Mohammed Abdu Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Mohammed Abdu shared a
Translation is not possible.

እኳን ሠው አዋፍት የተፀየፋት አገር

መጥፈያሽ አላህ ቅርብ ያርገው

13 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Mohammed Abdu shared a
Translation is not possible.

የእሰራኤል የሞሳድ ዋና ሃላፊ የነበረው ዳኒ ያቶም ከእሰራኤል

ጋዜጣ ያድዖት አህረኖት ጋር ባደረገው ቀለ ምልልሰ እንዲህ

ይላል ፦፦ ምንድን ነው እየተፈጠረ ያለው ? የሙሴ እና የሃሮን

ፈጣሪ ረሳን ተወን ማለት ነው ? እንዴት ሊሆን ቻለ, የእሰራኤል ምርት እሰራኤል የሰራቻት እያልን በአለም ፊት ሰንመካባት የነበረች ሜርካፋ የምትባል ታንክ ዋጋዋ 170 ሚሊዮን

የአሜሪካ ዶላር የሃማሰ ተዋጊዎች በቀላል መሳሪያ በአርበጂ

እንዳልነበረች አመድ ሲያደርጓት ማየት ለማመን ያሰቸግራል

ከነሱ ጋር ሁኖ የሚዋጋ የሆነ ነገርማ አለ አለዚያ በፍፁም

እነዚህ ታንኮቻችን በዚሁ ሁኔታ ማቃጠል አይቻልም እነዚህ

ሰዎች,ጦርነቱ ከጀመሩ ጀምሮ ከ7 ኦክቶበር እሰከ አሁን

ድረሰ አነፃፅረው የተኮሱት ሁሉ መሬት ላይ አይወድቅም

ያለ የሙሴ እና የሃሮን ፈጣሪ ከድቶናል አበቃ ሌላ የምለው

የለኝም ። ወዘተ ብሏል

#አላህ_አክበር 🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸

🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸✌🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸

Via. Adem saleh

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

قَاتِلُوهُمْ يُعَذِّبْهُمُ اللَّهُ بِأَيْدِيكُمْ وَيُخْزِهِمْ وَيَنصُرْكُمْ عَلَيْهِمْ وَيَشْفِ صُدُورَ قَوْمٍ مُّؤْمِنِينَ

ተጋደሉዋቸው፡፡ አላህ በእጆቻችሁ ያሰቃያቸዋል፡፡ ያዋርዳቸዋልም፡፡ በእነሱም ላይ ይረዳችኋል፡፡ የምእምናን ሕዝቦችንም ልቦች ያሽራል፡፡

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Mohammed Abdu shared a
Translation is not possible.

ሴቶችን የመመልከት ልማድ የነበረው የአንድ ወጣት ወደ አንድ

አሊም ዘንድ በመሄድ እንዲህ ሲል ጠየቀ፡

እኔ ራሴን ማላቀቅ ባልቻልኩት መጥፎ ልማድ ውስጥ

ተዘፍቄያለሀ፣ በዚህ ምክንያት የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኛል

እኔ በመንገድም ሆነ በገበያ ውስጥ ያሉ ልጃገረዶችን

ከመመልከት እራሴን ማቆም አልቻልኩምና ይህን አጉል ልማድ

ለመተው, ምን ማድረግ አለብኝ ሲል ጠየቀ ?

አሊሙም የጥፋተኝነት ስሜት እንዲሰማው ያደረገውን ምክንያት

ሰሙት ....

ከዚያም አሊሙ አንድ ቡርጩቆ አመጡ በቡርጩቆ ውስጥ እስከ

ጫፉ ድረስ የተሞላ ወተት በእጁ አስያዙትና አንድ ሰው እርሱን

እንዲከተለው አድርገው ወደ ገበያ ውስጥ እንዲገባ እና ወጣቱ

ልጅ ከያዘው ቡርጭቆ ውስጥ

አንዲት ጠብታ ወተት እንኳ ቢያፈስ ሰው በተሰበሰበበት ገበያ

መሀል እንዲደበድበው ነገሩት ።

በእርግጥ ወጣቱ አንዲትም ጠብታ ወተት ሳይደፋ መራመድ ችሎ

ወደ አሊሙ ተመለሰ ከዚያም አሊሙ ።

ጠየቁት ፡ በመንገድህ ላይ ስንት ሴት ልጆችን አይተሃል?

ወጣቱም እንዲህ ሲል መለሰ፡ ትኩረቴ በወተት ብርጭቆ ላይ ብቻ

ስለነበር በዙሪያዬ ማንንም አላየሁም ምክንያቱም ወተቱ ቢፈስስ

በሁሉም ሰው ፊት መመታቴን ፈራሁ አለ

አሊሙም እንዲህ ሲሉ መለሱ፡- የእውነተኛ ሙእሚን ሙስሊም

ጉዳይም ልክ እንደዚሁ ነው።

እውነተኛ ሙእሚን አላህን ይፈራል ሀጢያት ሰርቶ ካለፈ በቂያም

ቀን አላህ ፊት ሲቆም ያፍራል።

እነዚህ አማኞች ሁል ጊዜ የሚያተኩሩት በፍርድ ቀን ላይ ነው

።ስለዚህ ኃጢአትን ከመሥራት ይጠብቃሉ!

አላህ በቅዱስ ቁርኣን እንዲህ ብሏል፡- ለምእመናን ዓይኖቻቸውን

እንዲያወርዱ (የተከለከሉ ነገሮችን ከመመልከት)፣

ብልቶቻቸውንም እንዲጠብቁ ንገራቸው። ይህ ለእነሱ የበለጠ

ንጹሕ ነው። አላህ የሚሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነውና።

አላህ ሀራም ነገሮችን ከመመልከት ይጠብቀን 🤲።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Mohammed Abdu shared a
Translation is not possible.

የሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ ንግግር በወቅታዊ ስፈለስጢን ከተናገሩት❗️

5 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group