አንድ ሰው ልብሱን አውልቆ በሚራቆት ሰዓት ፦

"ቢስሚላህ" ይበል።

ይህን በማለቱ ከሽይጣኖች እና ከጂኖች ዐይን መከለያ ይሆንለታል።"

【"ሸርሁ አልወሲየቱ አሱግራ "(ገፅ፤162)】

Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup
Tidak bisa diterjemahkan.

ሸይኽ ዑሰይሚን(ረሂመሁላሁ ተዓላ) እንዲህ ብለዋል፦

💥ቀልብህ ላይ የሚከተሉትን ነገር ካስተዋልክ፦

▪️መጥፎ ነገር አይተህ ልብህ የማያወግዘው ወይም የማይጠላው ከሆነ።

▪️በአንድ ነገር ላይ ስክነት የሌለው የሚገለባበጥ ከሆነ።

▪️መልካም እና ሰናይ ተግባራትን በመስራት ላይ ስክነት የማያገኝ ከሆነ።

👉 ቀልብህ  ላይ በሽታ አለና በፍጥነት ቀልብህን ለማስተካከል  ጥረት አድርግ።

========

💥የሚከተሉትን ነገሮች ደግሞ ቀልብህ ላይ ካስተዋልክ፦

▪️መልካምና ሰናይ ምግባሮች የምትወድና የምትፈፅማቸው ከሆነ።

▪️ወደ መልካምና ሰናይ ምግባሮችየምትጠቁም ከሆነ።

▪️እኩይ ተግባራትን የምትጠላ እና የምትርቅ ከሆነ።

👉 ቀልብህ ሰሊም(ንፁህ ቀልብ) መሆኑን እወቅ።

☝️የእኛንም ሆነ የእናንተን ቀልብ እንዲህ እንዲያረግልን አላህ እንማፀነዋለን።

📚【"ሸርሁ ሪያዱ ሷሊሒን"(1/300)】

🌱🌸🌱🌸🌱

Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup
Tidak bisa diterjemahkan.

የምእራቡ አለም እና ኢስላም ስለ ሴት ልጅ፦

||

===========

➾በየመድረኩ ሙዚቃን እንድትሙዝቅ ፈቀዱላት

         ➾አላህ(ጀላ ሰናኡህ) አዛን ከማውጣትና ኢቃማ ከማደረግ ከለከላት

           ➫ጥብቅበቷንና ማንነቷን ይበልጥ ለመጠበቅ ሲል።

➾በተለያዩ የቲያትር መድረኮች ላይም ፊልም እንድትሰራ ፈቀዱላት...

        ➾አላህ(ጀለ ሰናኡህ) የጀመአ ሰላትና የጁሙአን ሰላት መስጂድ እንድትሰግድ አላዘዛትም

        ➫ጥብቅነቷንና ማንነቷን ይበልጥ ለመጠበቅ ሲል።

➾የ Olympic እና የተለያዩ ውድድሮች አሸናፊ አደረጓት.....

        ➾አላህ(ጀለ ሰናኡህ) በሰፋና በመርዋ መካከል ዱብዱብን(የሶምሶማን ሩጫ) ከለከላት

        ➫የሷን ጥብቅነትና ሀያእዋን ለመጠበቅ ሲል።

➾በተለያዩ አጋጣሚኖች ያለ መህሪም ከቤቷ እንድትወጣና በተለያዩ በራሮች ከሀገር እንድትወጣ አደረጓት

       ➾አላህ(ጀለ ሰናኡህ) ያለ መህረም ከኢስላም ማእዘናት ውስጥ አንዱ የሆነውን ሀጅ ከሷ ላይ አነሳላት

           ➫ጥብቅነቷንና ሀያእዋን ለመጠበቅ ሲል።

➾የተለያዩ ውድድሮች እንድትወዳደርና የለያዩ የስፖርት አይነቶች ደጋፊ እንድትሆን ከቤቷ አወጧት

           ➾አላህ(ጀለ ሰናኡህ) ዲንን ለመነሰር ጂሀድ ከመውጣት ከለከላት

       ➫ሴትነቷንና ጥብቅነቷን ለመጠበቅ ሲል።

➥➤የምእራቡ አለም የሴት ልጅን ነፃነትን ሳይሆን የፈለጉት...

           ➥ወደሷ ሚደርሱበትን የነፃነት መንገድ ነው የፈለጉት።

=============

እህቴ  ኢስላም የሰጠሽን ቦታ አትዘንጊ

 

➤ልጅ ሁነሽ የቤተሰቦችሽ ጀነት መግቢያ ሰበብ ነሽ።

➤እህት ስትሆኚ የወንድምቾሽ ጀነት መግቢያ ሰበብ ነሽ።

➤እናት ስትሆኚ የልጆችሽ ጀነት መግቢያ ሰበብ ነሽ።

➤ባጭሩ አንቺ ማለት የዱንያዋ ጀነት ነሽ።

➥ታዲያ ለምን በማይገቡሽ ቦታዎች ላይ ሁነሽ ጀነትነትሽን ወደ ጀሀነምነት ትቀይሪዋለሽ።

➾ሀቂቃ ግን የት ነው ያለሺው!¿ የትስ ነበር መገኘት የነበረብሽ!¿

||

=====

Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup