UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

«ብዙዎች ስለ አል-አቅሷ የማያውቋቸው 8 ነገሮች»

ከከዓባ በ40 ዓመት ዕድሜ ስለሚያንሰው የምድራችን ሁለተኛው መስጂድና የኢስላም ሶስተኛው ቅዱስ ቦታ ስለሆነው አል-አቅሷ መስጂድ ብዙዎች የማያውቋቸውን 8 ነገሮችን ላካፍላችሁ፦

8፦ አንድ መስጅድ አይደለም

ብዙዎች መስጂደል አቅሷ ማለት በደቡባዊ ጫፍ የሚገኘው ባለ ብራማው ጉልላት «ቂብሊይ» መስጅድ ብቻ እንደሆነ ያስባሉ። ነገርግን እሱ ከአቅሷ መስጅዶች አንዱ እንጅ ብቸኛው አይደለም። መስጂደል አቅሷ የሚባለው መስጂዶቹና ዙራያውን ያለው «ቦታ» ነው።

ነቢዩ (ዐሰወ) በሌሊት ወደ አቅሷ በተጓዙበት ወቅት በቦታው ምንም መስጂድ እንዳልነበረ የገለፁ የታሪክ ጸሐፊዎች አሉ። በወቅቱ የነበረው የሮማ ገዢ አይሁዶች በየጊዜው እያደሱ ይጠቀሙበት የነበረውን መስጂድ አፍርሶት ነበረና። እናም ነቢዩ (ዐሰወ) በዚያ ሌሊት ነቢያቶችን ኢማም ሆነው ያሰገዱት መስጂዱ በፈረሰበት ቦታ ላይ እንጅ በቤት ውስጥ አልነበረም። መስጂድ ማለት ደግሞ መስገጃ ቦታ ማለት እንጂ የግድ ቤት ማለት ስላልሆነ አላህ በተከበረው ቃሉ ‹‹የሩቁ መስጂድ›› ሲል ጠርቶታል።

አቅሷን ከሮማውያን ነፃ ያወጣው ኸሊፋው ዑመር ኢብኑል ኸጧብ (ረዐ) ሲሆኑ በጊዜው አነስተኛ መስጅድ ሰርተውበት ነበር። በኋላም ኸሊፋ አብደል መሊክ መስፋፊያ በማድረግ ባለ ወርቃማውን ጉልላት «ቁበት አል-ሳኽራህ» ሊሰራ ችሏል። ከዚያ በኋላ በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ከሁለት ጊዜ በላይ የፈረሰ ሲሆን በጊዜው የነበሩ የሙስሊም መሪዎች እንደገና ግንባታ አድርገዋል። በአሁኑ ሰዓት ከሁለቱ መስጂዶች በተጨማሪ ቡራቅ፣ መርዋኒ እና ሌሎችም መስጂዶች ይገኛሉ።

7፦ የመቃብር ቦታ ነው

በአቅሷ መስጂድ (ግቢ) ውስጥ ምን ያህል ነቢያቶችና ሰሃባዎች እንደተቀበሩ አይታወቅም። ነገርግን ይቀበሩ እንደነበረ ይታወቃል። ለአብነት ነቢዩላህ ሱለይማን የተቀበሩት አቅሷ ውስጥ ነው። የትኛው ቦታ የትኛው አካባቢ የሚለው ግን አይታወቅም።

6፦ የቆሻሻ መጣያ ነበር

ሮማውያን ከነቢዩ (ዐሰወ) መምጣት በፊት ቁዱስን ለረጂም ጊዜያት ይዘውት ነበር። እናም አይሁዶች ለቦታው ያላቸውን ክብር ሲያዩ መስጂዱን አፈረሱና ቆሻሻ መጣያ አደረጉት። በኋላም ዐመር ኢብኑል ኸጧብ (ረዐ) ኸሊፋ ሲሆኑ ሮማውያኑን በማባረር በእጃቸው ሳይቀር ቆሻውውን በማጽዳት የመጀመሪያው ሰው ሆኑ።

5፦ አል-ገዛሊ የኖሩበት አገር

በኢስላም ታሪክ የተሃድሶ መሃንዲስ የሚባሉትና በ10ኛው ክፍለ ዘመን የኖሩት ኢማም አቡ ሐሚድ አል-ገዛሊ ብርቅ ስራዎቻቸውን ለዓለም ያበረከቱት ከዚህ ቅዱስ ቦታ ነው። አል-ገዛሊ ፐርሺያዊ ሲሆኑ አላህ በየክፍለ ዘመናቱ ቢድዓና ኩፍር ሲስፋፋ ዲኑን ለማደስ ከሚልካቸው ታላላቅ ኡለማዎች ውስጥ አንዱ እንደሆኑ ይነገራል።

4፦ ቤተ-ክርስቲያን፣ ቤተ-መንግስት እንዲሁም መገደያ ቦታ ነበር

ሮማውያን በመስቀል ጦርነት ወቅት አቅሷን ከተቆጣጠሩ በኋላ መስጂዶቹን ወደ ቤተ-ክርስቲያንነት ቀይረዋቸው ነበር። አስተዳደሩንም እዚያው በማድረግ እንደ ቤተ-መንግስትነት ይጠቀሙበት ነበር። በጦርነቱም የተማረኩትን 70‚000 ሙስሊሞች በወርቃማው መስጂድ በር ላይ አርደዋቸዋል። በኋላም ሰላሁዲን በመራው ጦር ሮማውያን ተሸንፈው መስጂዶቹ እንደገና ታድሰው ተሰርተዋል። አቅሷ እስከ 1967 አይሁዶች አካባቢውን እስከወረሩበት ጊዜ ድረስ በሙስሊሞች እጅ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ግን በፅዮናውያኑ ቁጥጥር ስር ይገኛል።

3፦ የኑረዲን ሚንበር

ኑረዲን ዚንጊ ቁዱስ በመስቀለኞች ከተያዘች በኋላ ነፃ ለማውጣት ይታገል የነበሩት ቀዳሚ አሚር ነው። አቅሷን በእጃችን የምናስገባበት ጊዜ ቅርብ ነው ብሎ ያምን ነበርም። ኑረዲን ድሉን ባያይም ምኞቱ በተከታዩ ሰላሁዲን ሊሳካ ችሏል። እናም እሱን ለማስታወስ ሲባል የኑረዲን ሚንበር በአቅሷ ውስጥ ታነፀለት። ይሁን እንጅ ይህ ሚንበር አይሁዶች ባደረሱበት ቃጠሎ ገፅታው ጠፍቷል።

2፦ የባለ ወርቃማው ጉልላት መልክ

ወርቃማው መስጂድ የአሁኑን መልክ የያዘው በኡስማኒያው መሪ ሱለይማን ዘመን ነው። ከዚያ በፊት ቅርፁም ሆነ መልኩ የተለያየ እንደነበረ ይነገራል።

1፦ ተደጋጋሚ ቃጠሎ

ፅዮናውያን ቁዱስን ከተቆጣጠሩ በኋላ ሙስሊሞችን ከአካባቢው ለማባረር በተለያየ ጊዜ መስጂዱን በእሳት አቃጥለውታል። በዚህም ምክንያት ብዙ ታሪካዊ መጽሐፍት፣ በየዘመኑ የነበሩ ኸሊፋዎች ያስቀመጧቸው እቃዎችና ቅርሳቅርሶች ሊወድሙ ችለዋል።

🌟🌟🌟🌟🌟

ኢንሻኣላህ ቁዱስ በእርግጥ እንደገና ነፃ ትወጣለች። በማን ካላችሁ ጉልበት ባለው ሃይል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

👉  ምን ማድረግ እንችላለን ?

      ውድ በየሀገሩ ሆናችሁ ለፍልጢን ህፃናትና አዛውንቶች ደም እንባ ለምታነቡ ። የሚጠባ ህፃን የእናቱን ጡት እንደጎረሰ በአይሁድ ጅቦች ሲበላ ለምታዩ አማኞች ። እርዳታ የሚፈልጉ አቅመ ደካሞችና አዛውንቶች ከላይ በጦር አውሮፕላን በሚዘንበው የእሳት ቦንብ እየጋዩ ከስር በታንክ ሲጨፈለቁ ለምታዩ የአላህ ባሮች ምን ማድረግ እንደምንችል ልንገራችሁ ወላሂ ይህን በሰው አካል የተፈጠረ ሰው በላ አውሬ የምናጠፋበት መሳሪያ በእጃችን አለ ። አው ጠላት ሊጠቀምበት የማይችል መሳሪያ በእጃችን አለ ። እውን የፍልስጢን ህፃናትና አዛውንት ስቃይ እንዲያበቃ የነብያት መሰደጃ የሆነው ታሪካዊ የተቀደሰ የአላህ ቤት መስጂደል አቅሳ ከዚህ አውሬ መረገጥ እንዲጠበቅ የምንፈልግ ከሆነ ይህን መሳሪያ እንጠቀመው ።

      ይህ መሳሪያ በየአንዳንዱ ሙእሚን እጅ ላይ ነው ያለው ። እሱም የዱዓእ መሳሪያ ነው ።

   መሳሪያ ኢላማውን እንዲመታ አጠቃቀሙን ማውቅ ያስፈልጋል ። እንዳገኙት ቢተኩሱት ኢላማውን አይመታም ። በመሆኑም የዚህ የዱዓእ መሳሪያ ኢላማው እንዲመታ ከቻልን ውዱእ አድርገን ሁለት ረካዓ ሰግደን ስጁዱን አርዝመን ተደፍተን የዚህ አውሬ ማንነትና በሙስሊሞች ላይ እየደረሰ ያለውን መከራና ስቃይ ከፊትለፊታችን አድርገን የአላህን ሀያልነትና ሁሉን ቻይነት በማሰብ በኛና ፍልስጢን ላይ ባሉ ወነጀለኛ በሆኑ ባሮቹ ምክንያት እርዳታውን እንዳይነፍጋቸው እንባችንን በማርገፍ እንለምነው ። አይታወቅም ከኛ ውስጥ አላህ የሚሰማው ይኖራል እኔ አላህ አይሰማኝም አንበል ።

    አላህ ባሮቹ የፈለገ ወንጀል ቢኖርባቸው ከሱ በስተቀር የሚረዳና ከመከራ የሚያወጣ እንደሌለ አውቀው ወደርሱ እጃቸውን ሲዘረጉ ይሰማል ። ፈረጀት ያመጣል ።

    በዚህ መልኩ ማድረግ ባንችል ለፍልስጢን ህፃናትና አዛውንት አላህ ፈረጀት ሊያመጣ ለሰው ዘር ባጠቃላይና ለአላህና ለመልእክተኛው እንዲሁም ለሙስሊሞች በተለይ ጠላት የሆነውን ሰው በላው የአይሁድ አውሬ አላህ እንዲያጠፋው ነይተን ሰደቃ ሰጥተን ዱዓእ እናድርግ ።

     ይህን ማድረግ ካልቻልን ሶላታችን በሰገድንበት አጋጣሚ ያ አላህ እንበል ። እርግጠኛ እንሁን አላህ ይሰማናል ። ጊዜና ቦታ መምረጥ መስፈርት አይደለም ሁላችንም ፊታችንን ወደ አላህ አዙረን ያ አላህ እንበል የአላህ እርዳታ መጥቶ ፍልስጢን ከዚህ አውሬ ነፃ እስክትሆንና ህፃናትና አዛውንቶች ከመበላት እስኪድኑ መስጂደል አቅሳ ዳግም የእነዚህ አውሬዎች መረጋገጫ ከመሆን ስጋት እስኪወጣ አላህን እንለምን ።

     አላህ ሙስሊሞችን ወደ ትክክለኛ ዲናቸው  መልሶ በተውሒድና ሱና ላይ ፀንተው ጠላት ሲያስባቸው የሚፈራቸው ያድርግልን ።

    እርግጠኛ እንሁን ሙስሊሞች አሁን ላሉበት ውድቀት መንስኤው ከዲናቸው መራቃቸውና የነብዩን ሱና መተዋቸው ነው ። ሙስሊሞች አላህን ፈርተው የሱን ትእዛዝ ፈፅመው ወደ መልእክተኛው መከተል ቢመለሱ እነዚያ የመጀመሪያዎቹ ትውልዶች አላህ የበላይ እንዳደረገው የበላይ ያደርጋቸዋል ። አላህ በተውሒድና በሱና የበላይ የምንሆን ህዝቦች ያድርገን ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Today's best photo

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ይህን ሰምና ወርቅ ያዘለ ጹሁፍ አምብቡልኝማ

እንደ ሰማሁት በጹሁፍ ቀይሄ አመጣሁላችሁ

አንድ ታላቅ የአረቡ አለም አሊም በዳአዋ መድረካቸው ላይ ያጋሩት ኮመዲ አዘል ቁም ነገር ያለው ንግግር ነው ።

።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።

አንድ መንድር ላይ የሚኖር እጅግ በጣም አጭበርባሪ

ሰው ነበር ይህ ሰው ህይወቱ የሚመራው አጭበርብሮ በሚያገኘው ገንዘብ ነው

አንድ አህያ ነበረችው አንድ ቀን አህያው አፍዋን ከፍቶ ወርቅ ሞላባት እና ገቢያ ሊሸጣት አወጣት

አህያይቱ ገቢያው ላይ አስጮሀት ስትጮህ ከአፍዋ ወርቆቹ ወዳደቁ ገበያተኞቹ ተገመው ያዩዋት ሊገዙዋት ቋመጡ ስንት ናት ስንት እቺ ወርቅ ምትተፋ አህያ እያሉ ገቢያው አደሩለት እሱም ውድ ነው ውድ ነው እያለ አጓራ አንዱ ቱጃር በውድ ዋጋ ገዝቶት ቤቱ ወሰዳት ቤት አስገብቶ ቢያጮሀት ከአፍዋ ምንም ጠብ አላለም

በቃ ተሸወድኩ አለና የሰፈሩን ሰው ይዞ አጭበርባሪውን ሰው ፍለጋ ሄዱ እና ቤቱ ደረሱ እሱ ከሩቅ አይቶዋቸው ስለ ነበር ተደበቀ ቤቱ ሲገቡ ሚስቱ ነው ያለችው ባልሽ ሸውዶናል የት አለ አሉዋት እስዋም አሁን ወጣ ቆዩ ይሄ ውሻ ልላክበት አለችና አንድ ውሻ ፈትታ ለቀቀች እናተ እዚህ አረፍ በሉ ውሻይ ይዞት ይመጣል አለቻቸው

ትንሽ እንደ ቆዩ ሰውየው ውሻውን ይዞ መጣ

ሰዎቹ ተገረሙ የመጡበት ጉዳይ ረስተው ይሄ ለማዳ ውሻህ እንግዛህ እያሉ ቤቱን ገቢያ አደረጉት እሱም በውድ ዋጋ ለአንዱ ሸጠለት ገዢው ቤት ወስዶ ውሻው ለአደን አሰማራው በዛው ጠፍቶ ቀረ አሁምን ተመልሰው ሸወደን ያ ሰው እንሂድ ብለው ቤቱ ገቡ ሲገቡ የለም ሚስቱ ናት ያለችው የት አለ ባልሽ ሸውዶናል አሉዋት ቆዩ ልጥራው ብላ ጠርታው መጣች

ልክ ሲገባ ቡና አላፈላሽላቸውም አላት እስዋም አው አለች

ለምን አለና ሚስቱን በአቴፊሻል ጩቤ ወጋት እስዋም ነገሩን ስለ ምታቅ ቀድማ በልብስዋ ውስጥ ደም መሳይ ነገር ይዛ ነበርና እሱን አፍሳ ወደቀች ሰዎቹ ግራ ገባቸው

አጭበርባሪው ሰውዬ ቆዩ ቆዩ አንዴ አለና ከኪሲ የሆነ ዋሽት መሳይ ነገር አውጥቶ በዋሽንት አጠገብዋ ሄዶ አዜመለት እስዋም ተነስታ ቆመች ከዛ ቡና አፈላች እየጠጡ ሳላ ይሄ ጉደኛ ዋሽትህ ሽጥልን አሉት እሱም ይሄማ ውድ ነው አላቸው ቢሆንም ሽጥልን የኛ እዳ አለብህ አሉት እሱም እሺ ብሎ ለአንዱ ሸጠለት ።

