6 Bulan Terjemahkan
Tidak bisa diterjemahkan.

መቆጣጠር በማይችሉት ፈተና ውስጥ ነፍስን ማስገደድ ተገቢ አይደለም። አለመቻልን አምኖ ወደ ዱአ ከመሄድ ውጭ አማራጭ የለምና። ሰዎች መሞከራችን ሳይታያቸው ልፍስፍስ ቢሉን አልያ ደንዳና ምንም ማለት አይደል እሺይ? ይኸው ይከተለናል ብለንም ከችሎታችን በላይ በሆነ ጉዳይ ውስጥ እንዳንገባ። አደራ።

ጌታችን ከኛ የሚፈልጋትን ትንሿን ሰበብ ከተወጣን በኋላ ከኛ የሚጠብቀው ተማፅኖአችንን ብቻ ነውና በሰበባችን አልሆን ላለው ሁሉ መንገዳችንን ወደ ዱአ እንቀይስ!

ይህን ሳንሞክርም ግን ቶሎ እጅ አንስጥ።

(አብድልቃድር ኑር)

Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup