Translation is not possible.

ሸይኽ ሱሌይማን አረሀይሊይ(ሀፊዘሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦

"አንድ ሰው ልብሱን አውልቆ በሚራቆት ሰዓት ፦

"ቢስሚላህ" ይበል።

ይህን በማለቱ ከሽይጣኖች እና ከጂኖች ዐይን መከለያ ይሆንለታል።"

【"ሸርሁ አልወሲየቱ አሱግራ "(ገፅ፤162)】

Send as a message
Share on my page
Share in the group