UMMA TOKEN INVESTOR

About me

የኃጢአት ጠረን እንዳያዋርዳቹ የኢስቲግፋርን ሽቶ አርከፍክፉበት አሊይ ኢብን አቢ ጧሊብ (ረ·ዐ)

Translation is not possible.

🔴#ወራሪዋ እስራኤል……

⚠️የእስራኤል ሰራዊት ሬድዮ፡ በምዕራብ ገሊላ ፍንዳታ ተሰምቷል፣ እና ሳይረን መሰማቱም ቀጥሏል።

⚠️የእስራኤል ቻናል 12፡ ፀረ ታንክ ሚሳኤል ከሊባኖስ ወደ እስራኤል ግዛት ተተኩሷል።

⚠️እስራኤል በጋዛ በከፈተችው ጦርነት በጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ የሚመራው የቴል አቪቭ አገዛዝ በየቀኑ 260 ሚሊዮን ዶላር እየከሰረ መሆኑን ጥናት አመላክቷል።

⚠️እስራኤል በጋዛ ጦርነት 361 ወታደሮቿን እና 162 ወታደራዊ ተሽከርካሪዎቿን አጥታለች ሲል የግብፁ ተነባቢ ጋዜጣ Ahram Online ዘግቧል፡፡

⚠️የእስራኤላዊያን ስደት:–  

በቆጵሮስ ደሴት ላርናካ ከተማ የሚገኘው የአይሁድ ማህበረሰብ ማእከል በየቀኑ ወደ አንድ ሺህ የሚጠጉ እስራኤላውያንን በስደት ይመጣሉ። እስካሁን ድረስ ከ16,000 በላይ ቤተ እስራኤላውያን ወደ ማዕከሉ የገቡ ሲሆን፥ በዚህም ምግብ እና ጊዜያዊ መጠለያ እያቀረበ መሆኑን መግለፁን Ultra Palestine ዘግቧል

Send as a message
Share on my page
Share in the group
jemil A44bmw shared a
Translation is not possible.

በጋዛ አልሺፋ ሆስፒታል ከጊዜ ገደብ ቀደም ብለው የተወለዱ 39 ህፃናት ይገኛሉ በእስራኤል እምቢተኝነት የነዳጅ አቅርቦት በመቋረጡ ጄኔሬተር የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት በማቆሙ ህፃናቶቹ ከኢንኩቤተር ለመውጣት ተገደዋል

እስካሁን ሁለት ህፃናት በኦክስጅን እጥረት ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በቀጣይ ሰአታት የነዳጅ አቅርቦት ካልተገኘ ቀሪዎቹም ህይወታቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ ዶክተሮች አሳስበዋል

ስለ እንስሳት መብት የሚያስተምሩን ምዕራባውያን ግን የፍልስጤም ህፃናትን ህይወት ታደጉ ጥሪ እስካሁን ምላሽ አልሰጡም

ግፍ ሞልቶ ፈሰሰ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
jemil A44bmw shared a
Translation is not possible.

በጋዛ አልሺፋ ሆስፒታል ከጊዜ ገደብ ቀደም ብለው የተወለዱ 39 ህፃናት ይገኛሉ በእስራኤል እምቢተኝነት የነዳጅ አቅርቦት በመቋረጡ ጄኔሬተር የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት በማቆሙ ህፃናቶቹ ከኢንኩቤተር ለመውጣት ተገደዋል

እስካሁን ሁለት ህፃናት በኦክስጅን እጥረት ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በቀጣይ ሰአታት የነዳጅ አቅርቦት ካልተገኘ ቀሪዎቹም ህይወታቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ ዶክተሮች አሳስበዋል

ስለ እንስሳት መብት የሚያስተምሩን ምዕራባውያን ግን የፍልስጤም ህፃናትን ህይወት ታደጉ ጥሪ እስካሁን ምላሽ አልሰጡም

ግፍ ሞልቶ ፈሰሰ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
jemil A44bmw shared a
Translation is not possible.

በጋዛ አልሺፋ ሆስፒታል ከጊዜ ገደብ ቀደም ብለው የተወለዱ 39 ህፃናት ይገኛሉ በእስራኤል እምቢተኝነት የነዳጅ አቅርቦት በመቋረጡ ጄኔሬተር የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት በማቆሙ ህፃናቶቹ ከኢንኩቤተር ለመውጣት ተገደዋል

እስካሁን ሁለት ህፃናት በኦክስጅን እጥረት ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በቀጣይ ሰአታት የነዳጅ አቅርቦት ካልተገኘ ቀሪዎቹም ህይወታቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ ዶክተሮች አሳስበዋል

ስለ እንስሳት መብት የሚያስተምሩን ምዕራባውያን ግን የፍልስጤም ህፃናትን ህይወት ታደጉ ጥሪ እስካሁን ምላሽ አልሰጡም

ግፍ ሞልቶ ፈሰሰ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
jemil A44bmw shared a
Translation is not possible.

በጋዛ አልሺፋ ሆስፒታል ከጊዜ ገደብ ቀደም ብለው የተወለዱ 39 ህፃናት ይገኛሉ በእስራኤል እምቢተኝነት የነዳጅ አቅርቦት በመቋረጡ ጄኔሬተር የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት በማቆሙ ህፃናቶቹ ከኢንኩቤተር ለመውጣት ተገደዋል

እስካሁን ሁለት ህፃናት በኦክስጅን እጥረት ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በቀጣይ ሰአታት የነዳጅ አቅርቦት ካልተገኘ ቀሪዎቹም ህይወታቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ ዶክተሮች አሳስበዋል

ስለ እንስሳት መብት የሚያስተምሩን ምዕራባውያን ግን የፍልስጤም ህፃናትን ህይወት ታደጉ ጥሪ እስካሁን ምላሽ አልሰጡም

ግፍ ሞልቶ ፈሰሰ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group