Nejmu kedir Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Nejmu kedir paylaştı
Çeviri imkansız.

🚨 አየርላንድ ደቡብ አፍሪካ በጽዮናዊው አካል ላይ በአለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት የጀመረውችን የዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ በመደገፍ ጣልቃ እንደምትገባ አስታወቀች። አየርላንድ ኒካራጓን ጨምሮ ጣልቃ በመግባት ክሱን ለመደገፍ ካሰቡ ከበርካታ አለም አቀፍ አጋሮች ጋር ለመስራት አቅዳለች።

ሌሎች ወቅታዊ መረጃዎችም በቴሌግራም እየተለቀቁ ስለሆነ @The_Islam_Geopolitics ላይ ጆይን አድርጉ

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş
Nejmu kedir paylaştı
Çeviri imkansız.

🚨 የዛሬ ክስተቶች...

🚨 ሃይፋ ውስጥ ትልቅ ፍንዳታ የእስራኤል ሚዲያዎች እየዘገቡ ነው ምናልባትም ከኢራቅ ወይም ከየመን የተሰነዘረ ጥቃት ይሆናል ተብሎ ይታሰባል።

🚨 የፍልስጤም ተቃውሞ ተዋጊ(ዎች) ከስፍራው በኢያሪኮ አል አውጃ ዘልቀው በመግባት ጥቃት ከፀሙ እና ቦታውበ ለቀው ከወጡ በኋላ የአል-አውጃ ኦፕሬሽን መሪዎችን ለማግኘት የእስራኤል ጦር ሄሊኮፕተር ጭምር እየተጠቀመ ነው።

በአጠቃላይ የተጎዱ ሰፋሪዎች ቁጥር ወደ ሶስት ከፍ ብሏል።

❗️ የአል-ማያዲን ዘጋቢ፡- የእስራኤል ወታደሮች የኢያሪኮ ከተማን ሙሉ በሙሉ ዘግተው የአል-አውጃ መንደር መግቢያዎችን በመዝጋት በዮርዳኖስ ሸለቆ ውስጥ ጥቃት ደረሱትን የፍልስጤም ተዋጊች ለማግኘት ወረራ ጀምረዋል ብሏል።

🇵🇸⚡🇮🇱 የእስራኤል ሚዲያ፡ በዮርዳኖስ ሸለቆ ውስጥ በአውቶብስ ላይ በደረሰው የተኩስ ጥቃት በትንሹ 10 ቆስለዋል።

🇱🇧🚨🇮🇱❗️ከሊባኖስ ወደ ምዕራባዊቷ ገሊላ በትንሹ 20 የሚጠጉ ሮኬቶች ተተኩሰዋል።

🇷🇺🇾🇪 ሁለት የሩስያ የጦር መርከቦች ከፓስፊክ ውቅያኖስ ወደ ቀይ ባህር  ለረዥም ተልእኮ ትዕዛዝ ወስደው ገብተዋል።

ሌሎች ወቅታዊ መረጃዎችም በቴሌግራም እየተለቀቁ ስለሆነ @The_Islam_Geopolitics ላይ ጆይን አድርጉ

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş
Nejmu kedir paylaştı
Çeviri imkansız.

የሊቢያ ታላቁ ሙፍቲ ሼኽ ሳዲቅ አል ጋሪያኒ፡-

⭕ ሙስሊሞች ወንድሞቻቸውን ለመርዳት በጋዛ እና ዌስት ባንክ ድንበር ማቋረጫዎችን አልፈው የመግባት ግዴታ አለባቸው። ወንድሞቻቸውን፣ አካላቸውን፣ ቅዱስ ቦታቸውን፣ እናቶቻቸውን እና ሴቶቻቸውን መከላከል ግዴታ ነው።

⭕ በጋዛ እና በዌስት ባንክ ዙሪያ የድንበር ማቋረጫዎችን የሚጠብቁ ሰዎች [የፍልስጤም ህዝብን ለመደገፍ] ወደ እነዚህ መሻገሪያዎች እንዳይገቡ መከላከል የተከለከለ ነው።

⭕ ማንኛውም በፖሊስ ውስጥ የሚሰራ ወይም ከዮርዳኖስ ወይም ከግብፅ ጋር ግንኙነት ያለው ማንኛውም የደህንነት አካል ለጽዮናውያን ዘብ መቆም የተከለከለ ነው። ድንበር ዘግተው እነርሱን በመጠበቅ ከእነርሱ ጋር ይሰለፋሉ፣ ይተባበራሉ፣ ሙስሊም ወንድሞቻቸውን ይገድላሉ፣ እና ሙስሊሞችን የሚገድሉ የጽዮናውያን ኃይሎች አካል ተደርገው ይወሰዳሉ።

ሌሎች ወቅታዊ መረጃዎችም በቴሌግራም እየተለቀቁ ስለሆነ @The_Islam_Geopolitics ላይ ጆይን አድርጉ

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş
Nejmu kedir paylaştı
Çeviri imkansız.

