UMMA TOKEN INVESTOR

Мени юсюмден

My name is Jemberu Mukerem Mohamed. I have Bachelor's degree in Civil Engineering.

Translation is not possible.

ሩወይቢዳዎች!!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿سيَأتي على النّاسِ سنواتٌ خدّاعاتُ يصدَّقُ فيها الكاذِبُ ويُكَذَّبُ فيها الصّادِقُ ويُؤتَمنُ فيها الخائنُ ويُخوَّنُ فيها الأمينُ وينطِقُ فيها الرُّوَيْبضةُ قيلَ وما الرُّوَيْبضةُ قالَ الرَّجلُ التّافِهُ في أمرِ العامَّةِ﴾

“በሰዎች ላይ ዘመን ይመጣል። እውነተኛው ውሽታም፣ ውሸታሙ እውነተኛ፣ ከዳተኛው ታማኝ፣ ታማኙ ከዳተኛ የሚደረግበት። ‘ሩወይቢዳዎች’ ይናገራሉ። ማናቸው ሩወይቢዳዎች? ተብለው ሲጠየቁ። ተራና ዝቃጭ የሆነ ሰው ሁሉንም በሚመለከት ጉዳዮች ላይ ገብቶ ያወራል።”

📚 ኢብኑ ማጃህ ሶሂህ ብለውታል (3277)

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
Translation is not possible.

የሚገርም እውነታ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ከሰውባን (رضي ﷲ عنه) ተይዞ:  ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿يُوشِكُ الأممُ أن تداعى عليكم كما تداعى الأكَلةُ إلى قصعتِها. فقال قائلٌ: ومن قلَّةٍ نحن يومئذٍ؟ قال: بل أنتم يومئذٍ كثيرٌ، ولكنَّكم غُثاءٌ كغُثاءِ السَّيلِ، ولينزِعنَّ اللهُ من صدورِ عدوِّكم المهابةَ منكم، وليقذِفَنَّ اللهُ في قلوبِكم الوهْنَ. فقال قائلٌ: يا رسولَ اللهِ ! وما الوهْنُ؟ قال: حُبُّ الدُّنيا وكراهيةُ الموتِ﴾

“ልክ ተመጋቢዎች ማእድ ላይ እንደሚጠራሩት ህዝቦች በናንተ ላይ ሊጠራሩባችሁ ይቀርባሉ አሉ። አንዱ ተናጋሪ ‘ያኔ እኛ ቁጥራችን ስለሚቀል ነውን?’ አላቸው ‘እንዲያውም ያኔ ብዙ ናችሁ! ነገር ግን ጉፋፊ (አረፋ) ናችሁ! ልክ ቦይ እንደሚወስደው ጉፋፊ (አረፋ)። አላህ ከጠላቶቻችሁ ልቦና ውስጥ እናንተን መፍራትን ያነሳል። ከናንተ ልቦና ውስጥ ደግሞ ድካምን ይጥላል’ አሉ። ‘ድካሙ ደግሞ ምንድን ነው የአላህ መልእክተኛ ሆይ?!’ ሲባሉ ‘ዱንያን መውደድና ሞትን መጥላት ነው’ አሉ።”

📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል: 5298

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ጀነትን አይገቡም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿وَنِسَاءٌ كَاسِيَاتٌ عَارِيَاتٌ، مُمِيلَاتٌ مَائِلَاتٌ، رُءُوسُهُنَّ  كَأَسْنِمَةِ الْبُخْتِ  الْمَائِلَةِ، لَا يَدْخُلْنَ الْجَنَّةَ، وَلَا يَجِدْنَ رِيحَهَا، وَإِنَّ رِيحَهَا لَيُوجَدُ مِنْ مَسِيرَةِ كَذَا وَكَذَا﴾

“ሴቶች ናቸው ለብሰው ያለበሱ የሆኑ፣ ወደ መጥፎ ነገር ተዝንባዩች እና አዘንባዩች፣ እራሳቸውን እንደ ግመል ሻኛ የቆለሉ። ጀነትን አይገቡም። ሽታውንም አያገኙትም። የጀነት ሽታ ከዚያ ወደዚያ (ከረጅም ርቀት) የሚገኝ ሆኖ ሳለ።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2128

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ፍም እሳት እንደመጨበጥ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿يأتي على الناسِ زمانٌ، الصابرُ فيهِم على دينِه، كالقابضِ على الجَمْرِ﴾

“ከበስተኋላችሁ ትዕግስትን የሚጠይቅ ዘመን ይመጣል። አንድ ሰው ዲኑ ላይ ፀንቶ (ታግሶ) መቆየት ፍም እሳት እንደመጨበጥ የሚሆንበት።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ: 8002

Send as a message
Share on my page
Share in the group