UMMA TOKEN INVESTOR

Наган дахаан йохтахам.

Садақанинг афзали қайси?

Абу Ҳурайра розияллоҳу анҳудан ривоят қилинади, Расулуллоҳ сол­лаллоҳу алайҳи ва салламнинг ҳузурларига бир киши келди ва: «“Ё Расулуллоҳ, ажри энг улуғ садақа қайси?” деб сўради. У зот: “Ўзинг соғлом, қизғанчиқ ҳолингда, фақирликдан қўрқиб, бойишни умид қилиб турганингда қилган садақангдир. Жонинг ҳалқумингга келгунича (садақа беришни) кечиктириб, кейин: “Фалончига мана бунча, фалончига мана бунча, фалончига мана бунча”, деб юрмагин. Ахир, фалончи ўтиб бўлди».

Муттафақун алайҳи.

🔹Изоҳ: Ушбу ҳадисда муддатини чўзиб, орзуларга берилиб инфоқ ва садақани кечиктиришдан огоҳлантириш бордир.

Имом Хаттобий “Далилул фолиҳийн” аса­рида: «Киши асосан соғлом­ликда қизғанчиқ бўлади. Ана шу вақтда садақа қилсин. Зеро, соғликда қилинган са­дақанинг ажри бетобликда берилганидан кўпдир. Касалликда кишининг мол-мулки меросхўрларга тааллуқли бўлиб, садақаси нуқсонли бўлади», дейди.

Шайх Муҳаммад Ғаззолий: “Кишининг фарзандларига ғамхўрлиги унинг дини ва хулқини йўқотиш ҳисобига бўлмаслиги керак. Бу аҳмоқликдир. Инсон ўзидан кейин қоладиган мерос учун бахиллик қилиб, обрўси, муруввати ва Аллоҳ таолонинг розилигини унутиши нодонликдир”.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Наган дахаан йохтахам.

አምስት አይነት ሴቶችን ተጠንቀቅ❌

1.الأَنَّانّة

#አል_አንናናህ ለባሏ ብሶት ምታበዛ/ምንም ብትሰራ ምስጋና ቢስ የሆነች።

2.والحَنَّانة

#አል_ሐንናናህ ከባሏ ተፋታ ሌላ ማግባት ምትፈልግ/ከባሏ በላይ እንደሆነች የምታስብ።

3.والحَدَّاقة

#አል_ሐድዳቃህ ዓይኗ ያየውን ሁሉ ግዛልኝ እያለች ባሏን ምታስቸግር /ሁሉ አማረሽ።

4.والبَرَّاقة:

#አል_በርራቃህ ፊቷን በመወልወልና በማስዋብ   ጊዜዋን ተዝፍዝፋ ምታሳልፍ/የሜካፕ ሴት።

5.الشَّدَّاقة:

#አሽሸድ-ዳቃህ ጥቀም የሌለው ወሬ ምታበዛ። የኛ ሳይሆን የኔ የኔ ምታበዛ/ለፍላፊ።

🎙ፕሮ.ሱለይማን አር-ሩሀይሊ ሀፊዘሁሏህ

__

ኧረ እዛው ጥንቅር ትበል ማን ይታገላል ከሷ ጋር!

https://t.me/mirasss55

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Наган дахаан йохтахам.

ዘካተል ፊጥርን የሚመለከቱ ነጥቦች

~

1- ምንነቱ፦ ሙስሊሞች ከዒደል ፊጥር በፊት ለችግረኞች የሚሰጥ የእህል / የምግብ ሶደቃ ነው።

2- ሑክሙ፦ በሚችል ሰው ላይ ግዴታ ነው። [አልቡኻሪይ፡ 1503] [ሙስሊም፡ 984]

3- በማን ላይ ነው ግዴታው?

3.1. በትንሽ በትልቁ፣ በሴት በወንዱ፣ በሁሉም ሙስሊም በሆኑ የቤተሰብ አባላት ቁጥር የሚወጣ ሶደቃ ነው።

3.2. ገና ያልተወለደ ፅንስ እዚህ ግዴታ ውስጥ አይገባም።

3.3. አንድ ሰው የሌሎችን ዘካተል ፊጥር (ለምሳሌ ከሱ ጋር ያልሆኑ ቤተሰቦቹን ወይም የአገልጋዮችን) ማውጣት ይችላል። ግን እንደሚያወጣላቸው ማሳወቅ ይገባል።

4- ምን ያህል አቅም ባለው ላይ ነው ግዴታ የሚሆነው? ለራሱም ለቤተሰቡም ለዒድ ሌሊትና ቀን የሚበቃ ቀለብ ባለው ላይ ግዴታ ነው።