🇾🇪 የየመን ጦር ኃይል ስድስት ኦፕሬሾኖችን መፈፀሙን አስታወቀ

በ72 ሰአታት ውስጥ በድሮኖች እና ሚሳኤሎች ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ፈፅሟል በዚህም፡-

○ MAERSK ሳራቶጋ የኮንቴይነር መርከብን በኤደን ባሕረ ሰላጤ ላይ

○ APL DETROIT የኮንቴነር መርከብን በቀይ ባህር ውስጥ

○ ድፍድፍ ዘይት ጫኝ HUANG PU መርከብን በቀይ ባህር ውስጥ

○ የጅምላ ተሸካሚ PRETTY LADY የተባለ መርከብን ኢላማ በማድረግ አራት መርከቦች ወደ እስራኤል በሚጓዙበት ጊዜ ኢላማ ተደርገዋል።

○ 2 የአሜሪካ ጦር መርከቦች በቀይ ባህር ውስጥ

○ እንዲሁም የእስራኤሏ ኢሊያት (ኡሙ አል ራሽራሽ) ጥቃት ተፈፅሟባቸዋል

ሌሎች ወቅታዊ መረጃዎችም በቴሌግራም እየተለቀቁ ስለሆነ @The_Islam_Geopolitics ላይ ጆይን አድርጉ

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş
Nejmu kedir paylaştı
Çeviri imkansız.

🔻የፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ ላይ የተሰጡ ምላሾች

🔹የእስራኤል የብሄራዊ ደህንነት ሚኒስትር ኢታማር ቤን-ጊቪር፡ "የፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ የተባበሩት መንግስታት ጸረ-ሴማዊ መሆኑን ያረጋግጣል፣ ዋና ጸሃፊውም ጸረ ሴማዊ እና ሃማስን የሚያበረታታ ነው።"

🔹ትራምፕ፡ እስራኤል በጋዛ ያለውን ጦርነት 'ማጠናቀቅ' አለባት ምክንያቱም 'ዓለምን እያጣች ነው።

❗ጌዲዮን ሰዓር ከኔታንያሁ መንግሥት ሥልጣናቸውን ለቀቁ 'የመገለል ስሜት ተሰምቶኛል' ብሏል በተጨማሪም የስራ መልቀቂያ ደብዳቤው ላይ፡- "የጦርነቱን ግቦች ለማሳካት አልመቃረባችንን በህመም ስሜት ተረድቻለሁ ብሏል።

🔹በበዛል ስሞሪች የሚመራው የሃይማኖት ጽዮናዊ ፓርቲ፡- "የጌዲዮን ሳአር ከስልጣን መልቀቅ ወታደሮቹን እና በጋዛ ያለውን ጦርነት ቀጣይነቱን ያዳክማል." ብሏል፡፡

🔹የሐማስ የፖለቲካ ቢሮ ኃላፊ ኢስማኢል ሃኒዬህ ዛሬ ቴህራንን ይጎበኛሉ ሲል አል ማያዲን ዘግቧል፡፡

❗የቃሳም ብርጌድ ኦፕሬሺኖች፡-

○ አስዶድ ከተማን በበርካታ የሮኬት ጥቃት ኢላማ አደረገ

○ በጋዛ ከተማ ከታል አል-ሃዋ ሰፈር በስተ ምዕራብ በአል-ረሺድ ጎዳና ላይ የእስራኤል ጦር መርካቫ ታንክን በአል-ያሲን 105 ላውንቸር ኢላማ አደረገ።

○ አንድ መርካቫ ታንክ በአል-ያሲን 105 ላውንቸርበማነጣጠር በጋዛ ከተማ አል-ሺፋ ሆስፒታል አካባቢ ሙሉ በሙሉ አቃጥሏል።

○ በጋዛ ከተማ አል ቱፋህ ሰፈር ዳርቻ ላይ የሚገኘውን የእስራኤልን ጦር በሞርታር በማጥቃት አከባቢውን ለቆ እንዲወጣ አድርጓል።

ሌሎች ወቅታዊ መረጃዎችም በቴሌግራም እየተለቀቁ ስለሆነ @badrnews24 ላይ ጆይን አድርጉ

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş