UMMA TOKEN INVESTOR

Nasir Musema shared a
Translation is not possible.

9 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Nasir Musema shared a
Translation is not possible.

የትኛውም ሚዲያ ባፈነን ጊዜ ድምፅ የሆነን UMMA LIFE

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
Translation is not possible.

ጀግኖች

የእስራኤል ምርቶች በደቡብ አፍሪካ እንዲታገዱ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ አፍሪካ ሶስተኛው ትልቁ የፖለቲካ ፓርቲ የኢኮኖሚ ፍሪደም ተዋጊዎች በዋና ከተማዋ ፕሪቶሪያ በሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ ደጃፍ የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል። የፓርቲው መሪ ጁሊየስ ማሌማ የእስራኤል መንግስት “ለሰብአዊነት ምንም ክብር የለውም” ካሉ በኋላ ኤምባሲው እንዲዘጋ በድጋሚ ጥሪ አቅርበዋል።

ማሌማ በአገሪቱ ውስጥ ያሉ ቸርቻሪዎች በጥቅምት ወር መጨረሻ ላይ በእስራኤል የሚመረተውን ዕቃ ከመደርደሪያቸው እንዲያወጡ አሳስበዋል። "ከእስራኤል ምርቶች ካላነሱ እኛ እራሳችንን እናስወግዳለን፣የእስራኤል ምርቶች በደቡብ አፍሪካ እንዲሸጡ አንፈልግም ፣የንፁሀን ደም በእጃቸው ላይ ካሉ ሰዎች ምግብ አንፈልግም" ሲሉ ማሌማ አክለዋል።

ደቡብ አፍሪካን በበላይነት የሚመራው የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ አርብ ዕለት ከእስራኤል ኤምባሲ በራፍ ላይ ተመሳሳይ አድርጓል።የፓርቲው ምክትል ዋና ጸሃፊ ኖምቩላ ሞኮንያኔ ደቡብ አፍሪካውያን ከፍልስጤማውያን ጋር በመተባበር ከእስራኤል የሚገቡትን ምርቶች እንዲከለከሉ ጠይቀዋል።

ወይዘሮ ሞኮንያኔ ደቡብ አፍሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚካሄደውን ጦርነት አፋጣኝ የተኩስ ማቆም ጥሪዋን ደግማለች። ባለፈው ሳምንት የፓርቲው የሴቶች ሊግ ቃል አቀባይ ፓርቲው በእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት ውስጥ  የአይሁዳውያንን የደረሰባቸውን ጉዳት ማየት ባለመቻሉ ክስ አቅርቧል።

በስምኦን ደረጄ

#ዳጉ_ጆርናል

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Nasir Musema shared a
Translation is not possible.

ተስፋ ቆረጣችሁን? እስኪ ንገሩኝ፣ ይህን የአላህ ቃል ማን ሊለውጠው ይችላል? 👇👇👇👇

كَتَبَ ٱللَّهُ لَأَغْلِبَنَّ أَنَا۠ وَرُسُلِىٓ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ قَوِىٌّ عَزِيزٌۭ

(አላህ፡- «እኔ በእርግጥ አሸንፋለሁ፣ መልክተኞቼም (ያሸንፋሉ)» ሲል፤ ጽፏል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡) ይህንንስ ውርስ ማን ሊወስድ ይችላል? 👇👇👇👇

( እነዚያንም ደካሞች፣ የተጨቆኑትን  ሕዝቦች ያችን በውስጧ በረከት ያደረግንባትን ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው፡፡) ይህንስ ቃል ማን ሊያዘገየው ይችላል?👇👇👇

«አላህ በሰጣቸው ማስረጃ እና ብርታት  ድል የአላህ ቃል  የበላይ እንዲሆን፣ በአላህ መንገድ ላይ ለሚታገሉት ወታደሮቻችን፣ በጠላቶቻቸው ላይ ድል እንደሚነሱ ለመልእክተኞቻችን የነገርነው ቃል ቀድሞ ተፅፎ ነበር።»

👉ሁሉም መውጫዎች እንደተዘጋጉ ሲሰማዎት፣  አይቻልም ተብሎ ተስፋ ከተቆረጠበት መውጫ በኩል የአላህ እዝነት ይደርስዎታል!

✍ሙሐመድ አል-ገዛሊ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group