UMMA TOKEN INVESTOR

Najmuddin Ahimed пайларӗ
Çĕнĕ çулахне йывăçлăх

🛑👉 ሞትን ማስታወስ ለቀልብ ህይወት ይሰጣታል። እንድትነቃና እንድትዘጋጅ ያደርጋታል።

☞ ዛሬ ለሞቱት አልቃሽ ነገ በተራው ይለቀስበታል።

☞ የዛሬ ሬሳ ባይ በተራው ጀናዛ ይባላል።

☞ የዛሬ ሟች አጣቢ ተራው ሙቶ ይታጠባል።

☞በሬሳ ላይ ሰጋጅ በተራው ይሰገድበታል።

☞የዛሬ ቀብር ቆፋሪ በሌላ ጊዜ ለራሱ ይቆፈርለታል።

☞የዛሬ ቀባሪ በተራው ይቀበራል።

ወደድንም ጠላን የሚሆነው ይህ ነው። እድለኛ ማለት ከዱንያው በላይ ለአሄራው የሚለፋና ሞት እንዳለበት አውቆ ሁሌም በተጠንቀቅ የሚዘጋጅ ነው።

አላህ ልቦና ይስጠን።

    

Хыпар пек ярас
Ман тетелӗ питра пайлас
Ушкӑнта пайлас
Najmuddin Ahimed Хӑйӗн сӑнӳкерчӗкне улӑштарчӗ
6 уйӑх
Çĕнĕ çулахне йывăçлăх

image
Хыпар пек ярас
Ман тетелӗ питра пайлас
Ушкӑнта пайлас
Najmuddin Ahimed пайларӗ
6 уйӑх Куҫарас
Çĕнĕ çулахне йывăçлăх

"ወደፊት በተራመዳችሁ ቁጥር የወደሙ ታንኮቻችሁንና የሞቱ ወታደሮቻችሁን ትለቅማላችሁ እንጂ ሐማስ ፈፅሞ አይሰበርም። ይልቁንም ያሸንፋል ኢንሻ አላህ

ምንም እንኳ ትልቅ ተፅዕኖና ከባድ ጭቆና ቢደረግበትም በቅርቡ ከዌስት ባንክ ውስጥን የሚያረሰርስ አፀፋዊ ምላሽ እናያለን"

ሸይኽ ሳሊህ አል አሩሪ

umma life news -seya_smoke

don't forget #follow & #like

image
Хыпар пек ярас
Ман тетелӗ питра пайлас
Ушкӑнта пайлас
Najmuddin Ahimed пайларӗ
Çĕнĕ çулахне йывăçлăх

《 እኛና የዱኒያ ህይዎት》

በክራይ ቤት እየኖርን ባለቤቱ መጥቶ

-ቀደሞ ካሳወቀን በሗላ- ቤቴን ለቀህ ውጣ ጊዜህን ጨርሰሃል ቢለን አልወጣም እንደማንለው ሁሉ

ሀያሉ ጌታችን አሏህ

(كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۖ ِ)

[ ነፍስ የተባለች በሙሉ ሞትን ትቀምሳለች ዋጋቹን የምታገኙት የቂያማ ቀን ነው ] ብሎ ከነገረን በሗላ

አጀላችን ሲደርስ መለከል መውት መጥቶ ነፍሲያችንን ከሰውነታችን መዞ ስያወጣት አልወጣም ማለት አትችልም!

ይህን ሁሌም እናስታውስ ልብ እንበል ሞት ለማንም እንደማይቀር ሁላችንም እናውቃለን ነገር ግን በድንገት ሊመጣ እንደሚችል አብዛኞቻችን እንዘነጋለን። በዚህም ምክንያት ከጌታችን ጋር ያለን ግንኙነት የተበላሸ ይሆናል ።

የማይቀርበት ጉዞ ነውና ለራሳችን እና ለምንወዳቸው ቤተሰቦቻችን አላህ መጨረሻችን/ቸው እንዲያሳምርልን/ላቸው በዱዓ እንለምነው።

Хыпар пек ярас
Ман тетелӗ питра пайлас
Ушкӑнта пайлас
Najmuddin Ahimed пайларӗ
Çĕнĕ çулахне йывăçлăх

من بين جثامين الشهداء.. وزارة الصحة: كل الشهداء والجرحى في مجزرة المعمداني مدنيّون، وكان يعتبر ملاذا آمنا لسكان القطاع.

image
Хыпар пек ярас
Ман тетелӗ питра пайлас
Ушкӑнта пайлас