haji naser abdu Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

Filistinli bir yaşlı kadın Araplara mesaj veriyor:

"Bize ne olduğunu görmüyor musunuz?"

5 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የጆርዳን ንጉስ አብዱላህ በሃማስ እስራኤል ጦረነት ዙሪያ በተጠራው ስብሰባ ያደረጉት ድንቅ ንግግር ምንም እንኳ ስብሰባው ያለስምምነት ቢበተንም

#freepalestine

#freegaza

6 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ዛሬ ሀሙስ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ኖቬንበር 2 ቀን 2023

የድል አሊያም የሸሂድነት ዘመቻ

በደርዘን የሚቆጠሩ ሙጃሂዶቻችን ከጽዮናውያኑ ጦር ሰፈር በፅናት ቆመው 6 ታንኮች፣ ሁለት የጦር መኪኖች አንድ ቡልዶዘርና ወታደሮችን የጫነ ቲቢጂ ሼል ኢላማ አድርገው አውድመዋል። በጠላት ጦር ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰው በሞርታር ቅርፊቶች ሽፋን ሁሉም ሙጃሂዶቻችን በሰላም ወደ ሰፈራቸው ተመልሰዋል።

ይህ የድል አሊያም የሸሂድነት ዘመቻ ነው።

የኢዘዲን አል-ቀሳም ብርጌዶች

ሐሙስ 18 ረቢኡሳኒ 1445

11/02/2023

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የፍልስጤም ታሪክ

ምዕራፍ -2

እስራኤል ክፉ ፅንስ

ክፍል-6

[ተፃፈ-በአብዱልከሪም ሙሐመድ]

የመጀመሪያው ፍልስጤምን ለሁለት የመክፈል እቅድ የተዘጋጀው ብዙ ደም ያፋሰሰውን የ1936ቱን ታላቅ አመፅ ተከትሎ ነበር፡፡ በጁን 7/1937 የአረቦችንና የአይሁዳዊያን ፍላጎት ለማመላከት በሎርድ ቢል በቀረበው ሪፖርት መሠረት ያደረገ ነበር፡፡

እንግሊዝ ለአይሁዳዊያን ቃል የገባችላቸውን በሙሉ የፍልስጤም ምድር (እንደውም አንዳንድ ፅዮናውያን ዮርዳኖስን ጭምር ታሰቦላቸው እንደነበር ይናገራሉ) ሀገር የመመስረት ህልም ከንቱ ምኞት ሆኖባታል፤ አረቦች ሚያልሙትን አረባዊ ህብረት ተመስርቶ ከባድ ተቀናቃኝ ከሚፈጠር ደግሞ እንግሊዝ ሞቷን ትመርጣለች፡፡

በዚህም ደህና ሲታጣ ይመለመላል ጎባጣ እንዲሉ አስታራቂ ሃሳብ የሚመስል ሌላ ህልም በ ‹ግጭት ፈቺ› ኮሚቴው ታቀደ፤ የሁለቱ ጉዳይ ፍልስጤምን በመከፋፈል ካልሆነ በቀር ለመፍታት ማይቻል መሆኑን አመላከተ፡፡

የእቅዱ ዝርዝር ሀተታ እንደሚከተለው ነው ፡

1ኛ አይሁዳዊት ሀገርን በፍልስጤም መመስረት ሲሆን ግዛቷም ከሰሜንና ምዕራብ ክፍል ከሊባኖስ ድንበር እስከ ደቡብ ጃፍፋ (እነ ኤከር፣ሀያፋ፣ሳፋድ፣ጠበርሪያህ፣ናዛሬትና ቴል-አቪቭን) ያጠቃልላል፡፡

2ኛ ቅዱስ ስፍራዎችን (ቤተልሔም እና አል-ቁድስ (እየሩሳሌም)) በሞግዚቷ አንግሊዝ ቁጥጥር ስር እንዲሆኑና ከ ጃፍፋ፣አሉድ፣አል-ራምላ፣ናዝሬት የመሳሰሉ ከተሞች ጋር የሚያገናኝ መንገድ መስራት፡፡

3ኛ አረባዊት ሀገርን ደግሞ በደቡብና ምስራቅ ቦታዎች ላይ (ጃፍፋ ከተማን ጨምሮ እስከ ምስራቅ ዮርዳኖስ ድረስ) መመስረት፡፡

4ኛ አይሁዳዊቷ ሀገር ለአረባዊቷ የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርግ እንዲሁም እንግሊዝ አንድ ሚሊዮን ስተርሊንግ ለዚች መሬት ለተወሰደባት መስጠት፡፡

5ኛ የሰዎች ልውውጥ ማለትም በአዲሲቷ ሀገር የሚገኙትን ወደ 325 ሺህ የሚሆኑ አረቦችን ወደ አረባዊቷ ሀገር ማዘዋወር እና እዛም ቦታዎችን ለነሱ ማመቻቸት፡፡

6ኛ ወደ ሁለቱ ሀገራት በሚገቡ እቃዎች ላይ ቀረጥን በጋራ ለመሰብሰብ ስምምነት ላይ እንዲደረሱ ማድረግ የሚሉት ናቸው፡፡

ሆኖም ይህ በፍልስጤዊያን ዘንድ ሌላ ቀልድ እየተቀለደባቸው እንደሆነ በማወቃቸው ሊስማሙ አልቻሉም፡፡ መቼም አንድ የሰፈር ጉልቤ አንድን ሰው በቤቱ መጥቶ የሚጋፋው ባዳ (ለዛውም በሀይማኖትም ይሁን በምንም የማይገናኝ) ጋር ውርስ ተካፈል ቢለው እምቢታው የሚያስገርም አይደለም፡፡ ይህ አለመስማማት ምክንያት ሀሳቡን እንዳይተገበር እንቅፋት ሆኖ ቆየ፡፡

በኖቬምበር 23 1938 የእንግሊዝ ቀኝ-ግዛቶች ሚኒስትር በዚህ ጉዳይ ላይ ወሳኝ የሆነን ንግግር ሲያስቀምጥ ማኅበረሰቡ ከአረቦች እይታ አንፃርም ሆኖ ነገሮችንም እንዲያይ አድርጎት ነበር፡፡

በመካከለኛው ዘመን አይሁዳዊያን በአውሮፓ ውስጥ ይደርስባቸው የነበረውን ግፍና ጭቆና እንዲሁም ጥገኝነትን የፍልስጤምን ዋጋ በመክፈል ማካካስ ትክክል እንዳልሆነ እና ከብዙ ዘመናት በፊት የሰፈሩት አረቦች አስተያየት ሳይጠየቅ የባልፎር ቃልኪዳን መግባት ትልቁ ስህተት እንደሆነ በግልፅ አስቀምጧል፡፡

በተጨማሪም የ20 ዓመት የጦርነት ገፈት ቀማሽ የሆነው፣ የመሬት ወረራን በባዕድ ህዝቦች የሚካሄድበት አረብ ተቃውሞውን በደማቅ እሳት ማሳየቱ እጣውም በራሳቸው መሬት ላይ ለሌላ አዲስ ማህበረሰብ ተገዢ ሆኖ እንዳይኖሩ መስጋታቸው ጥፋት አለመሆኑን አፅንኦት ሰጥቷል፡፡

ከዚህ ንግግሩ በኋላ ለንደን ኮንፈረንስ ላይ ላይ የግብፅ፣ ኢራቅ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የመን፣ ምስራቅ ዮርዳኖስ ሰዎች ከፍልስጤማዊያንና አይሁዳዊያን በተጨማሪ ተገኝተው ነበር፡፡

ሆኖም በፌብሯሪ 7 1939 የክቡ ጠረጴዛ ኮንፈረንስ በጭቅጭቅ ያለ ስምምነት አለፈ፡፡ ከጊዜያት በኋላ የእንግሊዝ መንግስት ‹ነጩ መፅሀፍ› በሚል የሰየመውን ረቂቅ ሀሳብ ለተሳታፊዎቹ አስተዋወቀ፡፡ በዚህ ሀሳብ ላይ ለመወያየትና ተግባራዊ ለማድረግ እየታቀደ እያለ ነበር ሁለተኛው የአለም ጦርነት የተቀሰቀሰው፡፡

ምዕራፍ 2 በዚሁ ተጠናቀቀ፡፡

Send as a message
Share on my page
Share in the group
6 month Translate
Translation is not possible.

