UMMA TOKEN INVESTOR

About me

አጫጭር መረጃዎች፣የግል ምልከታዎችና ጠቃሚ ቁም ነገሮች ይለጠፋበታል! በሚመችዎት ፕላትፎርም ቤተሰብ ይሁኑኝ ╰┈➢https://he1.me/atOM2 قال ابن تيمية -رحمه الله-: {قوام الدين كتاب يهدي وسيف ينصر وكفى بربك هادياونصيرا} مجموع الفتاوى [10/13]

Translation is not possible.
#አስደሳች_ሰበር_ዜና፡-
#بشرى_سارة
የተከበሩ ሸይኽ ዶ/ር #ሷሊህ_ቢን_ፈውዛን_ቢን_ዐብዱሏህ_ቢን_አልፈውዛን የሳዑዲ ዓረቢያ #ታላቅ_ሙፍቲ፤የከፍተኛ ዑለማኦች ምክር ቤት #ፕሬዝዳንት እና #በሚኒስተር ማዕረግ የምሁራን ጥናትና ምርምር #ሀላፊ ሆነው #ተሹመዋል!
አሏሁ አክበር!!
https://t.me/TewhidFirstAlways
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
🚩ለ2 ዓመታት ያክል ትንንሽ አሳወች እንኳን የጠፉበት ጋዛ-ከሃንዩኒስ የባህር ዳርቻ፤ ዛሬ ቁመቱ 10ሜትር እና ክብደቱ 2ቶን (2ሺ ኪሎግራም) የሆነውን እጅግ በጣም ግዙፍ አሳ ወደ ባህር ዳርቻቸው ብቅ ብሎ በመረቄም፣ በስጋዬም ለጋዛወች ማፍጠሪያ ልሁን ብሏል።
◉ይህ አሳ በአላህ ፈቃድ ከየትኛው አቅጣጫ ተጉዞ የመጣ ይሆን?! አጂብ!✌️🇵🇸
#freepalestine
Al-jazeera Muslim's
3 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
ሙጃሂዱ ፕሬዝዳንት #አህመድ_ሸረዕ #ሞስኮ ገብቷል!
ለብዙ አመታት በእጅ አዙር ከሩሲያ ጋር ሲዋጋ የነበረ ይሄ ተዓምረኛ ሰው በድፕሎማሲ ስኬት አለምን እያስደመመ ቀጥሏል!አሏህ ለኡማው ነስር ያድርገው!
4 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
رحمك الله رحمة واسعة ياصوت الغزة
#freepalestine #gaza
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
🚩ከጋዛ የብስራት ዜና በያዘው የአዉድዮ እና የቪድዮ ጥሪ እስራኤል ደስተኛ አይደለችም፡፡ እኮ ለምን?
~~~~~~~~~~
#የአቅል_አይምሮ_ትዝብት_ለrn05
.
ነገሩ ወዲህ ነው ...የእስራኤል መንግስት የታጋቾቹ መለቀቅም ሆነ የቤተሰቦቻቸው ጭንቀት ጭንቀቱ እንዳልሆነ ትዝብታችንን በማስረጃ ደጋግመን ነግረናቹሃል፡፡ እነሆ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ሃማስ ከሚለቃቸው 20 ቀሪ ታጋቾች መካከል 7ቱን አስረክቧል፡፡ ታድያ ይህ ርክክብ እንደ ከዚህ ቀደሙ የሃማስ ታጣቂዎች በሚያዘጋጁት የመድረክ ስነስርዓት ታጅቦ የሃማስ ወታደሮች ለታጋቾቹ ስጦታ እየሰጡና ታጋቾቹም በተራቸው በአስቸጋሪ ሁኔታ ዉስጥ ሆነው እንኳን የሃማስ ታጣቂዎች ባላቸው አቅም ሁሉ ስላደረጉላቸው መልካም አያያዝ እያመሰገኑና ግንባራቸዉን እየሳሙ ለቀይ መስቀል እንዲተላለፉ የጀኖሳይደሩ የናትያንያሁ መንግስት አልፈቀደም ፡፡ ይህም የሆነው ከታጋቾቹ አንጻር ከእስራኤል እስር ቤቶች የሚለቀቁት ፍልስጤማዊያን እስረኞች ጉስቁልናቸዉና የሰቆቃ ታሪካቸውን አለም አነጻጽሮ እያየ የአፓርታይዷ እስራኤል ጉድን ከዚህ ቀደም አለም አይቶት ስለነበር ነው፡፡ ለዚህም ነው እስራኤል በአሁኑ ዙር ታጋቾችዋ ያለምንም ሴሬሞኒ እንዲሰጧት ስምምነቱ ዉስጥ ያካተተችው፡፡
