UMMA TOKEN INVESTOR

Men haqimda

Mental health advocate & Ethiopian Muslimah 👉 https://t.me/NeHiku

Tarjima qilib boʻlmadi.
65:3 .. በአላህም ላይ የሚጠጋ ሰው እርሱ በቂው ነው፡፡ አላህ ፈቃዱን አድራሽ ነው፡፡ አላህ ለነገሩ ሁሉ የተወሰነ ጊዜን በእርግጥ አድርጓል፡፡
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish
Tarjima qilib boʻlmadi.
«መንገዳችንንም በእርግጥ የመራን ሲኾን በአላህ ላይ የማንመካ ለእኛ ምን አለን በማሰቃየታችሁም ላይ በእርግጥ እንታገሳለን፡፡ በአላህም ላይ ተመኪዎች ሁሉ ይመኩ፡፡»14:12
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish
Tarjima qilib boʻlmadi.
በእርሷ (በምድር) ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው፡፡የልቅናና የልግሥና ባለቤት የኾነው የጌታህ ፊትም ይቀራል፡፡ (አይጠፋም)፡፡( 55: 26_27 )
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish
Tarjima qilib boʻlmadi.
"ከየብስና ከባሕር ጨለማዎች በግልጽና በምስጢር የምትጠሩት ስትኾኑ «ከነዚህ ቢያድነን በእርግጥ ከአመስጋኞች እንኾናለን (ስትሉ) የሚያድናችሁ ማነው» በላቸው፡፡
አላህ ከሷና ከጭንቅም ሁሉ ያድናችኋል፡፡ ከዚያም እናንተ ታጋራላችሁ በላቸው፡፡" (6:63-64)
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish
Tarjima qilib boʻlmadi.
ነገሮች ሲከብዷቹ እርዳታን መጠየቅ ድክመት አይደለም!
ስሜታዊ (emotional) መሆን የሰዎች ተፈጥሮ ነው!
ሲደክማቹ ትከሻን ማሳረፍ የሰዎች ተፈጥሮ ነው...እርዳታን መጠየቅ ከአላህ ቢሆንም አንዳንዴ አላህ በእነርሱ ሰበብ ባሮቹን ከሚረዳባቸው ቅን ሰዎች መካከል መጠየቅም ሰውኛ ነው😊
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish