Siraj Jemal Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ስለ ባንኮች ይህን መረጃ ታውቁ ኖሯል⁉️

===========================

(ሁሉም ሙስሊም ይህን ዳታ ማወቅ አለበት፤ አሰራጩት!)

||

✍ በሃገራችን ውስጥ ኢስላማዊ ባንኮችን ጨምሮ በአሁኑ ወቅት 31 ገደማ ባንኮች ይገኛሉ።

በሁሉም ባንክ አጠቃላይ የሚገኝ ገንዘብ 2.2+ ትሪሊዮን ብር ነው ተብሎ ይገመታል።

ከዚህ መካከል 2 ትሪሊዮን ብር የሚሆነው በወለድ የተቀመጠ ሲሆን 0.2 ትሪሊዮን (200 ቢሊዮን) ብር የሚሆነው ከወለድ ነፃ በሚባሉት ውስጥ የሚገኝ ነው።

ከዚህ ከ200 ቢሊዮኑ ውስጥ ግማሹ (100 ቢሊዮኑ ብር) በንግድ ባንክ ብቻ ሲሆን፤ ቀሪው መቶ ቢሊዮን በአዋሽ ኢኽላስ፣ በኢሲኒያ አሚን፣ በዳሽን፣… በአጠቃላይ የወለድ ባንኮች ከወለድ ነፃ ብለው በከፈቱት መስኮት እንዲሁም በዘምዘምና ሂጅራ ውስጥ ይገኛል። የዘምዘምና የሂጅራው 10 ቢሊዮን ገደማ ብቻ ቢሆን ነው።

√ ያኔ ከ10+ አመታት በፊት ኢስላማዊ ባንክ ይቋቋም ተብሎ ሙስሊሙ ሲጠይቅ ዘምዘም ባንክ ሊጀመር ሲል መታገዱ ይታወሳል።

በምትኩ ከ"ወለድ ነፃ (Interest Free Bank - IFB" አሉና በወለዱ መስኮት በሽንገላ በፈረንጆቹ 2013 ላይ ተጀመረ።

በአመቱ (2014) ላይ በዚህ ከወለድ ነፃ መስኮት ተቀማጭ የነበረው አጠቃላይ ገንዘብ 600 ሚሊዮን ብር ነበር። የግል ባንኮችም ይህን መስኮት መክፈት ሲጀምሩ 3 ቢሊዮን፣ ከዚያም ወደ 12 ቢሊዮን ብር አደገ።

ከ4 አመታት በፊት (2020 ላይ) አጠቃላይ ከወለድ ነፃ ተብሎ የተጠራቀመው ገንዘብ 57 ቢሊዮን ብር ብቻ ነበር። ከዚያ ውስጥ በብድር መልክ የተሰጠው (ፋይናንስ የተደረገው) 13 ቢሊዮኑ ብቻ ነበር። ግን እስከ 85% ፋይናንስ መደረግ ነበረበት።

2021 ላይ ዘምዘምና ሂጅራህ ሲጀምሩ፤ ሁሉም በማስታወቂያውም በምኑም እየታገለ ወደ 100 ቢሊዮን አደገ።

አሁን 2023 ላይ 200 ቢሊዮን ደርሷል። ከዚያ ውስጥ 78 ቢሊዮኑ ፋይናንስ ተደርጓል። ዘምዘምና ሂጅራ እንደ አማራጭ ባይመጡ ኖሮ እንኳን 78፤ 28ቱም አይደረግም ነበር።

ዘምዘምና ሂጅራ አቅም ኖሯቸው ባያበድሩን እንኳ፤ እነርሱ አማራጭ ስላሏቸው ወደነርሱ እንዳይሸሹብን ተብሎ ተፈርቶ ሌላው እንዲያበድረን ደህና ማስፈራሪያ በመሆን ጠቅመውናል።

ዘንድሮ ሁሉም ባንኮች ከ70 ቢሊዮን ብር በላይ አትርፈዋል። ግን ሼር ሆልደራቸው ሙስሊም ስላልሆነ ሙስሊሙ የሚከፋፈለው ትርፍ የለም።

ከወለድ ነፃ ብለው በከፈቱት መስኮት የነርሱ ማትረፊያና ኪስ ማድለቢያ ሆንን እንጂ!

