🚩ከጋዛ የብስራት ዜና በያዘው የአዉድዮ እና የቪድዮ ጥሪ እስራኤል ደስተኛ አይደለችም፡፡ እኮ ለምን?
~~~~~~~~~~
#የአቅል_አይምሮ_ትዝብት_ለrn05
.
ነገሩ ወዲህ ነው ...የእስራኤል መንግስት የታጋቾቹ መለቀቅም ሆነ የቤተሰቦቻቸው ጭንቀት ጭንቀቱ እንዳልሆነ ትዝብታችንን በማስረጃ ደጋግመን ነግረናቹሃል፡፡ እነሆ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ሃማስ ከሚለቃቸው 20 ቀሪ ታጋቾች መካከል 7ቱን አስረክቧል፡፡ ታድያ ይህ ርክክብ እንደ ከዚህ ቀደሙ የሃማስ ታጣቂዎች በሚያዘጋጁት የመድረክ ስነስርዓት ታጅቦ የሃማስ ወታደሮች ለታጋቾቹ ስጦታ እየሰጡና ታጋቾቹም በተራቸው በአስቸጋሪ ሁኔታ ዉስጥ ሆነው እንኳን የሃማስ ታጣቂዎች ባላቸው አቅም ሁሉ ስላደረጉላቸው መልካም አያያዝ እያመሰገኑና ግንባራቸዉን እየሳሙ ለቀይ መስቀል እንዲተላለፉ የጀኖሳይደሩ የናትያንያሁ መንግስት አልፈቀደም ፡፡ ይህም የሆነው ከታጋቾቹ አንጻር ከእስራኤል እስር ቤቶች የሚለቀቁት ፍልስጤማዊያን እስረኞች ጉስቁልናቸዉና የሰቆቃ ታሪካቸውን አለም አነጻጽሮ እያየ የአፓርታይዷ እስራኤል ጉድን ከዚህ ቀደም አለም አይቶት ስለነበር ነው፡፡ ለዚህም ነው እስራኤል በአሁኑ ዙር ታጋቾችዋ ያለምንም ሴሬሞኒ እንዲሰጧት ስምምነቱ ዉስጥ ያካተተችው፡፡
.
ይህንንም የተረዳው የሃማስ ታጣቂ አሁን ደግሞ ታጋቾቹን ከማስረከቡ በፊት በአዉድዮ እና በቪድዮ ቤተሰቦቻቸዉ ዘንድ እንዲደዉሉ እያደረገ የመለቀቃቸዉን ብስራት ራሳቸው ታጋቾቹ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲነግሩ እያደረገ ይገኛል፡፡ ይህም ሂደት በእስራኤልና በሌሎች አለም አቀፍ ሚድያዎች መተላለፉ ለናትያንያሁ "አስገድጄ አስለቀኳቸው" ፕሮፖጋንዳ የማያመች ሁነት በመሆኑ እና ከዛ ይልቅ በአሁኑ ሰአት እስራኤል ዉስጥ የናትያንያሁ ስም ተቀብሮ "ልጆቻችንን አስለቀቀልን" በሚል የትራምፕ ስም በምስጋና እና በጭብጨባ በመኘኑ ሌላ ራስምታት ሆኖበታል ፣እናም ሃማስ በሚለቃቸው ታጋቾች በኩል ፕሮፖጋንዳ እየሰራብኝ ነው እያለ መክሰስ ጀምሯል፡፡
.
ለማንኛዉም አሁን የተለቀቁትን ሰባቱን ጨምሮ 20 ታጋቾች በሙሉ ሲለቀቁ ከዚህ በፊት በስምምነት ከተለቀቁት ጋር በጠቅላላው ወደ #160 የሚሆኑ ታጋቾች የተለቀቁት የአፓርታይድዋ መንግስት ከሃማስ ጋር ቁጭ ብሎ ባደረገው የሰላም ስምምነት ሲሆን, የአለም መንግስታት የመሳርያም፣ የገንዘብም፣ የወታደርም፣ የሞራልም ድጋፍ እያደረጉለት ምንም ሳይቸገር ለ 2 አመታት ህጻናትና አዛዉንቶች ብሎም ያልታጠቁ ንጹሃን ላይ ቦምቡን ሲያዘንብ የነበረው የጀኖሳይደሩ መንግስት በጦርነት ያስለቀቃቸው ታጋቾቹ #8 ብቻ ነበሩ፡፡ ለዚህም ነበር ጺዮናዊያኑ በታጋቾቹ እያሳበቡ የጋዛን ህዝብ ፈጅቶ መሬቱን ለመቀማት እንጂ በርግጥም ፍላጎቶ ታጋቾቹን ማስለቀቅ አልነበረም ያልነው፡፡ ለዚህም ነበር ያልተቆጠረው ሲቀር ወደ 70ሺ የሚደርሱ ህጻናትና ሴቶችን የገደለው መንግስት በየሚድያው ስንት የሃማስ ወታደሮችን እንደ ገደለ ሲጠየቅ ምላሽ መስጠት ያቃቅተው!
.
*** የእርሶስ ምልከታ ምን ያለ ነው? ይጻፉና እስኪ እንየው!
.
ለተጨማሪ መረጃ ቴሌግራማችንን ተቀላቀሉ
https://t.me/RNZeroFive
🚩ከጋዛ የብስራት ዜና በያዘው የአዉድዮ እና የቪድዮ ጥሪ እስራኤል ደስተኛ አይደለችም፡፡ እኮ ለምን?
~~~~~~~~~~
.
ነገሩ ወዲህ ነው ...የእስራኤል መንግስት የታጋቾቹ መለቀቅም ሆነ የቤተሰቦቻቸው ጭንቀት ጭንቀቱ እንዳልሆነ ትዝብታችንን በማስረጃ ደጋግመን ነግረናቹሃል፡፡ እነሆ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ሃማስ ከሚለቃቸው 20 ቀሪ ታጋቾች መካከል 7ቱን አስረክቧል፡፡ ታድያ ይህ ርክክብ እንደ ከዚህ ቀደሙ የሃማስ ታጣቂዎች በሚያዘጋጁት የመድረክ ስነስርዓት ታጅቦ የሃማስ ወታደሮች ለታጋቾቹ ስጦታ እየሰጡና ታጋቾቹም በተራቸው በአስቸጋሪ ሁኔታ ዉስጥ ሆነው እንኳን የሃማስ ታጣቂዎች ባላቸው አቅም ሁሉ ስላደረጉላቸው መልካም አያያዝ እያመሰገኑና ግንባራቸዉን እየሳሙ ለቀይ መስቀል እንዲተላለፉ የጀኖሳይደሩ የናትያንያሁ መንግስት አልፈቀደም ፡፡ ይህም የሆነው ከታጋቾቹ አንጻር ከእስራኤል እስር ቤቶች የሚለቀቁት ፍልስጤማዊያን እስረኞች ጉስቁልናቸዉና የሰቆቃ ታሪካቸውን አለም አነጻጽሮ እያየ የአፓርታይዷ እስራኤል ጉድን ከዚህ ቀደም አለም አይቶት ስለነበር ነው፡፡ ለዚህም ነው እስራኤል በአሁኑ ዙር ታጋቾችዋ ያለምንም ሴሬሞኒ እንዲሰጧት ስምምነቱ ዉስጥ ያካተተችው፡፡
.
ይህንንም የተረዳው የሃማስ ታጣቂ አሁን ደግሞ ታጋቾቹን ከማስረከቡ በፊት በአዉድዮ እና በቪድዮ ቤተሰቦቻቸዉ ዘንድ እንዲደዉሉ እያደረገ የመለቀቃቸዉን ብስራት ራሳቸው ታጋቾቹ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲነግሩ እያደረገ ይገኛል፡፡ ይህም ሂደት በእስራኤልና በሌሎች አለም አቀፍ ሚድያዎች መተላለፉ ለናትያንያሁ "አስገድጄ አስለቀኳቸው" ፕሮፖጋንዳ የማያመች ሁነት በመሆኑ እና ከዛ ይልቅ በአሁኑ ሰአት እስራኤል ዉስጥ የናትያንያሁ ስም ተቀብሮ "ልጆቻችንን አስለቀቀልን" በሚል የትራምፕ ስም በምስጋና እና በጭብጨባ በመኘኑ ሌላ ራስምታት ሆኖበታል ፣እናም ሃማስ በሚለቃቸው ታጋቾች በኩል ፕሮፖጋንዳ እየሰራብኝ ነው እያለ መክሰስ ጀምሯል፡፡
.
ለማንኛዉም አሁን የተለቀቁትን ሰባቱን ጨምሮ 20 ታጋቾች በሙሉ ሲለቀቁ ከዚህ በፊት በስምምነት ከተለቀቁት ጋር በጠቅላላው ወደ #160 የሚሆኑ ታጋቾች የተለቀቁት የአፓርታይድዋ መንግስት ከሃማስ ጋር ቁጭ ብሎ ባደረገው የሰላም ስምምነት ሲሆን, የአለም መንግስታት የመሳርያም፣ የገንዘብም፣ የወታደርም፣ የሞራልም ድጋፍ እያደረጉለት ምንም ሳይቸገር ለ 2 አመታት ህጻናትና አዛዉንቶች ብሎም ያልታጠቁ ንጹሃን ላይ ቦምቡን ሲያዘንብ የነበረው የጀኖሳይደሩ መንግስት በጦርነት ያስለቀቃቸው ታጋቾቹ #8 ብቻ ነበሩ፡፡ ለዚህም ነበር ጺዮናዊያኑ በታጋቾቹ እያሳበቡ የጋዛን ህዝብ ፈጅቶ መሬቱን ለመቀማት እንጂ በርግጥም ፍላጎቶ ታጋቾቹን ማስለቀቅ አልነበረም ያልነው፡፡ ለዚህም ነበር ያልተቆጠረው ሲቀር ወደ 70ሺ የሚደርሱ ህጻናትና ሴቶችን የገደለው መንግስት በየሚድያው ስንት የሃማስ ወታደሮችን እንደ ገደለ ሲጠየቅ ምላሽ መስጠት ያቃቅተው!
.
*** የእርሶስ ምልከታ ምን ያለ ነው? ይጻፉና እስኪ እንየው!
.
ለተጨማሪ መረጃ ቴሌግራማችንን ተቀላቀሉ