Aniwar Aman Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Aniwar Aman shared a
Наган дахаан йохтахам.

በምግብ ላይ በሚሰሩ ሲህሮች ሲጠቁ የሚታይቦት ምልክቶች!!

ከዶክተር አቡ ፈርሃን የጥናትና ምርምር ስራዎች ላይ የተወሰደ

አልሃምዱሊላህ እምነታችንንም የጭንቀታችን መውጫ ላደረገልን ለጠቢቡ ጌታችን ምስጋናችን የላቀ ነው ፡፡

በምግባችሁ ላይ ተጠንቀቁ ምግቦቻችሁን ሰው ፊት ከፍታችሁ አትሂዱ ከተነሳችሁም መልሳችሁ አትቀላቀሉ፡፡ መጠጦቻችሁን ክፍት አድርጋችሁ አትሂዱ መጠጣት ቢኖርባችሁም የታሸገን ነገር ጠጡ ብሎም የተከፈተን አፍስሳችሁ ሌላን ጠጡ፡፡ ይህን ጥንቃቄ የአሏህ ወዳጆች ቢያደርጉ ኑሮ ህይወታቸው በተረፈች፡፡ ረሱል ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም በሲህር ባልተጠቁ ነበር፡፡ ሲህር አስከፊ ነው፡፡ በተለይ በምግብ ላይ የሚደረጉ ሲህሮች እጅግ በጣም አስከፊ ብሎም 90 መቶዎች በሞት የሚቀጡበት የፈጠኑት የሚድኑበት ጥቃት ነው አሏህ ይጠብቀን፡፡

ምልክቶቹ

1.የሆድ ህመም፡፡ ይህ ህመም የሚመጣ የሚሄድ ብቻ አይደለም፡፡ አንዴ ከቆረጠ ሰውነታችን በላብ ስጥም ይላል፡፡ ቁርጠቱ እስኪያልፍ ድረስ የፊት ከለራችን እስኪለወጥ ድረስ ድምፃችን ማቃሰት ብቻ እስኮሆን ድረስ ምላሳችን ደርቆ የምንምገው አየር ሳይቀር የሚመርበት ሰአት ነው፡፡

2.ተውከት፡፡ ይህ ትውከት ከሌሎች የሚለየው በጣም የሚሸትና ለአፍንጫ የሚከብድ ነው፡፡ የተቆራረጡ ስጋዎች ሊኖሩት ይችላሉ፡፡ ትውከታቸው ቶሎ ቶሎ ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህ ሰአት በአፍና በአፍንጫ የሚፈስ ትውከት ሲሆን የሚረብሽም ነው፡፡

3.ደም የቀላቀለ ተቅማጥ፡፡ ሌሎች አይነት በሽታዎችም ይህን ያመጣሉ፡፡ የተበላ ሲህር ግን ለየት የሚዲርገው አረፋማ የሆኑ ደም አዘል ተቅማጦችን ባፋጣኝ ያመጣል፡፡

4.የሽንት ከለሮች መለውጥ ቢጫና ነጭ የሚሸና ሰው ሙሉ ለሙሉ እንደ ደም የቀሉ ሽንቶችን መሽናት ይጀምራል፡፡

5.የሆድ መነፋፋት፡፡ ውስጥ ትልቅ አውሬ የታሰረ ይመስል መገላባበጥ የሆድ ጩሀት ፡፡

6.አቅም ማጣት፡፡ ጉልበት አልባ መሆን፡፡ ይህ ምግብ ፍላጎታቸውን አይቀንስም ይበላሉ ግና የሚፈሩት ተቅማጡን እና ትውከቱን ነው፡፡

7.ምሽት ላይ ከባድ ራስምታቶች፡፡ የሰውነት ሙቀት መጨመር እጅግ በጣም የሚስፈራ ደረጃ ድረስ መሞቅ !!

8. የጸጉር መነቃቀል፡፡ ይህም የሚታወቀው በሙሽጥ ሲያበጥሩት ፀጉር ሙልጭ ብሎ መውጣት ይጀምራል፡፡

9.የሰውነት መሸማቀቅ፡፡ ይህ ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረስን የሚያሳውቅበት ምልክት ነው፡፡ እግር ይደክማል እጅም እንዲሁ

10.ነገሮችን ሲነኩ ልክ ኤሌትሪክ እንደነኩ ነገር መንዘር፡፡ አፍ ሲከፍቱ የመንጋጋቸው ጡንቻ መሸማቀቅ፡፡ እነኚህ ተከታታይ ሲሆኑ ወድያው መስጋት የግድ ነው፡፡

11.በአንድ በኩል ቅስፍ አድርጎ የሚያም ህመም ጀርባ ኩላሊት ብልት እግር እጅ ሊሆን ይችላል፡፡ ሙቀት ቢሰማው አይቀንስም ቅዝቃሴ ቢሰማው አይጨምርም፡፡ ማታ ላይ ግን አያስተኛም አያስራምድም፡፡

12.ደስታ መራቅ፡፡ ውስጣቸው ደስታን አይሰማቸውም፡፡ መከፋት ማዘን ባህሪያቸው ነው፡፡ ጨዋታ ይቀንሳሉ ማውራት ይጠራሉ፡፡

13.የሰውነት መንቀጥቀጥ ድንገት ሰውነታቸው መሬት ላይ አንገቱ ተቆርጦ እንደወደቀ ዶሮ ይንደፋደፋሉ፡፡

14.በመሃል ልባቸው በጣም ሲመታ ይሰማቸዋል፡፡ ድንጋጤ ፍርሃትም ከነርሱ አትጠፋም፡፡

15.ቁርአን መስማት እፎይታን ይሰጣቸዋል፡፡ እንደሌላው ሲህር ሳይሆን ይህ ኢማን በጨመሩ ቁጥር የሚዳከምን ቁርአኖችን ባዳመጡ ቁጥር የሚተዋቸው ነው፡፡ ግና ማዳመጥ ሲያቆሙ ህመሙ በሙሉ ተመልሶ ይመጣል፡፡

ህክምናው እና አስተምህሮቱ በ ቀልብ ዶክተር ቻናል ላይ ይቀጥላል!!

ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇

.......https://t.me/Qallbdoc

ህክምና ለማግኘት👇

https://t.me/freeeeeeeeeeeere

👆

ህክምና ለማግኘት👇

https://t.me/UstazulQallb

👆

የ ዩትዩብ አድራሻችን👇

https://www.youtube.com/c/የቀልብዶክተር

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aniwar Aman shared a
Наган дахаан йохтахам.

ስለ ቀ#ሳሞ#ች ልንገርህማ የሚበሉትን ላውጋህ የቀን ውሏቸውን ላጫውትህ።

  የሚመገቡት በቀን አንዴ ነው። በርሀብ የተቃጠለ ሆዳቸውን ቁራጭ ቂጣ በኪያር እያጠቀሱ አንጀታቸውን ያርሳሉ። ካጡም መሬቱን በውሀ አርሰው አፈሩን ለውሰው አንድ ሁለት ይጎርሱና ግማሽ ብርጭቆ ውሀ በላዩ ላይ ይቸልሱበታል። አፈር ነው ያልኩህ ልብ በል።

እረፍት የለም። ከተኙም ለ2 ሰዓታት ነው። እሱንም በቅጡ አይደለም። ተቀደም ሲባል ለበይክ እያሉ ይነቃሉ። ሲታዘዙ ወይ ፍንክች መርሀባ ነው። ለነፍሳቸው አይሳሱም። ለወንድሞቻቸው አይሰስቱም። የለበሱትን የሚቀይሩበት በደም የተጨማለቀ ገላቸውን የሚያፀዱበት ጊዜ ሩቅ ይሆናል አንዳንዴ። መርሀቸው አንድ ነው ድል አሊያም ሸሂ#ድ#ነት።

ጥቂት ፋታ ሲያገኙ ቁርአናቸውን ከኪሳቸው አውጥተው የአላህን ቃል ያነባሉ። ለሊቱን በሰላት ያነጋሉ። ሱጁድ ወርደው ያረቢ ይሉታል። አላህ አላህ እያሉ ስሙን ይደጋግሙታል። ማረን እያሉ ይማፀኑታል። አጀብ የናንተስ ነገር አኗኗራችሁም አሟሟታችሁ ያስቀናል።

ጦር ሰብቄ አልዘመትኩም

ስንቅ ለማቀበልም አልታጨሁም

ብቻ አላህዬ

እግራቸው የረገጠውን ገር ጎናቸው ያረፈበትን ምቹ አድርግላቸው

የተኮሱት ኢላማውን አይሳት

የሰነዘሩት ቦታውን አይጣስ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aniwar Aman shared a
Наган дахаан йохтахам.

ዓለም አቀፉ የሙስሊም ምሁራን ህብረት ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዲህ ብሏል፡-

- ጋዛና ፍልስጤም ሲወድሙ ቁጭ ብሎ ማየት አላህና መልእክተኛውን መካድ ነው በአላህ ፊት ከሚያስጠይቁ ታላላቅ ወንጀሎች መካከል የሚመደብ ነው።

- ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ሸሪዓዊ ግዴታ ነው። በተለይም በአራቱ የፍልስጤም አጎራባች በግብፅ በዮርዳኖስ በሶሪያና ሊባኖስ አገሮች ላይ ዋጂብ ነው።

መረጃዎችን ለወዳጄ ዘመድዎ ሼር ያድርጉ!

Share

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aniwar Aman shared a
Наган дахаан йохтахам.

ሙስሊሞች  ምንም አያዉቁም  የዋህ ናቸዉ ብለዉ  ያስባሉ፣  አዎ የዋህ ነን  ነገር ግን ሁሉንም ነገር  አላህ ያሳዉቀናል  እናቃለን።

ይሄንን  ፎቶ አያችሁት?  እንደዚህ አድርገው ሊያታልሉን ይሞክራሉ።

ይህ የእስራኤል የፔፒሲ ፋብሪካ ሲከስር «ፊሊስጤን»  ብሎ ለጥፏል፤ አይ መጋጋጥ… #የአቡ_ኡበይዳን_ፎቶ_ሊለጥፉ ሁሉ ይችላሉ፤

እኛ አንታለልም‼   

ኮካ ኮላን ፣ ፔፕሲን  አትጠቀሙ! እስራኤልን የሚደግፈ  ነገር በሙሉ አትጠቀሙ! ፌስቡክም እራሱ… እረ ተቆጥረዉ አያልቁም…  አትጠቀሙ…‼

ሌሎች ፈጣን እና የተለያዩ መረጃዎች እንድደርስዎ ቻናላችንን ይቀላቀሉ

👇👇👇

ቴሌግራም: ► https://t.me/+6pYJEqYj0aU1M2Jk

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aniwar Aman shared a
Наган дахаан йохтахам.

ይህ የአልጀዚራህ ጋዜጠኛ ከደቂቃዎች በፊት ከጋዛ የቀጥታ ስርጭት እያስተላለፈ ሳለ፤ ከቆይታዎች በኋላ ሚስቱ፣ ትልቁ ልጁ፣ ትንሹ ልጁና ሴት ልጁ እስራኤል ባዘነበችው የቦምብ ጥቃት መገደ'ላቸውን ሰማ።

አላህ የዚህችን አረ'መኔ መጨረሻዋ ያድርገው።

የስንቱን ቤተሰብ ጨረሰች፣ የተወለዱ ህፃናት ሳይቀሩ ቀጠፈች፣ ህልማቸውን አቀጨጨች፣ ህፃናት ያለ ወላጅ፥ ወላጆች ያለ ጧሪ ቀባሪ እንዲቀሩ አደረገች። አላህ ውርደቷን አፋጥኖ መጥፎ ፍጻሜዋን ያሳየን።

BREAKING! Al Jazeera reporter Wael al-Dahdouh bids farewell to his grandchildren, his wife, son and daughter who were just killed after Israeli warplanes bombed their home in #gaza city.

#palestine #gaza

70 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group