Translation is not possible.
ኢብኑል ቀዪም ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ:-
"ሰደቃ የሚሰጥ የሆነ ሰው የሚሰጠውን ሰደቃ በምስኪኑ እጅ ከማረፉ በፊት በአላህ እጅ ላይ እንደሚያርፍለት ቢያውቅ ኖሮ ተቀባዩ  ከሚያገኘው የደስታ ስሜት የበለጠ ሰጪው  ይደሰት ነበር::"
   በጎነት ረፍዶ አያውቅም በምንችለው አቅም በኸይር እንሽቀዳደም
Send as a message
Share on my page
Share in the group