1967 በተካሔደው የስድስቱ ቀን ጦርነት እስራኤል የአረብ ሀገራት ጥምር ጦርን በታትና ለመደምሰስ የፈጀባት 6 ቀን ብቻ ነበር !

ጦርነቱም የ 6ቱ ቀን ጦርነት ተብሎ ይጠራል ። በአለማችን ታሪክ ከተፈፀሙ አጭር ጦርነቶች አንዱ ነው ።

እስራኤል በስድስቱ ቀን ጦርነት የግብፅ የሶሪያ የዮርዳኖስን ጥምር ጦር በስድስት ቀን በማደባየት ፍርስርሱን ነበር ያወጣቺው ። እነዚህ ሶስት የአረብ ሀገራት በሳኡዲ አረቢያና በኢራቅ በወታደራዊና ኢኮኖሚ ይደገፉ ነበር ። መሳሪያም ከመጠን በላይ ታጥቀው ነበር ። ግና ልብ አልታጠቁም ነበር ! እስራኤል ስትባል የሚፈረግጉ ቦቅቧቆች ነበሩ ። አዎ እርግጥ ነው እስራኤል በነ አሜሪካ በሀይለኛው ትደገፍ ነበር ። ግና በስድስት ቀን ጦርነት እንደት ሶስት ሀገር ይበታተናል ???!!

እስራኤል በዚያች 6 ቀን 15,000 የግብፅ ጦርን ሲና በረሀ ላይ ረሸነቺው ። ከ 2,000 በላይ ሶሪያዊያንን ከ 600 በላይ ዮርዳኖሳዊያንን ጢባጣቤ ተጫውታ አሰናበተቻቼው ። ከሁሉ የሚገርመው ግን በስድስት ቀን ጦርነት እስራኤል 452 የአረብ ሀገራት የጦር አይሮፕላኖችን እንዳልነበሩ አድርጋ አፈራርሳ በታተነቻቼው ! ይህ በአረቡ አለም ላይ በተለይ ግብፅ የተነቀሰቺው የማይለቃት ዘልአለማዊ ውርደቷ ነው !

የግብፅ ወታደሮች በእስራኤል ጦር ልክ እንደባሪያ ራቁታቸውን በሲናይ በረሀ የተነዱበት ቀን ነበር !

ታድያ ዛሬ እነዚህ ቦቅቧቃዎች ሀማስንና ጀግኖቹን ፍልስጤማዊያን " ካለ አቅማቸው ነክተው ቅብጥርሴ " እያሉ ሊያወግዙ ሲሞክሩ እኔ ስለነርሱ አፍራለሁ ። ያን ሁላ ሺህ የጦር ጀት ይዘው ስድስት ቀን መዋጋት ያልቻሉ ፈሪዎች አንድ የጦር ጀት ሳይኖራቸው አንድ ታንክ ሳይኖራቸው አንድት የአየር መቃወሚያ ሳይኖራቸው እስራኤል እያካለቡ እያዋረዷት ያሉትን ሙጃሂዶች ለማውገዝ ሲዳዳቸው እንደው ድፍረቱን ከየት አግኝተውት ይሆን ??

በተለይ በሰለፍያ ስም የተወሸቁ ሰነፍዮችማ ጅሀድና ትግላቸው ወንድሞቻቼው ላይ ብቻኮ ነው ። አቤት የምላሳቸው አረዛዘም ! አቤት ወንድሞቻቼውን ለማንቋሹሽ የአፋቸው አሰፋፍ ! አቤት የመከፋፈልና የማዳከም ፈትዋ ለመስጠት ያላቸው ፍጥነት !!

ግና ከወንዶቹ ሜዳ ቢሞቱ አይዘልቁም ! ኧረ ወደዚያ ዙረውም አይተኙም !!

የዚህ ዘመን አረብ ጀግንነቱ ተራራ የሚያክል የግመል ሻኛ ስጋ በአምስት ጣቱ እየዛቀ ለመብላት ነው ። ወንዶቹ ያሉት ጋዛ ነው !!!

#seid_mohammed_alhabeshiy

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group