UMMA TOKEN INVESTOR

About me

لاإله إلاالله محمدرسول الله በሀቅ(በትክክል)የሚመለክጌታየለም አሏህ ቢሆንእንጅ ሙሀመድ የአሏህ መልዕክተኛ ነው።

6 month Translate
Translation is not possible.

አረቢያ በጠቅላላ ተሰባስባ 6 ቀን በላይ መታገስ አልቻለችም ነበር። አንዲት ገዛ የተሰኘች የምርጦች ከተማ ግን ከመከራውና ግፉ ጋር ብዙ ድሎችን ተሸክማ 45 ቀናት ሞላት።

ምድር ካፈራችው ሁሉ ነጃሳና ወራዳ ለሆነው የ "ነቲን ያሁ" ስብስብ ያጎነበሰ አዛውንት፣ እጅ የሰጠች ሴት አልያም የተማረከ ህፃን የለም። በአላህ ፈቃድም አይኖርም!

ከዚህ ጀርባ ብዙ የፅናት ምንጮች አሉ።

1★ ቁርኣን የፅናት ምንጫቸው ነው። በዛች ምድር በቃልም በተግባርም ቀንና ለሊት ሳያቋርጥ የሚነበበው የአላህ ቃል ቁርኣን!

አላህም አለ።

« قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ »

« እነዚያን ያመኑትን ሊያፀናና ሙስሊሞቹንም ሊመራና ሊያበስር (ቁርኣንን) ቅዱሱ መንፈስ (ጂብሪል) እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው በላቸው፡፡ » ሱረት ነህል 102

2★ የማይነቃነቅ ኢማን የፅናት ምንጫቸው ነው። የሚያዩት፣ የሚሰሙት፣ እየኖሩት ያለው የመከራ ክምር ከተሸከሙት ከተራራ የፀና ኢማን አንፃር ምንም ነው። እኛም የምንመሰክረው ይህንኑ ነው።

አላህም እንዲህ አለ።

« إِذْ يُوحِي رَبُّكَ إِلَى الْمَلَائِكَةِ أَنِّي مَعَكُمْ فَثَبِّتُوا الَّذِينَ آمَنُوا...»

« ጌታህ ወደ መላእክቱ ባወረደ ጊዜ (ያለውን አስታውስ) «እኔ (በእርዳታዬ) ከእናንተ ጋር ነኝ። እነዚያን ያመኑትን አጽኗቸው፡፡… » ሱረት አንፋል 12

3★ የማያቋርጥና በመተናነስ የታጀበው ዱዓእ የፅናት ምንጫቸው ነው። የመከራ መነሳት፣ ትእግስትና መረጋጋት፣ ድልና አሸናፊነት ከአላህ ብቻ እንደሆኑ የሚያምኑት ገዛውያን ቀንና ሌሊት ጌታቸውን በፍፁም እምነት ውስጥ ሆነው ይጠሩታል። ዱዓእ!

አላህም እንዲህ አለ።

« وَلَمَّا بَرَزُوا لِجَالُوتَ وَجُنُودِهِ قَالُوا رَبَّنَا أَفْرِغْ عَلَيْنَا صَبْرًا وَثَبِّتْ أَقْدَامَنَا وَانصُرْنَا عَلَى الْقَوْمِ الْكَافِرِينَ »

« ጎልያድና ሠራዊቱን (ሊጋደሉ) በተሰለፉም ጊዜ፡-

«ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አፍስስ፤ እግሮቻችንንም አፅና (በትግሉ ላይ) ፤ በከሓዲያን ሕዝቦችም ላይ ድልን ስጠን » አሉ፡፡ » ሱረት አል በቀራህ 250

4★ ግፍን የተሻገረው፣ መከራ ያልሸፈነው፣ ሞትና ሰቆቃ ያላዘነበለው በክስተቶቹ ውስጥ ሁሉ ያለ አላህን ማስታወስ የፅናት ምንጫቸው ነው። በአላህ ውሳኔ ላይ ያለ ያልተዛነፈ እምነታቸው በችግራቸው ውስጥ ከአላህ ጋር መኖርን ችሯቸዋል። ዚክር የፅናት ምንጫቸው ነው!

አላህም እንዲህ አለ።

« يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا لَقِيتُمْ فِئَةً فَاثْبُتُوا وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ»

« እናንተ ያመናችሁ ሆይ! (የጠላት) ሰራዊትን በገጠማችሁ ጊዜ ፅኑ፤ (መክቱ)፡፡ አላህንም በብዛት አውሱ፤ በእርግጥም ትድናላችሁና፡፡ » ሱረት አንፋል 45

5★ ለዚያ የሻም ምድር እንቁዎች የፅናት ምንጭ የአላህ እርዳታ ነው። አላህ በመንገዱ ከታገሉት ጋር ነው። ቁርኣን ሰውን ሊሰራ የመጣ ነው። እነዚህን የተሰሩ ሰዎች ሁሉ ደግሞ የአላህ እርዳታ አብሯቸው አለ። የጌታቸው እርዳታ በመንገዱ ለመፅናታቸው ምክንያቱ ነው። መዒየቱላህ!

አላህም እንዲህ አለ።

« وَلَوْلَا أَن ثَبَّتْنَاكَ لَقَدْ كِدتَّ تَرْكَنُ إِلَيْهِمْ شَيْئًا قَلِيلًا »

« ባላፀናንህም ኖሮ ወደነሱ ጥቂትን (ዝንባሌ) ልትዘነበል በእርግጥ በተቃረብክ ነበር፡፡ » ሱረት ኢስራእ 74

6 ★ የፅናት ምንጫቸው የሚያስፈልገውን ዋጋ ሁሉ መክፈላቸው ነው። ሀብት፣ ንብረት፣ ገንዘብና ነፍሳቸውን ከፈሉ። እነርሱ ዘንድ ምንም ትልቅ የሚባል ነገር የለም። ሁሉም ለአላህ ከሚከፍሉት አንፃር ትንሽ ነው። እነርሱ ዘንድ ሞትና ህይወት እኩል ሆኗል። ስለዚህም አላህም አፀናቸው።

አላህም እንዲህ አለ።

« وَمَثَلُ الَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمُ ابْتِغَاءَ مَرْضَاتِ اللَّهِ وَتَثْبِيتًا مِّنْ أَنفُسِهِمْ ... »

« የእነዚያ የአላህን ውዴታ ፈልገው እና ለነፍሶቻቸው (እምነትን) ለማፅናት ገንዘቦቻቸውን የሚለግሱ ሰዎች… » ሱረት አል በቀራህ 265

በእነዚህ መሰል የአላህ አንቀፆች ውስጥ እየኖሩ ያሉ ሰዎች መፅናታቸው የግድ ነው። ቁርኣን የሰራቸውን ሰዎች መመልከት ከፈለግክ ወደነርሱ ተመልከት።

“ጌታዬ ሆይ በፅናታቸው ላይ ፅናትን ለግሳቸው።”

Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
Translation is not possible.

የጽዮናዊዋ ድፍረት በዚህ ደረጃ ነው!

ባለፈ በራፋ መተላለፊያ መንገድ ላይ እርዳታ ሲገባ የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በቦታው ተገኝቶ በእስራኤልና ፈለስጢን ጉዳይ አጭር ንግግር አድርጎ ነበር።

ከንግግሩ መሃል እንዲህ የሚል ይገኝበታል፦

«ሐማስ በእስራኤል ላይ ያደረሰው ጥቃት ያለምክንያት አይደለም። ፍልስጤማውያን ለ56 ተከታታይ አመታት የታፈነ ወረራ ገጥሟቸው ነው።»

ይህን ንግግሩን ተከትሎ የእስራኤል መንግስት ፈጥኖ ባወጣው መግለጫ «ጉተሬዝ ስልጣናቸውን በአስቸኳይ ይልቀቁ፤ ፀብ-አጫሪ ንግግር ነው የተናገሩት!» ሲል ከሷል።

እርሷን የሚቃረን ከሆነ ለምን ወዳጇ አሜሪካ አትሆን መስማት አትፈልግም። እያጠፋችም ቢሆን በደፈናው የሚደግፋት እንጂ ታረሚ የሚላትን አትሰማም።

በርግጥ አንድ ቀን እርሷም ሆነች በውሸት ደጋፊዎች ታሪክ ሆነው ይቀራሉ። ኢንሻ አላህ!

ደጋፊዎቿ ጭምር ጥፋት ላይ መሆኗን አላጡትም።

https://ummalife.com/umma1697985169

M A | UmmaLife

M A | UmmaLife

لاإله إلاالله محمدرسول الله በሀቅ(በትክክል)የሚመለክጌታየለም አሏህ ቢሆንእንጅ ሙሀመድ የአሏህ መልዕክተኛ ነው።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
Translation is not possible.

«አይሁዶች ወደነርሱ የተላኩላቸውን ነቢያት ይጠሉ ነበር፤ እንደት ነው አማኞችን የማይጠሉት?»

«فَالْيَهُودُ كَانُوا يُبْغِضُونَ أَنْبِيَاءَهُمْ ، فَكَيْفَ بِبُغْضِهِمْ لِلْمُؤْمِنِينَ».

-ابن تيمية.

Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
Translation is not possible.

ሱኒዩ ማኅበረሰብ ሊነቃ ይገባል‼️

=========================

"መልዕክቱን ለሚመለከተው ሁሉ አድርሱልኝ።"

||

✍️ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የአሕባሽ፣ የሱፍያ፣ የተብሊጝና መሰሎቻቸው ርዕዮት አራመጅ የሆኑ ቡድኖች አንድ ላይ ተናበው እየሠሩ ነው።

በተለያዩ ስያሜዎች ማህበሮችን በማቋቋም እየተደራጁ ነው።

ለአብነት ያክል፤

✔️ የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማኅበር፤

✔️ የአዲስ አበባ ኢማሞች ማኅበር፣

✔️ የአዲስ አበባ ሙስሊም ሴቶች ማኅበር፣

.

.

.

ወዘተ የመሣሠሉት ይገኙበታል።

እነዚህ ማኅበራት ስያሜያቸው ከላይ ሲታይ ሁሉን አቀፍ ይመስላል እንጅ ሁሉም የአሻዒርዮች ናቸው።

ለምሳሌ፦ የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማኅበር ማለት ባለፈ ሚሊኒዬም አዳራሽ የመውሊድ ዝግጅት በግንባር ቀደም ተዋናኝነት ያዘጋጀው ነው።

ምናልባትም ይህ መደራጀታቸው፤

ወደፊት ይካሄዳል ተብሎ ለሚጠበቀው የመጅሊስ ምርጫ ሂደት፤

የተቃናና ውጤታማ የምርጫ ቅስቀሳ ለማስኬድ ታስቦ ይሆናል።

ስለዚህ ሱኒዩ ማኅበረሰብ ሊነቃ ግድ ይለዋል።

እርሱም በተለያዩ ዘርፎች ሊደራጅና ራሱን ከታች እስከ ላይ ሊያዋቅር ይገባል።

እነዚህ ማኅበሮቻቸው ህገ-ወጥ እንዳይሆኑ፤

ማኅተሙ በእጃቸው ስላለ ህጋዊ አድርገዋቸዋል።

ማፍረስም አይቻልም።

የሚያዋጣው ለራስ መደራጀት ነው።

እነዚህ ሰዎች ኋላ ተደራጅተው ከጨረሱና አማራጭ ካገኙ፤

ዛሬ ላይ የሚዘምሩልህን የውሸት አንድነት ይክዱሀል።

ለራሳቸው ከተመቻቸው ብትለምናቸው ራሱ ዙረው አያዩህም፣ አይሰሙህም። ከወዲሁ ንቃ።

ቢያንስ አንተም ከተደራጀህ ግን ሳይወዱ በግድ አንድ ይሆናሉ፤ አሊያም ይበተናሉ።

*

በፊት ሁላችንም የተቃወምነው አሕባሽን ነበር።

ዛሬ ግን አሕባሽ ከሱፍያው ጋር ተጨፍልቃ፤

አመለካከቷን ያለምንም ተቃርኖ ደህና በነጻነት እያስተላለፈችና አድማሷን እየዘረጋች ያለበት ሁኔታ ነው ያለው።

እንዳውም ከበፊቱ ይልቅ ዛሬ ላይ አሕባሾች ክንፋቸውን እየዘረጉ ነው።

ስለዚህ መንቃት ግድ ነው ወዳጄ!!

Send as a message
Share on my page
Share in the group