UMMA TOKEN INVESTOR

Followings
1
Translation is not possible.

አስቸኳይ ትብብር ስለመጠየቅ

ፖስፖርት መዲና ጠፋቶብኛል።መጥፈቱን ያወኩት ወደ መካ ከተመለስኩ በኃላ ስለነበር ወደ ተመልሼ ሆቴልና ሌሎች ቦታዎችም ሳፈላልግ ቆይቻለሁ አላገኘሁትም።

ከጠፋ 3 ቀን ሆኖታል ወድቆ ያገኘ ወይም ሌላ መረጃ የሰማችሁ ካላችሁ ብታሳውቁኝ።

ከፓስፖርቱ ጋር አብሮ ሌላ እቃ፣የኪስ ቦርሳና ሁለት ቪዛ ካርዶችም አብረው ስለጠፋ ምናልባት ፓስፖርቱ ሌላ ቦታ ወድቆ ሊገኝ ስለሚችል ድንገት ያያችሁ ወይም የሰማችሁ ሰዎች እንድትተባበሩኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ።አመሰግናለሁ።

ያገኛችሁ ወይም ማንኛውም መረጃ ያላችሁ:-

+966501886625 በመደወል ወይም

+251944752393 በዋትሳፕ ወይም ቴሌግራም ልታሳውቁኝ ትችላላችሁ።

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ለይለተል ቀድር (ወቅቱ) ቢገጥመን ምን ብለን ዱዓ እናድርግ?

የረሱል (ሰዐወ) ባለለቤት የሙእሚኖች እናት እሜቴ ዓኢሻ (ረዐ) እንዳስተላለፋት:- (ረሱልን (ሰዐወ):ለይለተል ቀድር (ወቅቱ) ቢገጥመኝ ምን ልበል? ብዬ ጠየኳቸው።

እሳቸውም:-"አሏህ ሆይ አንተ ይቅር ባይ ነህ፤ይቅር ማለትንም ትወዳለህና ይቅር በለኝ" በይ አሉኝ።)

ይህን ዱዓእ ማብዛት ያስፈልጋል።ሌሎችም የዱንያ የአኼራ ሐጃዎቻችንን በኢኽላስ በየቂን ወደ አሏህ ማድረስ ነው።አሏህ አንድ ባሪያው ከአሏህ ምላሽ እንደሚያገኝ እርግጠኛ ሆኖ (በየቂን) የለመነውን ሰው የጠየቀውን ቢሰጠው እንጂ ፈፅሞ አያሳፍረውም።

(ያ አሏህ ለይለተል ቀድርን ወፍቀን።ያ ረብ አንተ ይቅር ባይ ነህ።ይቅር ማለትንም ትወዳለህና ይቅር በለን።አሚን ያ ረበል ዐለሚይን)

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አመርቂ የሆነ የእርቀ ሰላም የመጀመሪያ ዙር ውይይት ተካሄደ

በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አሸማጋይነት በአፋርና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መካከል ተፈጥሮ የቆየውን ደም አፋሳሽ ግጭት ማስቆም እና ወንድማማችነትን ለማጎልበት ያለመ የመጀመሪያ ዙር ውይይት ዛሬ የካቲት 29/2016 በሸራተን አዲስ ሆቴል የመጀመሪያ ዙር ውይይት ተካሂዷል።

ጠቅላይ ም/ቤቱ በሰጠው አቅጣጫ መሰረት የም/ቤቱ የበላይ አመራር እና የፕሬዝዳንቱ ልዩ አማካሪ ለዚህ ጉዳይ ትኩረት በመስጠት እንቅስቃሴዎች መልካም ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑ ይበል የሚያሰኝ ነው።

በሁለቱ ክልሎች መካከል የረጅም ጊዜ አለመግባባት ደም አፋሳሽ ግጭቶች እንደነበሩና እስከ አሁንም ዘላቂ መፍትሄ ሳያገኙ መቆየታቸው ይታወቃል።

image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

እንኳን ለረመዷን ወር አደረሳችሁ።ተወዳጁ ሱዳናዊ ቃሪዕ አሽሸይኽ አዝዘይን ሙሐመድ ዘንድሮም ረመዷንን ከኛ ጋር ያሳልፋሉ።

ያ አሏህ ረመዷንን ደርሰው ከሚፆሙት፣ፆመውም ከሚመነዱት በመልካም ስነ-ምግባርም ከሚዋቡት አድርገን።አሚን ያ ረበል ዓለሚን።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group