UMMA TOKEN INVESTOR

About me

I'm an acountan

Nejat jemal shared a
6 month Translate
Translation is not possible.

ቂያማህ ሩቅ አይደለም

ከቂያማህ ምልክቶች ትንንሾቹ አብዛኛዎቹ ታይተዋል። አሁን የቀሩት ትልልቆቹ ናቸው። ትልልቆቹ አንዴ መከሰት ከጀመሩ ደግሞ ነቢዩ ﷺ «ልክ እንደተበጠሰ ዶቃ ናቸው» ባሉት መሰረት በተከታታይ የሚወድቁ በመሆናቸው ምናልባት የአንድ ሰው ዕድሜም ላይፈጁ ይችላሉ።

♦️ ከትልልቆቹ ምልክቶች የመጀመሪያው የኸሊፋው መህዲ መነሳት ነው። እሱም ዓለምን በሸሪዓ የሚገዛ ሲሆን የሚቆየው 7 ዓመት ነው።

(ኢብን ማጃህ 4039)

♦️ ቀጥሎ ደጃል የሚነሳ ሲሆን እሱም የሚቆየው ለ40 ቀናት ወይም ለ1 ዓመት ከሁለት ወር ነው።

♦️ ከዚያም ዒሳ (ዐሰ) የሚወርድ ሲሆን እሱም የሚቆዬው ለ40 ዓመት ነው። ሆኖም አርባ የተባለው ቀድሞ የኖረውን 33 ዓመት ጨምሮ ስለሆነ 7 ዓመት ብቻ ነው የሚሉ አሉ።

♦️ በዚህ መሃል የዕጁጅና መዕጁጅ የሚነሱ ሲሆን እነሱም ከ7 ዓመት በኋላ ይጠፋሉ።

(ቲርሚዚይ 2240)

♦️ ከዚያም ከዒሳ (ዕ) ህልፈት 7 ዓመት በኋላ ነፋስ ከምስራቅ ትነሳና ሁሉንም ሙስሊሞች ትገድላለች።

(ሪያዱ ሳሊህን 1810)

♦️ በመጨረሻም ሙሽሪኮች ብቻ አላህ ለሚሻው ጊዜ ከቆዩ በኋላ ቂያማህ ይቆማል።

🔵 በአጠቃላይ ከላይ ያሉትን ዓመታት ስንደምራቸው የአንድ ሰው ዕድሜ ቢሆኑ ነው። ይህ ማለት በዚሁ በእኛ ዘመን ትልልቆቹ ምልክቶች መከሰት ከጀመሩ እኛው ላይ ይፈፀማል ማለት ነው።

እናም በሩቅ ዘመን የሚከሰት አድርገን አንሰበው ለማለት ነው።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Nejat jemal Changed her profile picture
6 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Nejat jemal shared a
Translation is not possible.

ሙዓዊያ እና ዐሊይ ረዲየላሁ ዐንሁማ በተጋጩ ግዜ ሁለት

ኢስላማዊ ስረወ መንግስት ተመሰረተ የሮሙ ንጉስ ይህን ሰምቶ

እንዲህ ሲል ደብዳቤ ፃፈ።

<<ከሮም ንጉሰ ነገስት ለ ሙስሊሞች መሪ ሙዐዊያ አቡ ሱፍያን!!

ባንተ እና በዐሊይ መካከል የተከሰተውን ግጭት

ሰምተናል።ስለዚህም ለሙስሊሞች መሪ አንተ መሆን

እንዳለብህም ስለምናምን አንተ ፍቃድህ ከሆነ የዐሊይን ጭንቅላት

ቀንጥሶ የሚያመጣልህን ወታደር ልላክልህ>>

ይህ ደብዳቤ ሙዐዊያ ጋር እንደደረሰም ሙዓዊያም

<<ከሙዓዊያ ለሮም መሪ!!! ሁለት ወንድማማቾች ስለተጣሉ

አንተ ምን አገባህ? አፍህን የማትዘጋ ከሆነ ጅማሬው እኔ ጋ የሆነ

እና ፍፃሜው አንተ ጋ የሆነ ሰራዊት ልኬ አንገትህን በማስቀንጠስ

ለዐሊይ በስጦታ መልኩ አበረክትለታለሁ>>

#ይህ_ትክክለኛ_ሙስሊሞች_ሳለን_ነው

_____

___

ካሊድ ኢብን ወሊድ ለፐርሺያው ንጉሰ ነገስት እንዲህ ሲል

ደብዳቤ ፃፈለት

<<ስለም ትድናለህ። እንቢ ያልክ እንደሆን ግን፤ እናንተ ህይወትን

የምትወዱትን ያህል ሞትን የሚወዱ ሰራዊቶችን ይዤልህ

እመጣለሁ።>>

ንጉሱ ይህን ደብዳቤ ካነበበ በኋላ የቻይናውን ንጉስ የጦር እርዳታ

ሊለምነው ደብዳቤ ፃፈለት።

የቻይናውም ንጉስ እንዲህ ሲል ደብዳቤ መልሶ ላከለት።

<<ንጉስ ሆይ! ተራራን እንኳን ለመናድ ካሰቡ ምንም

ከማያግዳቸው ወታደሮች ጋር ለመጋፈጥ አቅሙ ስለሌለኝ

ጥያቄህን መፈፀም አልችልም።>>

# ምን_ያህል_ሀያላን_እንደነበርን_ተመልከቱ

_____

____

በደውለቱል ዑስማኒያ የአገዛዝ ዘመን የሙስሊም ወታደሮች የጦር

መርከቦቻቸውን ይዘው በአውሮፓ ደሴቶች ሲያልፉ በአከባቢው ያሉ

አብያተ ክርስትያናት በሙሉ ሙስሊሞች መጥተው ፈትህ

እንዳያደርጉ በመፍራት ከበሮ ከመምታት እና ምንም አይነት ድምፅ

ከማሰማት ይቆጠቡ ነበር።

#ያኔ_ጀግና_ሳለን

_____

____

በደውለቱል ኡስማኒያ የአገዛዝ ዘመን በያንዳንዴ ቤት ደጅ ላይ

ሁለት የበር ማንኳኩያዎች ይኖራሉ። አንዱ ትልቅ ሲሆን አንዱ ትንሽ

ነው። በትልቀኛው ከተንኳኳ አንኳኪው ወንድ ነው'ና በሩን ሊከፍት

ሚመጣው ወንድ ይሆናል። ነገር ግን በትንሸኛዋ ከተንኳኳ

አንኳኪዋ ሴት መሆኗ ስለሚታወቅ ሴት ትከፍትላታለች።

በዚያ ምርጥ ዘመን አንድ ቤት ውስጥ ሰው ከታመመ ደጅ ላይ

ቀይ አበባ ይንጠለጠል ነበር። ያን አበባ የተመለከቱ ሰዎች ሁሉ

እዝያ ቤት በሽተኛ መኖሩን ስለሚያውቁ በበሩ ሲያልፉ ድምፃቸውን

ዝቅ ያደርጉ ነበር።

#ሹፍ_ምን_እንመስል_እንደነበር !!!

_____

_

ግዜው ሰላሁዱን አል አዩቢ በይተል መቅዲስን ባስመለሰበት ግዜ

ነበር። እና ጦርነቱ ነገውን ሊጀመር ማታ ላይ የጦር መሪው

ሰላሁዲን የወታደሮቹን ድንኳን እየዞረ ሲያዳምጥ፤ ግማሹ ለይል

ይሰግዳል፣ ሌላው ቁርአን ይቀራል፣ የተቀሩት ደግሞ ይዘክራሉ።

ግን ድንገት በሆነ ድንኳን አጠገብ ሲያልፍ በድንኳኑ ውስጥ ያሉት

ሁሉም ተኝተው ነበር። ይህን ግዜ፦"በዚህች ድንኳን አዳሪዎች

ምክንያት ልንሸነፍ እንችላለን" ብሎ አለፈ።

#ማንተኛበት_ዘመን

_____

___

ቀደምት ዑለማኦች በሶስት ነገራት አደራ ይባባሉ ነበር።

1፦ሰውዬው በሱ እና በአላህ መካከል ያለውን ግንኙነት ካሳመረ፤

በሱ እና በሌሎች መካከል ያለው ግንኙነት ያምርለታል።

2፦ሰውዬው ሚስጥራዊ ተግባሩን ካሳመረ አላህ ይፋዊ ተግባሩን

ያሳምርለታል።

3፦ሰውዬው የአኪራው ጉዳይ ካስጨነቀው አላህ የዱንያውንም

የአኪራውንም ጉዳይ ያግራራለታል።

_____

_

#ትልቁ_ኪሳራ_ማለት_ይህ_ነው

ጀነት ስፋቷ የምድርን እና የሰማያትን ያህል ሁና ላንተ በሷ ቦታ

ሳይኖርህ ሲቀር...ትልቅ ኪሳራ ነው።

በእለታዊ ፕሮግራምህ ውስጥ ቁርአንን መቅራት ካልተካተተ ትልቅ

ኪሳራ ነው።

ይህን ፅሁፍ በማሰራጨት ጓደኛህን እንድታነቃው ይከጀላል!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Nejat jemal shared a
Translation is not possible.

اللهم ثبت قلوبنا على الحق!

5 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Nejat jemal shared a
Translation is not possible.

☆ ብቸኝነትን ለምን መረጥሽ?» ብለው ከጠየቁሽ፤ የማታዩትን ቁስል እየሰፋሁ ነው!» በያቸው።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group