UMMA TOKEN INVESTOR

About me

..Muslim ☪️ Statistician Pray🤲 for Palestine 🇵🇸

Translation is not possible.

ሐባን ኢብኑ ሙንቂዝ [ረዐ] እንደዘገቡት:

«አንድ ሰውዬ እንዲህ አለ: ‐ «የአላህ መልክተኛ ሆይ! የዱዓዬን ሲሶ(አንድ አራተኛ) ለርሶ ሶለዋት ላድርገው?»

እርሳቸውም:‐ «ከፈለግክ አዎን!» አሉት።

«ሁለት ሶስተኛውን ላድርገው?» አላቸው።

«አዎን!» በማለት መለሱለት።

«ሁሉንም ለርሶ ሶለዋት ላድርገው?» ጠየቀ።

የአላህ መልክተኛ [ﷺ] እንዲህ አሉ:‐ «እንደዚያ ከሆነ ያሳሰበህን የዱንያም ሆነ የአኺራን ነገር አላህ ይገላግልሀል።»

ሹዐቡል‐ኢማን ላይ በይሀቂይ ዘግበውታል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የኢለን መስክ አንተርኔትና የደወል አገልግሎት የሚሰጠው ስፔስ ኤክስ ኩባንያ በጽዮናዊያኑ የመገናኛ አገልግሎት ለተቋረጠባቸው የጋዛ ነዋሪዎች፤ ለስደተኞች አስተባባሪዎችና ለእርዳታ ድርጅቶች፣ ለጤና ተቋማትና መሰል አገልግሎቱ ለሚያስፈልጋቸው ሁሉ በሳተላይት አገልግሎቱን ለመስጠት ቃል ገብቷል።

ትናንት በጋዛ ኔት ከተቋረጠ በኋላ በራሱ በትዊተር ላይ ለዩክሬይን እንዳደረገው ሁሉ ለጋዛም እንዲሰጥ በርካቶች ዘመቻ ጀምረው ነበር። እርሱም ሰምቷል!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሃማስ ለእስራኤል የምድር ጦር ወረራ ምለሽ ለመስጠት ዝግጁ ነኝ አለ

ሃማስ እስራኤል በጋዛ ለምታካሂደው የምድር ወረራ ተገቢውን ምለሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።

የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ ዛሬ ማምሻውን በሰጠት መግለጫ፤ የምድር ኃይላችን በጋዛ የሚያደርገውን ዘመቻ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ አስፋፍቶ ያካሂዳል ብለዋል።

የህንን ተከትሎ ሃማስ እስራኤልወረራ ከፈጸመች ዝግጁ ነኝ ማለቱን አጃንስ ፍራንስ ፕሬዝ ዝግቧል። 

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ምዕራባዊያን ለእስራኤል ድጋፍ ማድረጋቸውን ፕሬዝዳንቱ ተችተዋል

ሐማስ የነጻነት ታጋይ እንጂ ሽብርተኛ አለመሆኑን ፕሬዝዳንት ኤርዶሃን ገለጹ፡፡

ከ20 ቀናት በፊት ለፍስልጤም ነጻነት እታገላለሁ የሚለው ሐማስ በእስራኤል ላይ ያልታሰበ ጥቃት መሰንዘሩን ተከትሎ በአካባቢው ጦርነት ተቀስቅሷል፡፡

እስካሁን የዓለም ዋነኛ የትኩረት አጀንዳ የሆነው ይህ ጦርነት መቋጫ ያልተገኘለት ሲሆን በየዠዕለቱ ሰዎች እየተገደሉ እንደሆነ ተገልጿል፡፡

ፕሬዝዳንቱ አክለውም ሐማስ ለፍልስጤማዊያን እና መሬት የሚታገል የነጻነት ድርጅት እንጂ ሽብርተኛ እንዳልሆነ ተናግረዋል፡፡

የአሜሪካን ፕሬዝዳንት ጆ ባይደንን ጨምሮ የብሪታንያ፣ ፈረንሳይ እና ሌሎችም ሀገራት መሪዎች እስራኤልን ደግፈውጉብኝት አድርገዋል።

የቱርክ ፕሬዝዳንት የእስራኤል ጉብኝታቸውን ሰረዙ

የቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሀን እስራኤልን የመጎብኘት እቅድ የነበራቸው ቢሆንም ጉብኝታቸውን ሰርዘዋል።

ፕሬዝዳንቱ ጉብኝታቸውን የሰረዙት እስራኤል በፍልስጤማዊያን ላይ እያደረሰችው ያለው ጥቃት በመቀጠሉ ምክንያት እንደሆነ አናዶሉ ዘግቧል።

ፕሬዝዳንቱ አክለውም ምዕራባዊያን እና ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እስራኤል በፍልስጤማዊያን ላይ እያደረሰች ያለውን ጥቃት አለማውገዛቸውን ተችተዋል።

የሙስሊም ሀገራት በጋዛ ጉዳይ ትብብር እንዲያደርጉ የጠየቁት ፕሬዝዳንት ኤርዶሀን እስራኤል በፍልስጤማዊያን ላይ የጀመረችውን ጥቃት እንድታቆምም አሳስበዋል።

ፕሬዝዳንቱ በመግለጫቸው እስራኤል በጋዛ ጦሯን እንዳታሰማራ እና ለፍልስጤማዊያን ሰብዓዊ ድጋፍ እየተጓዘበት ያለው የራፋ ድንበር እንዳይዘጋ ብለዋል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የቱርኩ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶዋን እስራኤል በጋዛ እየፈጸመች ባለው ጥቃት ምክንያት ምዕራባውያንን አጥብቀው መተቸታቸው ተሰማ።

ኤርዶዋን በጋዛ “እየፈሰሰ ያለው የሙስሊም ደም በመሆኑ” ምዕራባውያን መንግሥታት እርምጃ እየወሰዱ አይደለም ማለታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group