ገዢው ቤት ገባና ለሚስቱ ውዴ ገራሚ ዋሽት ገዛሁ አለና ሚስቱን በጩቤ ወጋት ዋሽቱ ቢነፋ ቢነፋ ሚስቱ ሆዬ አሸልባለች ለጎረቤቱ ሞክርልኝ ብሎ ሰጠው እስም ሚስቱን ወግቶ ዋሽቱ ሚለው ቢለው አሸልባች በዚህ መልኩ መላው የመደሬው ሰዎች ሚስቶቻቸገ ገደሉ

አባ ወራዎቹ ተናደው ገንፍለው ያን አጭቤ ሰው በቁም አገለውም ባህር ውስጥ ነው ምንጨምረው ብለው ዝተው አጭቤው ጋር መጡ

አፍነው ያዙት መዳበሪያ ውስጭ ጨምረው ተሸከመው

ባህር ወደ አለበት እሩቅ መንገድ ጉዞ ጀመሩ

በጉዞ መሀል አረፍ አሉ ደካም አለና እንቅልፍ ሸለባቸው

አጭቤው ሰው ከመዳበሪያው ውስጥ በንቃት አለ

አንድ ምስኪን ገበሬ በዛጋ አለፈ እከሌ ብሎ ጠራው ፍታኝ አለው ማን ነው ያሰረህ አለው እነዛ ሰዎች በግድ አግባ ትዳር ያዝ አሉኝ እና አንዲት የሀብታም ልጅ ሊድሩኝ ነው እኔ እንቢ ስለ አሉኩ ነው አለው ገበሬው ሰው ፈታው

አጭቤው ሰው ለምን አንተ አታገባትም እቺን ሀብታብ እንስት አለው እሺ አገባታለሁ አለ ገበሬው በቃ ና በኔ ቦታ ብሎ ገበሬው በመዳበሪያ አስሮ ወደ ቤቱ አቀና

ሰዎቹ ከእቅልፍ እንደ ነቁ ማዳበሪያው ተሸክነው ባህር ውስጥ ጣሉት ገበሬው በማያቀው ነገር ተሰዋ ሰዎቹ ሰፈራቸው ሲመለሱ አጭቤው ሰው አለ ተገረሙ እንዴት መጣህ አሉት እናንተ ከባህሩ እንደ ጣላቹኝ አንዲት ልእት ልጅ አገኘችን ማዳበሪያው ፈታ ብርም ሰጥታ ከባሽሩ አወጣችኝ እንዳምው አለችኝ አለ አጭቤው ምን አለችህ አሉት የባህሩ ዳር ላይ ስለ ጣሉህ እኔ አገኘሁህ መሀል ላይ ቢጥሉህ ኖሮ ታላቅ እህቴ አግታህ ብዙ ብር ትሰጥህ ነበር አለችኝ አላቸው እና ታላቅ እህትዋ ከባህሩ መሀል ላይ አለች አሉት አው አላቸው በቃ እኛም ሄደን ብር አናምጣ ብለው ከባህሩ መሀል ላይ ሰምጠው ቀሩ

አጭበርባሪው ሰውዬ ብቻውን ከሚስቱ ጋር መንደሩን እንደ ፈለገ ይኖርበት ጀመር ።

ታሪክ አበቃ ቁም ነገሩ ወዲህ ነው

ያ አጭበርባሪው ሰው እስራኤል ነው

ሚስቱ አሜሪካ ናት

ህዝቦቹ አረቦች ናቸው ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የፈለስጢንና እስራኤልን ጉዳይ በተመለከተ ስላለው እውነታና እኛ እንደ ሙስሊም ማድረግ ስላለብን ነገሮች ሸይኽ Ilyas Ahmed ትናንት እሁድ በኢማሙ አሕመድ መስጅድ በነበረው የፈታዋ ፕሮግራም ላይ ያስተላለፈው ሰፊ መልዕክት‼

ከግንዛቤ ፈጠራ ጀምሮ ብዙ ቁም ነገሮች ስላሉት ብታዳምጡትና ነገሩን ከስር መሠረቱ ለማያውቁ ይጠቅም ዘንድ ብታሰራጩት መልካም ነው።

©: Video Credit: Huda Multimedia

የቪድዮው ሳይዝ ለበዛባችሁ በድምፅ ብቻ ለማዳመጥ ከፈለጋችሁ!

https://t.me/MuradTadesse/32501

||

https://ummalife.com/MuradTadesse

t.me/MuradTadesse

59 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group