.
ይህንንም የተረዳው የሃማስ ታጣቂ አሁን ደግሞ ታጋቾቹን ከማስረከቡ በፊት በአዉድዮ እና በቪድዮ ቤተሰቦቻቸዉ ዘንድ እንዲደዉሉ እያደረገ የመለቀቃቸዉን ብስራት ራሳቸው ታጋቾቹ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲነግሩ እያደረገ ይገኛል፡፡ ይህም ሂደት በእስራኤልና በሌሎች አለም አቀፍ ሚድያዎች መተላለፉ ለናትያንያሁ "አስገድጄ አስለቀኳቸው" ፕሮፖጋንዳ የማያመች ሁነት በመሆኑ እና ከዛ ይልቅ በአሁኑ ሰአት እስራኤል ዉስጥ የናትያንያሁ ስም ተቀብሮ "ልጆቻችንን አስለቀቀልን" በሚል የትራምፕ ስም በምስጋና እና በጭብጨባ በመኘኑ ሌላ ራስምታት ሆኖበታል ፣እናም ሃማስ በሚለቃቸው ታጋቾች በኩል ፕሮፖጋንዳ እየሰራብኝ ነው እያለ መክሰስ ጀምሯል፡፡
.
ለማንኛዉም አሁን የተለቀቁትን ሰባቱን ጨምሮ 20 ታጋቾች በሙሉ ሲለቀቁ ከዚህ በፊት በስምምነት ከተለቀቁት ጋር በጠቅላላው ወደ #160 የሚሆኑ ታጋቾች የተለቀቁት የአፓርታይድዋ መንግስት ከሃማስ ጋር ቁጭ ብሎ ባደረገው የሰላም ስምምነት ሲሆን, የአለም መንግስታት የመሳርያም፣ የገንዘብም፣ የወታደርም፣ የሞራልም ድጋፍ እያደረጉለት ምንም ሳይቸገር ለ 2 አመታት ህጻናትና አዛዉንቶች ብሎም ያልታጠቁ ንጹሃን ላይ ቦምቡን ሲያዘንብ የነበረው የጀኖሳይደሩ መንግስት በጦርነት ያስለቀቃቸው ታጋቾቹ #8 ብቻ ነበሩ፡፡ ለዚህም ነበር ጺዮናዊያኑ በታጋቾቹ እያሳበቡ የጋዛን ህዝብ ፈጅቶ መሬቱን ለመቀማት እንጂ በርግጥም ፍላጎቶ ታጋቾቹን ማስለቀቅ አልነበረም ያልነው፡፡ ለዚህም ነበር ያልተቆጠረው ሲቀር ወደ 70ሺ የሚደርሱ ህጻናትና ሴቶችን የገደለው መንግስት በየሚድያው ስንት የሃማስ ወታደሮችን እንደ ገደለ ሲጠየቅ ምላሽ መስጠት ያቃቅተው!
.
*** የእርሶስ ምልከታ ምን ያለ ነው? ይጻፉና እስኪ እንየው!
.
ለተጨማሪ መረጃ ቴሌግራማችንን ተቀላቀሉ
https://t.me/RNZeroFive
Telegram: View @RNZeroFive

Telegram: View @RNZeroFive

ከኢትዮጵያና አዉሮፓ የሚተላለፍ የራድዮ ፕሮግራም አዲሱን ዩቱብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ: https://www.youtube.com/c/RN05Channel ፌስቡክ ገፃችንን like ያድርጉ: https://www.facebook.com/RNZeroFive/ https://twitter.com/RNZeroFive Support Us: http://bit.ly/3c09jfJ https://RNZeroFive
Send as a message
Share on my page
Share in the group