5- ለማን ነው የሚሰጠው? የእለት ጉርስ ለሌለው ድሃ።

5.1. ዘካ እና ዘካተል ፊጥር የሚሰጠው ለሙስሊም ብቻ ነው። ሌሎች ሶደቃዎችን ሙስሊም ላልሆኑ አካላት መስጠት ይቻላል።

5.2. ሑክሙን ባለማወቅ ወይም የሚግገባው አካል ስለማያገኙ ለሰራተኞቻቸው ዘካተል ፊጥር የሚሰጡ ሰዎች አሉ። ሰራተኞቻቸው የማይገባቸው ከሆኑ የተሰጣቸውን ለሚግገባቸው አሳልፈው መስጠት ይኖርባቸዋል።

6- የሚሰጡ የእህል / የምግብ አይነቶች፦ ተምር፣ ዘቢብ፣ አይቤ እንዲሁም በሃገር በአካባቢው ለቀለብነት የሚውሉ፣ ረዘም ላለ ጊዜ ሳይበላሹ መቆየት የሚችሉ የእህል / የምግብ አይነቶች ሁሉ ይገባሉ። ምክንያቱም "ከምግብ አንድ ቁና" የሚል ሐዲሥ አለና። [አልቡኻሪይ፡ 1508] [ሙስሊም፡ 985] በዒዱ እለት መመገብ የሚችሉት አይነት ቢሆን ተመራጭ ነው።

7- መጠኑ፦ አንድ ቁና (ሷዕ) ነው። በአራቱ ኸሊፋዎች ዘመን በዚህ መልኩ ነው ሲፈፀም የኖረው።

7.1. በራስ ፈቃደኝነት ጨምሮ ቢሰጥ ይቻላል።

7.2. የሚሰጠው መጠን በኪሎ ግራም:- በሐዲሥ የመጣው በስፍር ስለሆነ የክብደት መለኪያ ስንጠቀም እንደ እህሉ አይነት መጠኑ ይለያያል። ወደ ኪሎ ሲቀየር ዱቄት ላይ 2.5 ኪሎ አቅራቢያ ይመጣል። ይሄ የአንድ ሰው መጠን ነው። 10 ቤተሰብ ያለው ሰው 25 ኪሎ ማለት ነው።

8- ጊዜው፦ ግዴታ የሚሆነው የረመዷን ወር የመጨረሻ እለት ተጠናቆ የዒዱ ሌሊት ሲገባ ነው። ልብ በሉ! በኢስላማዊው አቆጣጠር የአንድ እለት ቀዳሚው ክፍል ቀኑ ሳይሆን ሌሊቱ ነው።

8.1. ከዒድ ሶላት ማሳለፍ አይፈቀድም። ረስቶ በጊዜው ያላወጣ ሰው ሲያስታውስ ቢሰጥ ወንጀል አይኖርበትም። አውቆ ወይም ችላ ብሎ ወቅት ካሳለፈ ግን ወንጀል ላይ ወድቋል። ቢሆንም ግን የድሃ ሐቅ ስለሆነ ወቅቱ ቢያልፍም ሊያወጣ ይገባል።

8.2. ተቀባዩ በመራቁ የተነሳ በእለቱ ለማድረስ የሚቸገር ሰው "የት ላድርግልህ?" ብሎ ይጠይቅና ከወከለበት ቦታ ያደርግለታል። በዚህን ጊዜ በእለቱ ባይወስድም ችግር የለውም።

8.3. አስቀድሞ መስጠት ይቻላል? ለሚሰበስቡ አካላት አንድ ቀን ሁለት ቀን ቀድሞ መስጠት ይቻላል። ከዚህ ውጭ በጊዜው መስጠት እየተቻለ ቀደም ብሎ መስጠት አይገባም። ነገር ግን በእለቱ ለመስጠት አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲኖሩ ትንሽ ቀደም ብሎ መስጠት ይቻላል። እንዲሁም በውጭ ሃገራት ያሉ ሰዎች ለሚሰጥላቸው አካል ቀደም ብለው መላክ ይችላሉ። ወኪሉ ግን በተቻለ መጠን ወቅቱን መጠበቅ አለበት።

9. ከቤተሰብ ርቃችሁ ለምትገኙ ተማሪዎች ወላጆቻችሁ ዘካተል ፊጥር የማያወጡላችሁ ከሆነና የማውጣት አቅሙ ካላችሁ ዘካተል ፊጥር ማውጣት እንዳትረሱ።

10. አስገዳጅ ወይም አንገብጋቢ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር በገንዘብ ማውጣት አይቻልም። ዝርዝሩ በቀጣይ የሚታይ ይሆናል ኢንሻአላህ።

=

የቴሌግራም ቻናል፡-

https://t.me/IbnuMunewor

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Наган дахаан йохтахам.

Palestinians are the STRONGEST people on Earth! 🇵🇸 ❤️

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
fuad awel fuadawel Сhanged his profile picture
2 months
Наган дахаан йохтахам.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group