UMMA TOKEN INVESTOR

About me

እስላሚን መሰረት ያደረገ ጠቃሚ ፅሁፎችን፣ወቅታዊ ጉዳዮችን ሙስሊሙን መሕበረሰብ የሚጠቅሙ ነገሮችን የማጋራበት የራሴ አካዉንት ነዉ።

Translation is not possible.

#ስለፍልስጢን_ምንአዲስ?

ዛሬ የአውሮፓ ህብረት የጋዛን ጦርነት አስመልክቶ ስብሰባ አድርጎ ነበር!

የስብሰባው ተሳታፊዎች ካነሷቸው ሃሳቦች መካከል የተወሰኑትን ከአልጀዚራ ቻናል ላይ ወደ አማርኛ መልሻቸዋለሁ!

👌“እስራኤል በጋዛ የዘር ማጥፋት ወንጀል ስለፈጸመች ደቡብ አፍሪካ ያቀረበችውን ክስ እንደምንደግፍ እናረጋግጣለን!”

የቤልጂየም የትብብር ሚኒስትር!

👌“የፍልስጤም መንግሥት ለመመስረት ግልጽ እና አስተማማኝ መንገድ ከሌለ በሳዑዲ አረቢያ እና በእስራኤል መካከል #ምንምዓይነት መደበኛ ግንኙነት አይኖርም!”

የሳዑዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር!

👌“የፍልስጤም መንግስት መመስረትን መቃወም ለብዙ አመታት የዘለቀው አቋሜ ነው፣እናም ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኜ እስካገለገልኩ ድረስ አቋሜን አከብራለሁ።ጋዛ ከጦርነቱ በኋላ ከወታደራዊ ቁጥጥር ውጪ መሆን እና በእስራኤል የደህንነት ቁጥጥር ስር መሆን አለበት።ጦርነቱን ካቆምን ዓለም ከእኛ ዋስትና ይጠይቀናል፣ ከዚያ እንደገና ልንከፍተው አንችልም”

የወራሪዋ ፕሬዝዳንት #ሸይጣንያሆ!

👌“ኔታንያሁ የፍልስጤም መንግስት ምስረታን ውድቅ ማድረጉን ከቀጠለ የአውሮፓ ህብረት አባላት እስራኤል ላይ ማእቀብ እንድጥሉ አሳስቧል!”

ፋይናንሺያል ታይምስ የአውሮፓ ባለስልጣናትን በመጥቀስ!

👌“ዛሬ በጋዛ በተደረገው ጦርነት #ሁለት ወታደሮች ተገድለዋል!”

የወራሪዋ ጦር!

👌“የሞሳድ ዋና አዛዥ ከሃማስ ጋር በእስረኞች ልውውጥ ላይ ስላለው መሻሻል ነገ ሰኞ ለጦር ምክር ቤቱ መግለጫ ይሰጣሉ!”

ዬዲዮት አህሮኖት የተሰኘው የወራሪዋ ጋዜጣ!

👌“እስራኤል ሃማስን ለማጥፋት የምትጠቀምበት ዘዴ በእርግጠኝነት ስህተት ነው!”

ቦረል!

👌“በጋዛ ያለው ግጭት በጦር መሳሪያ አይፈታም እና ብጥብጡ መቆም አለበት።በክልሉ ውስጥ ያለው ሁኔታ አደገኛ መባባስ እያሳየ ሲሆን በዌስት ባንክ ውስጥ የምናየው ነገር በጣም አሳሳቢ ነው።የሁለቱን ሀገራት መፍትሄ በትክክለኛው መንገድ ላይ ለማስቀመጥ በቅርቡ የሰላም ኮንፈረንስ እናዘጋጃለን!”

የቤልጂየም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር!

👌“በጋዛ ግዛት ላይ ምንም ዓይነት ቅነሳም ሆነ የእስራኤል ቋሚ መገኘት ሊኖር አይችልም!

ኔታንያሁ የፍልስጤም መንግስት ለመመስረት የቀረበለትን ጥሪ ውድቅ በማድረጋቸው በሰጠው መግለጫ በጣም አዝነናል!”

የአውስትራሊያ መንግሥት!

👌“ከሁሉም ቅድሚያ የሚሰጠው አንገብጋቢ ጉዳይ የተኩስ ማቆም፣ ታጋቾችን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ መፍታት እና የሰብአዊ ርዳታ ማድረስ ነው!

እስራኤል በጋዛ ላይ ያደረሰችውን #የዘርማጥፋት ወንጀል በተመለከተ በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት ደቡብ አፍሪካን ለመቀላቀል ሃሳብ አለን!”

የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር!

👌“ሁሉም ለነፃነት እሴቶች ታማኝ የሆኑ ነፃ አገሮች የወራሪዋ መሪዎችን በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶች በመክሰስ ተጠያቂ ለማድረግ እርምጃ እንዲወስዱ እንጠይቃለን!”

ሀማስ!

👌“ለፍልስጤማውያን አማራጭ አገር የሚሆን #ሰው_ሰራሽ_ደሴት  ሀሳብ አቅርበናል!¡”

የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር!

⏺በሌላ በኩል የሃማስ የፖለቲካ ክፍል ከፍተኛ ባለስልጣን የሆኑት #ኦሳማ_ሀምዳን በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥተዋል!

ከንግግራቸው መካከል የተወሰኑት:

√“ምድራችንን፣ ህዝባችንን፣ ቅዱሳችንን እና መላው ክልላችንን እያጠቃ ያለውን ወራሪ #እጁን_የምንቆርጥበት ጊዜ አሁን ነው!”

√“በሰሜን ጋዛ ሰርጥ ከግማሽ ሚሊዮን የሚበልጡ ወገኖቻችን በረሃብ የመሞት አደጋ ተጋርጦባቸዋል!”

√“አለም አቀፍ ድርጅቶች ሰሜናዊ ጋዛን የረሃብ ቀጠና እንዲያውጁ እንጠይቃለን!”

√“የእስልምና ትብብር ድርጅት እና የአረብ ሊግ በአስቸኳይ ጣልቃ በመግባት መሻገሪያውን ከፍተው እርዳታ እንዲያመጡ እንጠይቃለን!”

√“የፍልስጤም መንግስት ምስረታን የሚደግፉ የባይደን መግለጫዎች ጥቃቱ ካልቆመ እና የጦር መሳሪያ መላኩን ካላቆመ በስተቀር ወሬ ብቻ ሆነው ይቀራሉ!”

ለወቅታዊ ሃገር አቀፍና አለምአቀፍ መረጃዎች ይሄን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ!👇

https://t.me/Seyfel_Islam

Telegram: Contact @Seyfel_Islam

Telegram: Contact @Seyfel_Islam

????? ?? ????????? ??????? ህዝበ ሙስሊሙን የሚመለከቱ በታማኝ ምንጮች የተዘገቡ ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት Join ያድርጉን
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ውጊያው አዳሩን ቀጥሏል!

አል-ቃሳም ብርጌድ፡ ተዋጊዎቻችን በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ ከካን ዮኒስ ከተማ በስተ ምዕራብ የነበረ የጽዮናዊያን መርካቫ ታንክን በአል-ያሲን 105 መሳሪያ ኢላማ በማድረግ ማውድም ችለዋል።

♦️ ብሄራዊ የተቃውሞ ብርጌድ (የዑመር አልቃሲም ሃይሎች)፡ ከእኩለ ሌሊት በኋላ ኃይሎቻችን በካን ዮኒስ እና በአል-ማዋሲ አካባቢ በሚገኘው አል-አቅሳ ዩኒቨርሲቲ አካባቢ የሚገኘው የጠላት ጦርን እየተጋፈጥን ነው ኃይለኛ እና ከባድ ግጭቶች እየተካሄዱ ነው መትረየስ እና RBJ ፀረ-ተሽከርካሪ እና ፀረ-ትጥቅ መሳሪያም እይተጠቀሙ እየተዋጉ እንደሆነ አስታውቋል::

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ጦሩ ረፋዱን ቀጥሏል!

የአል አቅሳ ሰማዕታት ብርጌድ፡ ተዋጊዎቻችን በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ ከምትገኘው ከካን ዮኒስ ከተማ በስተ ምዕራብ የጽዮናውያን ጦር ተሸካሚ ተሽከርካሪዎችን በ RPG መሳሪያ ኢላማ አድርገዋል።

ሙጃሂዲን ብርጌድ፡ በካን ዮኒስ ከተማ ከጽዮናውያን ጠላት መኪናዎች እና ወታደሮች ጋር በልዩ ልዩ ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎች ከባድ ውጊያ እያደረግን እንገኛለን።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አውሮፓዊያን በእስራኤል ላይ ሃሳባቸውን እየቀየሩ ነው!

የፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤሊና ቫልቶነን “እርዳታ በበቂ ሁኔታ ወደ ጋዛ አልደረሰም እና ሰዎች በረሃብ ሲሞቱ እያየን ነው፣ የተኩስ አቁም መኖር አለበት” ብለዋል።

የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ሚሼል ማርቲን፡ "እስራኤል በጋዛ ከምትሰራው አንፃር ተጠያቂ መሆን አለባት" ሲሉ ገልፀዋል።

የቤልጂየም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃጃ ሀቢብ፡ ጋዛ በረሃብ እና በወረርሽኝ መስፋፋት ላይ ነች እና የተኩስ አቁም እንዲደረግ እና ዓለም አቀፍ ህግ እንዲከበር እንጠይቃለን ሲሉ ተናግረዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

♦️ጀግኖቹ ጠላትን በጅምላ እየገደሉ ነው!

ብሄራዊ የተቃውሞ ብርጌድ (የዑመር አልቃሲም ሃይሎች)፡ ተዋጊዎቻችን በአል-ቡሬጅ ካምፕ ብሎክ 7 ላይ በሚገኝ ቤት ውስጥ በጥንቃቄ አድፍጠው በመጠበቅ የመጡትን የጠላት ወታደሮች እና አንድ መኮንንን ከዜሮ ርቀት መግደል ችለዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group