UMMA TOKEN INVESTOR

لا يمكن الترجمة

ያገለገሉ ኤሌክትሪክ ምጣዶች ሽያጭ

መገኛ ቦሌ አራብሳ ትልቁ 3000 ትንሹ 2600 በ0713405230 ይደዉሉ

image
image
image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
umma1698071556 قام بمشاركة
لا يمكن الترجمة

"ዮርዳኖሶች ሆይ ንቁ! በአላህ ይሁንብን ይህቺ ሙቃወማ ከወደቀች ዮርዳኖስ ተራው ይደርሳታል። የዛኔ የራሳቸው አገልጋይ ያደርጉናል። ጊዜው ከማለፉ በፊት ንቁ"

ፍልስጤምን ለመደገፍ በተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የዮርዳኖስ ነዋሪዎች መሪ ቃል

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
لا يمكن الترجمة

በወጣት ሺሀብ ሱሌይማን የተሰራ ኡርጂን የተሰኘ በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰራ ሞተር ሳይክል በኢትዮጵያ ተመርቶ ለገበያ ቀረበ።

...

(ሀሩን ሚዲያ፦ጥቅምት 13/2016)

...

የወጣቱ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ሺሀብ ሱሌይማን የፈጠራ ውጤት የሆነው የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል አስፈላጊው የፍተሻ ስራ ተደርጎለት በኢትዮጵያ ውስጥ ተመርቶ ለገበያ ቀርቧል።

...

የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክሉ በሰአት 60 ኪ.ሜ የመጓዝ አቅም ያለው ሲሆን አንድ ጊዜ ሙሉ ሀይል ቻርጅ ለማድረግ ስድስት ሰአት ይፈጅበታል ተብሏል።

...

የሞተር ጉልበቱ 1500 ዋት ሲሆን ያለ ቁልፍ መነሳት እንዲችል ተደርጎ የተሰራ ነው።ሞተር ሳይክሉ ስርቆትን ለመከላከል የሚረዳ የማንቂያ ደውል(አላርም) የተገጠመለት ስለመሆኑ ተገልጿል።

...

የአንዱ ሞተር ሳይክል የመሸጫ ዋጋ 80 ሺህ የኢትዮጵያ ብር ነው።ሞተር ሳይክሉን ወደ ስራ ለማስገባት ለአመታት ያክል የተለፋበት ስለመሆኑ የተነገረ ሲሆን ከካርበን ልቀት ነጻ የሆነና በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰራ ነው።

...

ከከባቢ ጋር ተስማሚ እና የኢትዮጵያን ስነ-ምህዳር ከግንዛቤ ባስገባ ዲዛይን የተመረተ ስለመሆኑም ተመላክቷል።

...

የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክሉ በሀገር ውስጥ መመረቱ ኢትዮጵያውያን በአለም ላይ በቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎች ብቁና ተወዳዳሪ ሆነው መውጣት እንደሚችሉ ምስክር ነው። የኢትዮጵያ ታምርት እንቅስቃሴ ውጤት ነውም ማለት ያስችላል።

...

ወጣት ሺሀብ ሱሌይማን የበርካታ የቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎች ባለቤት ሲሆን ለቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎች ልዩ ፍቅር አለው።መሰል የቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች ይበራከቱ ዘንድ ለወጣት የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችና ስራ ፈጣሪዎች አስፈላጊው ድጋፍ ሊደረግላቸው ይገባል።

...

©ሀሩን ሚዲያ

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
لا يمكن الترجمة

" ሀማስ የማይችለውን ጦርነት ከፍቶ ፍልስጤሞችን አስጨረሳቸው "

ይህ የፈሪዎቹ ወቀሳ ነው ! ይህ የደንታቢሶቹ ክስ ነው ! ይህ የኢስላም ልቅናም የሙስሊሞች ክብርና ህልውናም የማያሳስባቸው የግደለሾች ክስ ነው !!

ሀማስ የተመሰረተው በ 1987 ነው ከዛሬ 36 አመት በፊት ። እስራኤል ፍልስጤማዊያንን ካለአንዳች መከላከል እንደፈለገች ስትጨፈጭፍ ህይወታቸውን ሰውተው ህዝባቸውን ለማዳን የኢስላም ሸአኢሮችን ለመጠበቅ ሞትን ላይፈሩ ተማምለው የመሰረቱት የሙጃሂዶች ስብስብ ነው ። ይህ የነ ሸይኽ አህመድ ያሲን የነ አብዱአዚዝ አልረንቲሲ የህይወት መስዋእትነት ውጤት ነው ።

ሀማስ ባይኖር በአሁኑ ሰአት አንድም ፍልስጤማዊ በፍልስጤም ምድር አይገኝም ነበር ። ጋዛ ዌስት ባንክ የሚባሉ የፍልስጤም መኖሪያዎችንም አናይም ነበር ። የእስራኤልን እጅግ አረመኔያዊ ጭፍጨፋ የሚታገል ብቸኛው የሙጃሂድ ቡድን ሀማስ ብቻ እንጅ ሌላ አይደሉም ።

