UMMA TOKEN INVESTOR

keremu eshetu shared a
1 day Translate
Translation is not possible.

ሃናን ባቡልኸይር እያለቀሰች ስለወንድማችን አብደላ ስትናገር ልቤ ተነካ ። ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ የአብደላ መታመም ምን ያህል ጎዶለነት እንደሚፈጥር ሲገልጽ አየሁ ። በግሌ ወንድማችን አብደላን ከዚህ ቀደም አላውቀውም ነበር ። ግን በኸይር ስራዎች ላይ የሚያስተባብሩ ወንድም እና እህቶቻችን በደንብ ያውቁታል ። አዎ አንዳንድ ሰዎች አሉ ። ከፊት ወጥተው በሚዲያ የማይታወቁ ። ከጀርባ ሁነው በገንዘባቸውን ባላቸው ነገር ሁሉ ለኡማው የሚያገልግሉ ። ኸይር የሚሰሩ ወንድም እና እህቶችን ይኼው መኪናየን ውሰዱ ፣ይሄው ገንዘቤም ለኸይር ስራችሁ ተጠቀሙበት የሚሉ ። አብደላ የዚያ አይነት ሰው እንደሆነ ነው ያወቅኩት ።

ዱንያ የፈተና ሀገር ናት ። እርሱ እና ቤተሰቦቹ ያላቸውን ሁሉ በህክምና ጨረሱ ። ዛሬ ላይ እዚህ ደረሱ ። ለዚህ ወንድማችን እዚህ ደረጃም መድረስ አልነበርብንም ። ሁላችንም ተረባርበን የምንችለውን እናድርግ ።

ወንድም አብደላን ለማገዝ

የአካውንት ስም:— ፋጡማ ነስሩ ሃሰን

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:— 1000307233968

አዋሽ ባንክ :— 014251336744800

ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል:— 1338403800001

አቢሲኒያ:— 186746977

ዘምዘም ባንክ:- 0040743420101

ንብ ባንክ፡- 7000057909922

ዳሽን ባንክ :- 2907571242711

የአካውንት ስም:— አብደላህ በድሩ

ሂጅራ ባንክ :_ 1000643150001

#муслим

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
keremu eshetu shared a
6 month Translate
Translation is not possible.

https://ummalife.com/asmafek

Follow

Follow

Follow

Follow

Follow👍👍👍👍👍

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
keremu eshetu shared a
Translation is not possible.

ቀደምት መልካም እንስቶች‼️

=================

«ቀደምት መልካም እንስቶች ባላቸው ልክ ጠዋት ላይ ለስራ ከቤት ሲወጣ እንዲህ ይሉት ነበር "አደራ ከሀራም ሰርተህ እንዳታመጣብን ፣ እኛ ረሀብን መቋቋም እንችላለን ነገር ግን የጀሀነም እሳትን መቋቋም አንችልም»።

ውዷ እህቴ አንቺስ⁉️

የቴሌ ግራም ቻናል:-

https://t.me/Ibnu_seiid

Follow&sher coment

Send as a message
Share on my page
Share in the group
keremu eshetu shared a
Translation is not possible.

በጋዛ እና ፍልስጤም እየሆነ ባለው ነገር አትደነቁ❗️

ሰርቢያዎች በቦስኒያ ሙስሊሞች ላይ ያደረጉትን የዘር ማጥፋት  ጦርነት አስታውሱ በጦርነቱም  300 ሺህ ሙስሊሞች ሰማዕት መሆናቸው ተጠቅሷል።

  60,000 ሴቶች እና ህጻናት ተደፍረዋል.

አንድ ሚሊዮን ተኩል ተፈናቅለዋል።

  እናስታውሰዋለን?

ወይስ ረሳነው??

የሲ ኤን ኤን መልህቅ ስለ ቦስኒያ ጭፍጨፋ ትዝታ ተናግሮ እንዲህ ሲል ይጠይቃል፡- (ክሪስቲና አማንፑርን ) ታዋቂዋ ጋዜጠኛ ነች፡-

ታሪክ ራሱን ይደግማል?

- ክሪስቲና ስለ ቦስኒያ ሲ ኤን ኤን ላይ ይህን አስፍራ ነበር።

- የመካከለኛው ዘመን ጦርነት፣ የሙስሊሞች ግድያ፣ ከበባ እና ረሃብ ነበር። አውሮፓም ጣልቃ ለመግባት ፈቃደኛ አልሆነችም እንዲህ አለች፡-

ይህ የእርስ በርስ ጦርነት ነው። ነገር ግን ይህ ተረት ነበር..!

እልቂቱ ለ 4 ዓመታት ያህል የዘለቀ ሲሆን በዚህ ጊዜ ሰርቦች ከ 800 በላይ መስጊዶችን አወደሙ ።

የሳራዬቮ ታሪካዊ ቤተ መጻሕፍትንም አቃጠሉ።

የተባበሩት መንግስታት ጣልቃ በመግባት ወደ እስላማዊ ከተማዎቹ መግቢያ በሮች ላይ ጠባቂዎችን አስቀምጧል።

እንደ ጎራጋ፣ ስሬብሬኒካ እና ዚፓ ያሉ ማለት ነው።

ነገር ግን ዙሪያዋ ተከቦ እና በእሳት ታጥሮ ነበር የነሱ ጥበቃ ምንም ጥቅም አልነበረውም።

ሰርቦች በሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞችን በማጎሪያ ካምፖች አስገብተው በረሃብ አፅም እስኪሆኑ ደረስ  አሰቃዩአቸው።

አንድ የሰርቢያ አዛዥ፡ ለምን እንዲህ ታደርጋለህ ሲባል?

እርሱም፡- አሳማ አይበሉማ አለ።

  ዘ ጋርዲያን የቦስኒያን የጅምላ ጭፍጨፋን ቀናቶች አሳትሟል፣ በገጹ ላይ ያለው ካርታ ሙሉ በሙሉ፣ ሙስሊም ሴቶች የሚደፈሩበትን ካምፖች ያሳያል።

17 ግዙፍ ካምፖች ነበሩ አንዳንዶቹ ሰርቢያ ውስጥም  ይገኛሉ።

- ሰርቦች ህፃናት ልጆቹን ደፈሩ ... የ 4 አመት ሴት ልጅ ከእግሮቿ መሀል ደም ይፈስ ነበር ።

ዘ ጋርዲያን “በሚል ርዕስ አንድ ዘገባ አሳትሟል።

ሙስሊም ስለሆነች የተበደለችው ህፃን  ልጅ በሚል ..

ጨፍጫፊው ምላዲች የዚፓን የሙስሊሞች መሪን ለስብሰባ ጠርቶ. ሲጋራ አቀረበለትና አጠገቡ አድርጎ ትንሽ ሳቀበት፣ ከዚያም ወረወረው እና አረደው።

በሲባና በቤተሰቧም ላይ የተለያዩ ክፉ ነገራቶችን  አደረጉ።

ነገር ግን በጣም ታዋቂው ወንጀል የስሬብሬኒካ ከበባ ነበር።

(ከሸይኽ አብድል ገንይ) ገፅ ተወስዶ የተተረጎመ

   ይቀጥላል…

https://t.me/AbuEkrima

Telegram: Contact @AbuEkrima

Telegram: Contact @AbuEkrima

ይህ ቻናል የተለያዩ አስተማሪና አነቃቂ የሆኑ ትምህሮችን፣ ሙሃደራዎችን፣ የቀደምት አኢማዎችን ንግግሮች እንዲሁም የተለያዩ በጊዜያችን ያሉትን የሱና ዑለማዎች ፈትዋና ንግግር የምናቀርብበት ቻናል ነው።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
keremu eshetu shared a
Translation is not possible.

🕌🇵🇸ለምንድን ነው እኛ ሙስሊሞች ለመስጂድ አል-አቅሷ ሀገር ፍልስጤም የምንጨነቀው 🇵🇸🇵🇸

🕌 👉 ለእኛ ሙስሊሞች የመጀመሪያ ቂብላችን ስለሆነ፡፡

🕌 👉 ከካዕባ በስተቀር በቁርአን ውስጥ ስሙ የተጠቀሰው ብቸኛው መስጅድ ስለሆነ፡፡

🕌 👉 በምድር ላይ የተገነባ ሁለተኛው የአላህ ቤት ስለሆነ።

🕌 👉 የአላህ ተአምራት የሚታዩበት ቦታ ስለሆነ።

🕌 👉 በመቶዎች የሚቆጠሩ መልእክተኞች የተቀበሩበት ስፍራ ስለሆነ፡፡

🕌 👉 ብዙ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ባልደረቦች (ሰሀቦች) የተቀበሩበት ቦታ ስለሆነ።

🕌 👉 አላህ ራሱ የተባረከ ቦታ ብሎ ስለጠራው።

🕌 👉 70 ጊዜ በቁርአን ውስጥ ፤ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በመጠቀሱ።

🕌 👉 መላኢካ ከአላህ መልእክት ጋር ይወርዱበት ቦታ ስለሆነ፡፡

🕌 👉 ነብዩላህ ሙሳﷺ አላህ ወደ እሷ አስጠግቶ እንዲያሞተው እና እዝያው አካባቢ እንዲቀበር የተማፀነው ቦታ ናት።

قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ:

ሙስሊም እንደ አንድ አካል ነው አንዱ አካል ሲታመም ሌላው አካል ይታመማል።

🇵🇸አንድ ሙስሊም ሲጨቆን እኛም ይሰማናል ያመናል....

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group