√ ሁሉም ባንኮች 1.4 ትሪሊዮን ብር አበድረዋል። ግን 1.34 ትሪሊዮኑ በወለድ ነው። ከወለድ ነፃው 78 ቢሊዮን ብቻ ነው። ነገር ግን ማጠራቀሙ ላይ ስናይ ካለው 2 ትሪሊዮን ገንዘብ 1+ ትሪሊዮኑ የሙስሊም ነው ተብሎ ይገመታል።

√ የሃገራችንን ህዝብ ብዛት አስቡት። አጠቃላይ በሁሉም ባንኮች 129 ሚሊዮን የባንክ አካውንቶች ተከፍተዋል። የዘምዘም፣ የሂጅራ፣ የራሚስና የሸበሌ አካውንት ግን ተደምሮ እንኳ 1 ሚሊዮን አይሞላም። ለምሳሌ፦ የዘምዘም 360,000 ብቻ ነው። ሲራ ሲጀምር ከነበሩት 12,750 ሼር ሆልደሮቹ መካከል ግማሹ (6,118) የሚሆኑት አካውንት አልከፈቱም። አስቡት! ሼር ሆልደር ሆኖ እንኳ አካውንት ያልከፈተ አለ። ቆይ ምናችንን ነው ግን የሚያመን?

ከ129 ሚሊዮኑ አካውንት ውስጥ በኢስላማዊ ባንኮች የተከፈተው አካውንት 1 ሚሊዮን ያልሞላው 129 ሚሊዮኑ ሁሉ የሌላ እምነት ተከታይ ሆኖ እንዳይመስላችሁ። ከ60+ ሚሊዮን ሙስሊም ውስጥ 16% ገደማ ብቻ ነው አካውንት የከፈተው።

√ ከዘምዘምና ሂጅራ መመስረት በኋላ የመጣው አማራ ባንክ ገና ሲጀምር የከፈታቸው 75/80+ ቅርንጫፎች ዘምዘምና ሂጅራ አሁን ድረስ የሏቸውም። አሁን እርሱ 300 ገደማ ቅርንጫፍ ደርሷል። ዘምዘም ሥራ ሲጀምር የተከፈለ ካፒታሉ 871 ሚሊዮን ብር ነበር። የተመዘገበ ካፒታሉ ደግሞ 1.6 ቢሊዮን። አማራ ባንክ ግን የተከፈለ ካፒታሉ ብቻ 8 ቢሊዮን ነበር። የተመዘገበው ደግሞ 10 ቢሊዮን።

አሁን በሁሉም የሃገሪቱ ክልሎች ውስጥ የሚገኘው ሙስሊም ብዛቱ ከአንድ ክልል ህዝብ አንሶ ነው? ወይንስ ምን ነክቶን ነው?

እንደዛ በትግል እንዳልተገኙ፤ አሁን ላይ ለምንድን ነው ሳንጠቀምባቸው የቀረነው?

የኛ ገንዘብ ከወለድ ነፃ ሌሎች ጋር ስለምናስቀምጥ፤ ወይ ለኛው አያበድሩን፣ ወይ ዘካ አያወጡ፤… የኛ ገንዘብ የሚያስገኘውንም ወለድ፣ ዋናውንም አድርገው ለራሳቸው ሰው ያበድሩታል።

የኛ ባንኮች እዚህ 5 ቢሊዮን እንኳ መሙላት ተስኗቸው ያጣጥራሉ።

ኧረ! እስኪ ይቆጨን። መረጃዎችንና ዳታዎችን፣ መፍትሄዎችንና ያሉ ችግሮችን እንወያይባቸው። በደንብ ይፋፋም ይህ ሃሳብ!

በአላህ ፈቃድ የሆነ ነገር ላይ እንድረስ‼

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Siraj Jemal shared a
Translation is not possible.

🪴 | ምክር ከትልቅ ሰው | 📕

▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬

✅:አስታዉሳለሁ አትበል ወረቀት ላይ ፃፈው፡፡

✅:ሥራዉን ሳይጨርስ ሙሉ ክፍያ አትስጠው፡፡

✅:የደስታህ ዘጠና በመቶ ምንጭ ናትና ሚስትህን በጥንቃቄ ምረጥ፣

✅:የነገው ቀንህ ጥሩ እንዲሆን በጊዜ ተኛ፣

✅:ሌላ ሥራ ማግኘትህን እርግጠኛ ሳትሆን ያለህበትን ሥራ አትልቀቅ፣

✅:የጓደኛህን መኪና ከተዋስክ ነዳጅ ሙላና መልስ

✅:ካልቸገረህ አትበደር፣

✅:እናትህ ይቆጭሃል ካለችህ ተጠንቀቅ፣

✅:ባታነበዉም ቆንጆ መጽሐፍ ግዛ፣

✅:ሦስት ጊዜ የወደቀን ሰው አትወዳጅ፣

✅:አንድ ነገር ከአንድ ጊዜ በላይ የምተዋስ ከሆነ ገበያ ወጥተህ ግዛ፣

✅:ሁሉም ትላልቅ ሰዎች 24 ሰኣት ነበራቸው ጊዜ የለኝም አትበል፡፡

✅:ከልጆችህ ጋር ስትጫወት ተሸነፍላቸው፣

✅:ከአላህ ቀጥሎ ስኬትህ በየዕለት ሥራህ ላይ ጥገኛ ነው፣

✅:እንዴት አይሆንም ማለት እንደምትችል እወቅበት፣

✅:ለተቺዎችህ በመመለስ ጊዜ አታጥፋ፣

✅:ለጤናህ ስትል ክርክር ተው፣

✅:በፊት የማትበላዉን ዉድ ነገር ተጋበዝኩ ብለህ አትዘዝ፣

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🪴 | ምክር ከትልቅ ሰው | 📕

▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬

✅:አስታዉሳለሁ አትበል ወረቀት ላይ ፃፈው፡፡

✅:ሥራዉን ሳይጨርስ ሙሉ ክፍያ አትስጠው፡፡

✅:የደስታህ ዘጠና በመቶ ምንጭ ናትና ሚስትህን በጥንቃቄ ምረጥ፣

✅:የነገው ቀንህ ጥሩ እንዲሆን በጊዜ ተኛ፣

✅:ሌላ ሥራ ማግኘትህን እርግጠኛ ሳትሆን ያለህበትን ሥራ አትልቀቅ፣

✅:የጓደኛህን መኪና ከተዋስክ ነዳጅ ሙላና መልስ

✅:ካልቸገረህ አትበደር፣

✅:እናትህ ይቆጭሃል ካለችህ ተጠንቀቅ፣

✅:ባታነበዉም ቆንጆ መጽሐፍ ግዛ፣

✅:ሦስት ጊዜ የወደቀን ሰው አትወዳጅ፣

✅:አንድ ነገር ከአንድ ጊዜ በላይ የምተዋስ ከሆነ ገበያ ወጥተህ ግዛ፣

✅:ሁሉም ትላልቅ ሰዎች 24 ሰኣት ነበራቸው ጊዜ የለኝም አትበል፡፡

✅:ከልጆችህ ጋር ስትጫወት ተሸነፍላቸው፣

✅:ከአላህ ቀጥሎ ስኬትህ በየዕለት ሥራህ ላይ ጥገኛ ነው፣

✅:እንዴት አይሆንም ማለት እንደምትችል እወቅበት፣

✅:ለተቺዎችህ በመመለስ ጊዜ አታጥፋ፣

✅:ለጤናህ ስትል ክርክር ተው፣

✅:በፊት የማትበላዉን ዉድ ነገር ተጋበዝኩ ብለህ አትዘዝ፣

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

لماذا ذهبت حماس إلى الحرب دون أن تعرف قدراتها؟ =========================================================================== ✍ قال الشيخ إلياس أحمد اليوم في برنامج الفتاوى بمسجد الإمام أحمد "كيف يبدو أن تبدأ حرب بلا قوة؟" ألا ينبغي لنا أن نزن الإيجابيات والسلبيات؟" تم طرح سؤال. أعتقد أنه من الواضح أن سياق السؤال يوضح القضية الراهنة المتمثلة في حماس وإسرائيل. وقد فهم الشيخ أن السائل يريد أن يتصل بهذه الحقيقة فأجاب بإجابته في نفس السياق. وبما أنني أتخيل أن هذا السؤال سيخطر على بال الكثير منكم وقد أصادفه بين الحين والآخر هنا على وسائل التواصل الاجتماعي؛ وإن لم يكن حرفيًا، اسمحوا لي أن أشارككم الإجابة على مستوى المحتوى. ♠ √ أولا الإشارة إلى الحديث الذي يقول: لا ينبغي للإنسان أن يكلف نفسه ما لا طاقة له به.وبعد أن أوضح قال إن من الأصول الشرعية الموازنة بين المنافع والمضار. وعلى الرغم من هذه الحقيقة الشائعة؛ لكن في حالة عدم توفر معلومات تفصيلية لدينا، فلا يجوز تطبيق هذا المبدأ كما تبين. بمعنى آخر، لا نستطيع أن نقول إن حماس مذنبة بناء على ما سمعناه من وسائل الإعلام. ربما وعدتك دول أخرى بمساعدتك ثم خانته، (أو ربما كان يعلم أن الغازي مستعد للقيام بهجومه المعتاد وأراد الدفاع عن نفسه أولاً... فقط الله العالم). كمجموعة متكاملة، تجدر الإشارة إلى أنه على الرغم من أن حماس لم تهاجم يوم 7 أكتوبر، إلا أن الغزاة لم يردعوا عن مهاجمة الفلسطينيين. على مدى السنوات الـ 16 الماضية، كانت غزة محاطة بسياج من الأسلاك والخرسانة، مما سمح لسكان غزة بالمغادرة دون إذنهم.لا يمكنك الدخول أيضًا. غزة هي سجن العالم المفتوح بلا سقف. الغربيون أنفسهم يؤمنون بهذا. وهي سياسة بدأت قبل عام 1948 وترسخت، وليس مجرد خطة الاحتلال لتدمير سكان غزة وكل الفلسطينيين وإخراجهم من أرضهم. ولذلك، سواء بدأت حماس الهجوم أم لا، فإن الوحشية كانت وما زالت موجودة. وحتى لو قلنا أنه مذنب، فلنتذكر هذه الآية من القرآن. (يَسْأَلُونَكَ عَنِ الشَّهْرِ الْحَرَامِ قِتَالٍ فِيهِ ۖ قُلْ قِتَالٌ فِيهِ كَبِيرٌ ۖ وَصَدٌّ عَن سَبِيلِ اللَّهِ وَكُفْرٌ بِهِ وَالْمَسْدِ الْحَرَامِ وَإِخْر اُ)أَهْلِهِ مِنْهُ أَكْبرُ عِندَ اللَّهِ ۚ وَالْفِتْنَةُ أَكْبَرُ مِنَ الْقَتْلِ ۗ وَلا يَزَالُونَ يُقَاتِلُونَكُمْ حَتَّىٰ يَرُدُّوكُمْ عَن دِينِكُمْ إِنِ اسْتَطَاُوا ۚ …) "يسألونك ألا تقاتلوا في الشهر الحرام قل القتال فيه كبير ولكن الصد عن سبيل الله والكفر به والمسجد الحرام" وإخراج أصحابها منها أكبر عند الله.» والفتنة أشد من القتل. ولو استطاعوا ما زالوا يقاتلونكم حتى يردوكم. ارجع عن دينك [البقرة: ٢١٧] * √ في الحديث الذي رواه جندب بن عبد اللهعن ابن عباس وابن مسعود وعروة بن الزبير. سبب نزول هذه الآية من القرآن؛ ولما أرسل النبي الحبيب عبد الله بن جحش هو وأصحابه الآخرين للتجسس على قريش التي بين الطائف ومكة، عندما وجدوا فصائل قريش المذنبة في طريقهم، رموا عليهم الرماح وقتل عمرو الهابريمي. أسروا أسروا عثمان وحكيم كيسان. فكان هذا الشهر أول أيام رجب. ويقال أنهم ظنوا أنه آخر يوم من جمادى الآخرة. فقط ارجع إلى الحبيب المصطفى وأخبرهم بما حدث؛ فوبخوهم قائلين إن النبي الكريم لم يقل قط في شهر رجب قلت تجسسوا وتعالوا ولكن اقتلوا. وقال مشركو قريش: في الأشهر التي يحتفل فيها المسلمون.لأنه بين الأشهر) يقولون لن نقتل، ولكن هذا هو الهاوية، أليس كذلك؟ بدأوا الرهان. إنه منزلهم. فأعطاهم الله هذا الرد. ورغم تحريم القتال في الأشهر الحرم؛ ولكن ليس أعظم من الصد عن سبيل الله والكفر به والمسجد الحرام وإخراج أصحابه منه. فقال لهم: هذا عملكم أعظم عند الله. فأجاب أن البلاء الذي أنت فيه أصعب من عقوبة الإعدام. جلبه إلى حالتنا؛ وحتى لو قلنا إن حماس مذنبة لأنها لم تعرف الإمكانات ولم تزن المنافع من الأضرار (لا ينبغي أن نقول ذلك)؛ ومن حيث الفظائع والغزوات والفساد الذي يفعله اليهود، فإن جريمتهم هي جريمة أكثر خطورة.إنه ل. ولا نقول إن إخواننا الفلسطينيين الذين يقتلون في هذا الميدان هم مثلهم، ولكن نأمل أن يجعلهم الله في الشهداء. تقبل الله منهم. واجعلهم منتصرين. ولا ينبغي لنا أن نيأس بسبب ما يحدث لأنه يقول في القرآن والحديث أن الأمر في النهاية لنا. وقد سمعته يقول رسالة مفادها أنه ربما جمع الله اليهود في مكان واحد بسبب الكلمات التي وردت في القرآن. الله العالم! (لمن يريد منكم أن يقرأ الآية القرآنية سبع نزل: "جامع البيان" (3/ 650-660) و""تفسير ابن أبي حاتم"" (2/ 384-)386)، و "أسباب النزول" للواحدي، (ص41)، و "السيرة النبوية" لابن هشام (1/ 601- 605)، و "دلايل النبوة" للبيهقي (3/ 18، 19)، و "تفصير بن كثير" ( 1/368-372).

Send as a message
Share on my page
Share in the group