UMMA TOKEN INVESTOR

Обо мне

Mental health advocate & Ethiopian Muslimah 👉 https://t.me/NeHiku

2 года перевести
Перевод невозможен
65:3 .. በአላህም ላይ የሚጠጋ ሰው እርሱ በቂው ነው፡፡ አላህ ፈቃዱን አድራሽ ነው፡፡ አላህ ለነገሩ ሁሉ የተወሰነ ጊዜን በእርግጥ አድርጓል፡፡
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
2 года перевести
Перевод невозможен
«መንገዳችንንም በእርግጥ የመራን ሲኾን በአላህ ላይ የማንመካ ለእኛ ምን አለን በማሰቃየታችሁም ላይ በእርግጥ እንታገሳለን፡፡ በአላህም ላይ ተመኪዎች ሁሉ ይመኩ፡፡»14:12
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
2 года перевести
Перевод невозможен
በእርሷ (በምድር) ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው፡፡የልቅናና የልግሥና ባለቤት የኾነው የጌታህ ፊትም ይቀራል፡፡ (አይጠፋም)፡፡( 55: 26_27 )
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
2 года перевести
Перевод невозможен
"ከየብስና ከባሕር ጨለማዎች በግልጽና በምስጢር የምትጠሩት ስትኾኑ «ከነዚህ ቢያድነን በእርግጥ ከአመስጋኞች እንኾናለን (ስትሉ) የሚያድናችሁ ማነው» በላቸው፡፡
አላህ ከሷና ከጭንቅም ሁሉ ያድናችኋል፡፡ ከዚያም እናንተ ታጋራላችሁ በላቸው፡፡" (6:63-64)
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
2 года перевести
Перевод невозможен
ነገሮች ሲከብዷቹ እርዳታን መጠየቅ ድክመት አይደለም!
ስሜታዊ (emotional) መሆን የሰዎች ተፈጥሮ ነው!
ሲደክማቹ ትከሻን ማሳረፍ የሰዎች ተፈጥሮ ነው...እርዳታን መጠየቅ ከአላህ ቢሆንም አንዳንዴ አላህ በእነርሱ ሰበብ ባሮቹን ከሚረዳባቸው ቅን ሰዎች መካከል መጠየቅም ሰውኛ ነው😊
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе