Translation is not possible.

ሃማስ ለእስራኤል የምድር ጦር ወረራ ምለሽ ለመስጠት ዝግጁ ነኝ አለ

ሃማስ እስራኤል በጋዛ ለምታካሂደው የምድር ወረራ ተገቢውን ምለሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።

የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ ዛሬ ማምሻውን በሰጠት መግለጫ፤ የምድር ኃይላችን በጋዛ የሚያደርገውን ዘመቻ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ አስፋፍቶ ያካሂዳል ብለዋል።

የህንን ተከትሎ ሃማስ እስራኤልወረራ ከፈጸመች ዝግጁ ነኝ ማለቱን አጃንስ ፍራንስ ፕሬዝ ዝግቧል። 

Send as a message
Share on my page
Share in the group