🚨 አየርላንድ ደቡብ አፍሪካ በጽዮናዊው አካል ላይ በአለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት የጀመረውችን የዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ በመደገፍ ጣልቃ እንደምትገባ አስታወቀች። አየርላንድ ኒካራጓን ጨምሮ ጣልቃ በመግባት ክሱን ለመደገፍ ካሰቡ ከበርካታ አለም አቀፍ አጋሮች ጋር ለመስራት አቅዳለች።

ሌሎች ወቅታዊ መረጃዎችም በቴሌግራም እየተለቀቁ ስለሆነ @The_Islam_Geopolitics ላይ ጆይን አድርጉ

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group