ሀማሶች ከላይ ሚሳኤሉ ቢዘንብባቸው ከታች ታንክና መድፉ ቢያጓራባቸው እንኳን የሚፈራ የሚደነግጥ ልብ የሌላቸው ተዋርዶ ከመኖር በክብር ሸሂድ መሆንን የሚናፍቁ ሙጃሂዶች ፤ መላው አረብ ተንቦቅቡቆ ከእስራኤልና ምእራባውያን ጋር ሲሽለጠለጥ እነርሱ ግን ከተራራ በገዘፈ ኢማናቸው ተመክተው እነዚህን የገጠሙ የሶሀቦች ትውስታ ትክክለኛ ኸሊፋዎቻቼው ናቸው ። ሀማሶች አንድም ቀን ተመችቷቸው ኖረው አያውቁም ። ሁሌም ከምድር በታች እየቆፈሩ ከምድር በታች እየኖሩ አፈር ለብሰው ድንጋይ ተንተርሰው ይሄንን የሞተ ኡማ ሩህ አለው የሚያስብሉ የኡማውን ቀንደኛ ጠላት እስራኤልን እያቃዡ የሚያስጨንቁ እነርሱ የሙሀጅርና አንሷሮች ኩትኩት የውዱ ነብያቸውም ፈለግ እውነተኛ ተከታይ ፤ ኢስላምን በቃል ሸንገላ ሳይሆን በተግባር የሚኖሩት ፤ ጅሀድን በቂርአት ሳይሆን በህይወትና ንብረታቸው የሚማሩት የወቃሽን ወቀሳ ሳይሰሙ ስለኢስላማቸው ስለህዝባቸው ፍግም የሚሉ እነርሱ ህያዋን ናቸው ።

የፈሪ ፈሪዎቹ ግን አህያውን ፈርቶ ዳውላውን እንዲሉ እስራኤልን ሲፈሩ ሀማስን ይወቅሳሉ ! ሀማስን ያወግዛሉ ! ይህ ንፍቅና ነው ! ይሄን በቃል መግለፅ አልችልም !!

እነዚህ ደንታቢሶች ሀማስን " ካለአቅሙ እስራኤልን እየተዋጋ " ብለው ጀግኖቹን ለማውገዝ ሲሞክሩ አይሰቀጥጣቸውምን ? በአቅምማ ቢሆን የሳኡዳ አረቢያ የኢኮኖሚ አቅም የእስራኤልን ሁለት ሶስት እጥፍ ይበልጥ ነበረ ! የግብፅ ወታደር ብዛት የእስራኤልን ሶስት እጥፍ ይበልጥ ነበረ ! የቱርክና የፓኪስታን ወታደራዊ አቅም ከእስራኤል ይልቅ ነበረ !

ግና ከነርሱ ጋር የኢኮኖሚና ወታደራዊ አቅም እንጅ የሀማሶች ሪጃልነት የለም !! ሪጃልነትን አላህ መርጦ የሰጠው ለሀማሶች ናቸውና ! የእርሱን ጅሀድ ይዋደቁ ዘንዳ የተመረጡት ሀማሶች ናቸውና !!

ሌላውማ መይት ነው ! ኢራንና ሂዝቦላህ ለሙስሊሞች ክብር ያላቸውን መቆጨት ለምእራባዊያን ያላቸውን ትግል 1% እንኳ የላቸውም !!

አህሉል ሩዞችና አህላል ፊራሾች አህለል ጅሀዶችን ሲያንጓጥጡ እንደማየት የሚያሳፍር የለም !

ሀማስ ይህንን ጦርነት የጀመረው እስራኤል መስጅደል አቅሷን ጨርሳ ጠቅልላ ለመውሰድ እየተዘጋጀች ባለችበት ነበር ። እናም የአይሁድ አማኞች መስጅዱን ሊረከቡ ዝግጅታቸውን እየጨረሱ ሳሉ ነበር ሀማስ እኛ በህይወት እያለን ይህንን አንፈቅድም በማለት ጦርነት ያወጀው ።

ሀማስ ጦርነቱን ሲከፍት እስራኤል በወረራ በያዘቻቼው የጋዛ ድንበሮች ላይ ምእራባውያን ሙጅሪሞችን ጨምሮ የእስራኤል ሰፋሪዎች በጋዛ ድንበር ተሰባስበው እየጠጡ እየጨፈሩ ነበር ። ሀማስ እንደ መብረቅ ወረደባቸው ። በመቶዎች የሚቆጠሩ የእስራኤል ወታደሮችንም ወደ ጀሀነም ላካቸው ። ከዚያ በሗላ ይሄው ጦርነቱ ተፋፍሞ ቀጥሏል ።

እስራኤል አቅሟ ንፁሀን ላይ ነውና ንፁሀንን በአየር እየጨረሰች ነው ። ይህንን ከምስረታዋ ጀምሮ የምታደርገው ነው ። ሀማስ ስለመጣ እስራኤል ጦርነት የከፈተች የሚመስላቸውን ገልቱዎች ማስረዳት ከባድ ነው ።

አላህ ድልን ለሙጃሂዶቹ ያጎናፅፋል !

ቃሉንም ይሞላል !

ያኔ መናፍቃንም አዱወሎሆችም ያፍራሉ ይሸማቀቃሉ ኢንሻአላህ !!!!

#seid_mohammed_alhabeshiy

ቴሌግራም

t.me/Seidsocial

أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة
لا يمكن الترجمة

Live

image
أرسل كرسالة
شارك على صفحتي
شارك في المجموعة