لا يمكن الترجمة

እኛ ሙስሊሞች ለምንድነው ለመስጂድ አል-አቅሷ ወይም ለሀገር

ፈለስጢን የምንጨነቀው?

1. ለእኛ ሙስሊሞች የመጀመሪያ ቂብላችን ስለሆነ፡፡ (በወንጌል

ዮሃንስ ወንጌል 4፥19 እና

¶በቅዱስ ቁርአን ¶ ደግሞ

ሱረቱል አል በቀራ (2:144) ፣ 3:96 ተጠቅሷል

2. ከካዕባ በስተቀር በቁርአን ውስጥ ስሙ የተጠቀሰው ብቸኛው መስጅድ

ስለሆነ፡፡ ( ሱረቱል አል ኢስራዕ 17:1)

3. በምድር ላይ የተገነባ ሁለተኛው የአላህ ቤት ስለሆነ።

4. የአላህ (ሱ.ወ) ተአምራት የሚታዩበት ቦታ ስለሆነ።

5. በመቶዎች የሚቆጠሩ መልእክተኞችና ነቢያት የተቀበሩበት ስፍራ ስለሆነ፡፡

6. ብዙ የአላህ መልእክተኛ ባልደረቦች (ሰሀቦች) የተቀበሩበት ቦታ ስለሆነ።

7. አላህ (ሱ.ወ) ራሱ የተባረከ ቦታ ብሎ ስለጠራው። (ቁርአን 17:1)

8. 70 ጊዜ በቁርአን ውስጥ ፤ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በመጠቀሱ።

9. መላእክት ከአላህ መልእክት ጋር ይወርዱበት የነበረ ቦታ ስለሆነ፡፡

10. በምድር ላይ ሁሉም የአላህ መልእክተኞች በአንድ ጊዜ በነቢዩ ሙሐመድ

(ሰ.ዐ.ወ) መሪነት ለአላህ (ሱ.ወ) የሰገዱበት ብቸኛው ቦታ ስለሆነ፡፡

:– ሙስሊም እንደ አንድ አካል ነው አንዱ አካል ሲታመም ሌላው አካል

ይታመማል። አንድ ሙስሊም ሲጨቆን እኛም ይሰማናል ያመናል.... ለዛ ነው

በጥቂቱ።

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة