Sultan Ahmed shared a
🚫::::::::የቂያም ቀን::::::::::🚫
☞ 3 ስራዎች ከትልቅነታቸው የተነሳ ሚዛን ላይ አይገቡም።✍
1) ☞ለሰዎች ይቅርታን ማድረግ ( ﺍﻟﻌﻔﻮ ﻋﻦ ﺍﻟﻨﺎﺱ )
ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል ...
* ﻓَﻤَﻦْ ﻋَﻔَﺎ ﻭَﺃَﺻْﻠَﺢَ ﻓَﺄَﺟْﺮُﻩُ ﻋَﻠَﻰ ﺍﻟﻠَّﻪ*ِ
" ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው... "
2) ☞ሰብር ( ﺍﻟﺼﺒﺮ ) ትግስት
* ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል ...
* ﺇِﻧَّﻤَﺎ ﻳُﻮَﻓَّﻰ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮُﻭﻥَ ﺃَﺟْﺮَﻫُﻢ ﺑِﻐَﻴْﺮِ ﺣِﺴَﺎﺏٍ *
"❥ታጋሾች ምንዳቸውን የሚሰጡት ያለግምት ነው።"
3) ፆም ( ﺍﻟﺼﻴﺎﻡ)
ረሱል ﷺ አሉ
አላህ ﷻ እንዲህ አለ -:
* ﻛﻞ ﻋﻤﻞ ﺍﺑﻦ ﺁﺩﻡ ﻟﻪ ﺇﻻ ﺍﻟﺼﻮﻡ ﻓﺈﻧﻪ ﻟﻲ ﻭﺃﻧﺎ ﺃﺟﺰﻱ ﺑﻪ .*
"ሁሉም የአደም ልጅ ስራ የርሱ ነው ከፆም በስተቀር ፆም የኔ ነው እኔም ነኝ ምንዳውን የምመነዳው ።"
{ ቡኻሪና ሙስሊም }
* ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..
የቂያም ቀን ተጣሪው የታሉ ምንዳቸው በአላህ ላይ
የሆነው ሲል ይጣራል ...
❥ ፆመኞች
❥ታገሾችና
❥ ይቅር ባዮችን ብቻ ይቀበላቸዋል።
እኔንም እናንተንም በዚህች ጥሪ ከሚጠሩት አላህ ያርገን! አሚን🤲
"ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው የሰራውን ሰው ያህል አጅር ያገኛል" ረሱል (ﷺ)
ከዕለታት አንድ ቀን እቺን ምድር ለቅቀው ወደማይቀረው አኸይር መሄዴ አይቀርም ሞት ሐቅ ነው ለማንም አይቀርም ድንገት ይመጣል
🚫::::::::የቂያም ቀን::::::::::🚫
☞ 3 ስራዎች ከትልቅነታቸው የተነሳ ሚዛን ላይ አይገቡም።✍
1) ☞ለሰዎች ይቅርታን ማድረግ ( ﺍﻟﻌﻔﻮ ﻋﻦ ﺍﻟﻨﺎﺱ )
ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል ...
* ﻓَﻤَﻦْ ﻋَﻔَﺎ ﻭَﺃَﺻْﻠَﺢَ ﻓَﺄَﺟْﺮُﻩُ ﻋَﻠَﻰ ﺍﻟﻠَّﻪ*ِ
" ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው... "
2) ☞ሰብር ( ﺍﻟﺼﺒﺮ ) ትግስት
* ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል ...
* ﺇِﻧَّﻤَﺎ ﻳُﻮَﻓَّﻰ ﺍﻟﺼَّﺎﺑِﺮُﻭﻥَ ﺃَﺟْﺮَﻫُﻢ ﺑِﻐَﻴْﺮِ ﺣِﺴَﺎﺏٍ *
"❥ታጋሾች ምንዳቸውን የሚሰጡት ያለግምት ነው።"
3) ፆም ( ﺍﻟﺼﻴﺎﻡ)
ረሱል ﷺ አሉ
አላህ ﷻ እንዲህ አለ -:
* ﻛﻞ ﻋﻤﻞ ﺍﺑﻦ ﺁﺩﻡ ﻟﻪ ﺇﻻ ﺍﻟﺼﻮﻡ ﻓﺈﻧﻪ ﻟﻲ ﻭﺃﻧﺎ ﺃﺟﺰﻱ ﺑﻪ .*
"ሁሉም የአደም ልጅ ስራ የርሱ ነው ከፆም በስተቀር ፆም የኔ ነው እኔም ነኝ ምንዳውን የምመነዳው ።"
{ ቡኻሪና ሙስሊም }
* ምንዳቸው ምን ያህል እንደሆነ ወሰን አልተሰጠውም..
የቂያም ቀን ተጣሪው የታሉ ምንዳቸው በአላህ ላይ
የሆነው ሲል ይጣራል ...
❥ ፆመኞች
❥ታገሾችና
❥ ይቅር ባዮችን ብቻ ይቀበላቸዋል።
እኔንም እናንተንም በዚህች ጥሪ ከሚጠሩት አላህ ያርገን! አሚን🤲
"ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው የሰራውን ሰው ያህል አጅር ያገኛል" ረሱል (ﷺ)
ከዕለታት አንድ ቀን እቺን ምድር ለቅቀው ወደማይቀረው አኸይር መሄዴ አይቀርም ሞት ሐቅ ነው ለማንም አይቀርም ድንገት ይመጣል
Comment
Share
Send as a message
Share on my page
Share in the group
