Translation is not possible.

ያአላህ የእብራህም አባትንና ወታደሮቹን በትንኝ ያጠፋህው ራህማን ወይ በወንድሞቻችን ላይ የተሰማሩ ወታደሮችን በችሎታህ አጥፋላቸው ያአላህ እዘንላቸው

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
ajo ajax Changed her profile picture
6 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
ajo ajax shared a
Translation is not possible.

እኛ ሙስሊሞች ለምንድነው ለመስጂድ አል-አቅሷ ወይም ለሀገር

ፈለስጢን የምንጨነቀው?

1. ለእኛ ሙስሊሞች የመጀመሪያ ቂብላችን ስለሆነ፡፡ (በወንጌል

ዮሃንስ ወንጌል 4፥19 እና

¶በቅዱስ ቁርአን ¶ ደግሞ

ሱረቱል አል በቀራ (2:144) ፣ 3:96 ተጠቅሷል

2. ከካዕባ በስተቀር በቁርአን ውስጥ ስሙ የተጠቀሰው ብቸኛው መስጅድ

ስለሆነ፡፡ ( ሱረቱል አል ኢስራዕ 17:1)

3. በምድር ላይ የተገነባ ሁለተኛው የአላህ ቤት ስለሆነ።

4. የአላህ (ሱ.ወ) ተአምራት የሚታዩበት ቦታ ስለሆነ።

5. በመቶዎች የሚቆጠሩ መልእክተኞችና ነቢያት የተቀበሩበት ስፍራ ስለሆነ፡፡

6. ብዙ የአላህ መልእክተኛ ባልደረቦች (ሰሀቦች) የተቀበሩበት ቦታ ስለሆነ።

7. አላህ (ሱ.ወ) ራሱ የተባረከ ቦታ ብሎ ስለጠራው። (ቁርአን 17:1)

8. 70 ጊዜ በቁርአን ውስጥ ፤ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በመጠቀሱ።

9. መላእክት ከአላህ መልእክት ጋር ይወርዱበት የነበረ ቦታ ስለሆነ፡፡

10. በምድር ላይ ሁሉም የአላህ መልእክተኞች በአንድ ጊዜ በነቢዩ ሙሐመድ

(ሰ.ዐ.ወ) መሪነት ለአላህ (ሱ.ወ) የሰገዱበት ብቸኛው ቦታ ስለሆነ፡፡

:– ሙስሊም እንደ አንድ አካል ነው አንዱ አካል ሲታመም ሌላው አካል

ይታመማል። አንድ ሙስሊም ሲጨቆን እኛም ይሰማናል ያመናል.... ለዛ ነው

በጥቂቱ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group