UMMA TOKEN INVESTOR

متابع لهم
1
kalifa hasen قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

ሩወይቢዳዎች!!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿سيَأتي على النّاسِ سنواتٌ خدّاعاتُ يصدَّقُ فيها الكاذِبُ ويُكَذَّبُ فيها الصّادِقُ ويُؤتَمنُ فيها الخائنُ ويُخوَّنُ فيها الأمينُ وينطِقُ فيها الرُّوَيْبضةُ قيلَ وما الرُّوَيْبضةُ قالَ الرَّجلُ التّافِهُ في أمرِ العامَّةِ﴾

“በሰዎች ላይ ዘመን ይመጣል። እውነተኛው ውሽታም፣ ውሸታሙ እውነተኛ፣ ከዳተኛው ታማኝ፣ ታማኙ ከዳተኛ የሚደረግበት። ‘ሩወይቢዳዎች’ ይናገራሉ። ማናቸው ሩወይቢዳዎች? ተብለው ሲጠየቁ። ተራና ዝቃጭ የሆነ ሰው ሁሉንም በሚመለከት ጉዳዮች ላይ ገብቶ ያወራል።”

📚 ኢብኑ ማጃህ ሶሂህ ብለውታል (3277)

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
kalifa hasen قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

እነዚህ ሁሉ የኢስራኤል ምርቶች ናቸው

ግን ምን ያህል ነው እነዚህ እየተጠቀምን ሀብታቸውን እየጨመርንላቸው ለፈለስጢን ወንድሞቻችን ቦምብ መግዣ የምንሰጠው???

በቻልነው ያህል አለመጠቀም ይገባናል !!

follow & share👇👇

Ibnu Zeyn - ابن زين

7 وجهات النظر
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
kalifa hasen قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

#ቀብር_ውስጥ

ታላቁ ሰሀብይ ዑስማን(አላህ ስራውን ይውደድለት) ቀብር ዘንድ

ሲቆም ፂሙ እስከ ሚረጥብ ያለቅስ ነበር።

ከዚያም

"ጀነት እና ጀሀነም አስታውሰክ አታለቅስም ለዚህ ታለቅሳለክ

እንዴ?" ተብሎ ሲጠየቅ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ሲሉ

ሰምቻለሁ ብሎ መለሰ

" ﺇﻥ ﺍﻟﻘﺒﺮ ﺃﻭﻝ ﻣﻨﺎﺯﻝ ﺍﻵﺧﺮﺓ، ﻓﺈﻥ ﻧﺠﺎ ﻣﻨﻪ ﻓﻤﺎ ﺑﻌﺪﻩ

ﺃﻳﺴﺮ ﻣﻨﻪ، ﻭﺇﻥ ﻟﻢ ﻳﻨﺞ ﻣﻨﻪ ﻣﺎ ﺑﻌﺪﻩ ﺃﺷﺪ ﻣﻨﻪ "

ቀብር ማለት የአኼራ የመጀመርያው ማረፊያ ነው፣ ከሱ ፈላህ

ከወጣ ከዛ በኋላ ያለው ከሱ የቀለለ ነው፣

ከሱ ፈላህ ካልወጣ ደግሞ ከዛ በኋላ ያለው ከሱ የከፋ ነው ብለዋል ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም አለ።

አላህ ከቀብር ቅጣትና ከጀሀነም እሳት እኛንም ቤተሰቦቻችንንም

ይጠብቀን አሚን ።

ሼር #ሼር ሼር

أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
kalifa hasen تم تغيير صورته الشخصية
7 شهر
لا يمكن الترجمة

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
kalifa hasen قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

አጂብ የሆነ ታሪክ

--------//----------

ነብዩላህ ዳውድ በዙፋናቸው ላይ ተቀምጠው ሳለ አንዲት ሴት መጣችና

ጌታህ ፍትሀዊ ነው ወይስ በዳይ ብላ ጠየቀቻቸው?

እኔ አባታቸው የሞተባቸውን ( 3 ) የቲም ልጆችን አሳድጋለሁ። ጉሮሮዋቸውን

የምደፍነውም ጥጥ በመፍተልና በመሸጥ ከማገኘው ገንዘብ ነው።

ዛሬ ግን ጥጤን ፈትዬ በጨርቅ ከረጢት ቋጥሬ ልመሸጥ ወደ ገበያ በመሄድ

ላይ ሳለሁ አንድ አሞራ ልሸጥ የቋጠርኩትን ጥጥ ይዞብኝ በረረ።

አሁን ለልጆቼ ዳቦ መግዣ አጣሁ ልጆቼ በረሀብ እየተንገላቱ ነው ብላ

ንግግሯን ሣትጨርስ..... በሩ ተንኳኳ ፍቃድ ተሠጣቸውና ወደ ውስጥ ገቡ።

በሩን ያንኳኩት 10 ነጋዴዎች ነበሩ። በእጃቸው አንድ ሺህ ዲናር ይዘዋል

ከመሀከላቸው አንዱ መናገር ጀመረ

አንቱ የአላህ ነብይ ሆይ! ባህር ላይ እየተጓዝን ሳለ መርከባችን መስመጥ

ጀመረች ሞታችንን በመጠባበቅ ላይ ሳለን አንድ አሞራ በጨርቅ የተቋጠረ

የጥጥ ፈትል ከላይ ጣለልን በጨርቁም ቀዳዳውን ደፈንን መርከባችንም

ከመስመጥ ይልቅ ወደ ላይ ተንሳፈፈ በአላህ ፍቃድ ከሞት ዳንን አላህ ለዋለልን

ውለታ ምስጋና ይሆን ዘንድ እያንዳዳችን መቶ ዲናር በድምሩ አንድ ሺህ ዲናር

ለመስጠት ቃል ገባን እና ይህው ገንዘባችን ለፈለጉት ሠው ሠደቃ ይሥጡት

በማለት ብሩን እንዲቀበሏቸው እጃቸውን ዘረጉ።

ነብዩላሂ ዳውድም ወደ ሴትየዋ በመዞር << ጌታሽ አንቺን ከድካም አሳርፎ

በየብስና በባህር ይነግድልሻል አንቺ ግን በዳይ ትይዋለሽ በይ ገንዘቡን

ተቀብለሽ ይዘሽ ሂጂ>> በማለት አዘዟት

ሴትየዋም በተናገረችው ቃል እየተፀፀተች ውስጧ በደስታ ተሞልቶ መንገዷን ቀጠለች።

ስንቶቻችን ነን የምንቀበለውን ሳናውቅ ባጣነው ነገር ፈጣሪያችንን

የምናማርረው? መልእክቱን ከወደዱት ለወዳጅ ዘመዶዎ ሼር ያድርጉ

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة