UMMA TOKEN INVESTOR

About me

ممكن تكون مخنوق مضغوط مضايق عليك أعباء كتير استعين بالله ثم ابتسم وهدء من حالك كل هذا سيبدل بفضل الله قريباً لاتستسلم

2 months Translate
Translation is not possible.

اللهم في يوم الجمعة انصر المرابطين المستضعفين من أهل فلسطين والمقاومة .. اللهم احفظ أرواحهم وأبناءهم وردهم إلى ديارهم مردًا كريمًا آمنًا.

اللهم عليك بأعدائك أعداء الدين  اليهود إسرائيل وأمريكا وكل الخونة والساكتين،  اللهم رد عنا كيدهم وفل حدهم وأزل دولتهم واذهب عن أرضك سلطانهم.

اللهم اجعل لأهل فلسطين النصرة والعزة والغلبة والقوة والهيبة.

جمعتكم نصر وتمكين. 🇵🇸

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Hanan shared a
Translation is not possible.

አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ለዶክተር አብዱረህማን‼️

▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬

(«ሼር በማድረግ በጎነትን እንተግብር፤ ሼር ሳያድርጉ እንዳያልፉ‼️»)

✍በደሴ ዙሪያ፣ ጢጣ በምትባል ቀበሌ ተወልዶ ያደገው ወንድማችን ዶ/ር አብዱረህማን ሰይድ በወረባቦ ወረዳ፣ ኢጀርሳ 020 ቀበሌ ከ17 ዓመት በላይ በጤና ባለሙያነት ህብረተሰቡን አገልግሏል።

ዛሬ ላይ ግን ወንድማችን ሁለቱ ኩላሊቶቹ ስራቸውን ስላቆሙ ዲያሊሲስ በማድረግ ላይ ይገኛል፤ ከአላህ በታች ህይወቱን እንታደግለት ዘንድ ለሁላችንም ጥሪ ቀርቧልናል።

ይህ ወንድማችን በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ በማቆማቸው (CKD : KIDNEY FAILURE) ምክንያት አዲስ አበባ - ፍሎው ዲያሊሲስ ክሊኒክ በሳምንት 2 ቀን ዲያለሲስ እያደረገ ይገኛል።

:

ወንድማችን ዶ/ር አብዱረህማን ከአላህ በታች ዘላቂ መፍትሔ ማግኘት የሚችለው ውጭ ሃገር ሄዶ የኩላሊት ንቅለ-ተከላ ማካሄድ ሲችል መሆኑንና ለዚህም ደግሞ ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ማለትም 4,000,000 (4 ሚሊዮን ብር) እንደሚያስፈልገው በጤና ባለሙያዎች ተነግሮታል፤ በመሆኑም የተቻለንን ሁሉ በማድረግ እንርዳው

የአብዱረህማንን ህይወት ለመታደግ‼️

---------------------------------------------------

√ ንግድ ባንክ፦

1000584320323

አብዱረህማን ሰይድ የሱፍ

:

√ አቢሲኒያ ባንክ፦

97124407

አብዱረህማን ሰይድ የሱፍ

*

ለበለጠ መረጃ፦

-------------------

09 22 11 18 05 - እህቱ ማሪቱ ሰይድ

09 27 90 22 45 - ወንድሙ ኻሊድ

09 21 03 42 58 - አወል ኢብራሂም

እርሱን ለመርዳት የተከፈቱ የሶሻል ሚዲያ ግሩፖችን ለመቀላቀል

✔️ የቴሌግራም ግሩፕ፦

https://t.me/+YYfIfsIl-dA1MDJk

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
5 month Translate
Translation is not possible.

መቆጣጠር በማይችሉት ፈተና ውስጥ ነፍስን ማስገደድ ተገቢ አይደለም። አለመቻልን አምኖ ወደ ዱአ ከመሄድ ውጭ አማራጭ የለምና። ሰዎች መሞከራችን ሳይታያቸው ልፍስፍስ ቢሉን አልያ ደንዳና ምንም ማለት አይደል እሺይ? ይኸው ይከተለናል ብለንም ከችሎታችን በላይ በሆነ ጉዳይ ውስጥ እንዳንገባ። አደራ።

ጌታችን ከኛ የሚፈልጋትን ትንሿን ሰበብ ከተወጣን በኋላ ከኛ የሚጠብቀው ተማፅኖአችንን ብቻ ነውና በሰበባችን አልሆን ላለው ሁሉ መንገዳችንን ወደ ዱአ እንቀይስ!

ይህን ሳንሞክርም ግን ቶሎ እጅ አንስጥ።

(አብድልቃድር ኑር)

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group