UMMA TOKEN INVESTOR

Followers
1
Translation is not possible.

ከሰውባን (رضي ﷲ عنه) ተይዞ:  ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿يُوشِكُ الأممُ أن تداعى عليكم كما تداعى الأكَلةُ إلى قصعتِها. فقال قائلٌ: ومن قلَّةٍ نحن يومئذٍ؟ قال: بل أنتم يومئذٍ كثيرٌ، ولكنَّكم غُثاءٌ كغُثاءِ السَّيلِ، ولينزِعنَّ اللهُ من صدورِ عدوِّكم المهابةَ منكم، وليقذِفَنَّ اللهُ في قلوبِكم الوهْنَ. فقال قائلٌ: يا رسولَ اللهِ ! وما الوهْنُ؟ قال: حُبُّ الدُّنيا وكراهيةُ الموتِ﴾

“ልክ ተመጋቢዎች ማእድ ላይ እንደሚጠራሩት ህዝቦች በናንተ ላይ ሊጠራሩባችሁ ይቀርባሉ አሉ። አንዱ ተናጋሪ ‘ያኔ እኛ ቁጥራችን ስለሚቀል ነውን?’ አላቸው ‘እንዲያውም ያኔ ብዙ ናችሁ! ነገር ግን ጉፋፊ (አረፋ) ናችሁ! ልክ ቦይ እንደሚወስደው ጉፋፊ (አረፋ)። አላህ ከጠላቶቻችሁ ልቦና ውስጥ እናንተን መፍራትን ያነሳል። ከናንተ ልቦና ውስጥ ደግሞ ድካምን ይጥላል’ አሉ። ‘ድካሙ ደግሞ ምንድን ነው የአላህ መልእክተኛ ሆይ?!’ ሲባሉ ‘ዱንያን መውደድና ሞትን መጥላት ነው’ አሉ።”

📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል: 5298

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aman Seid shared a
Translation is not possible.

❝አረቦች እስከመቼ ነው ፈሪ ሆናችሁ የምትቀጥሉት?❞

🇰🇵 የሰሜን ኮሪያው ፕሬዝዳንት ኪም ጆንግ ኡን

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aman Seid shared a
Translation is not possible.

ዱዓ እናብዛ ሙስሊም እንደ አንድ አካል ነውና

የዓለም ህዝብ ግን አይገርምም⁉️

=======================

(ዓለም በዚህ ዘመን አይታው የማታውቀው የጦር ወንጀልና የዘር ጭፍጨፋ በጘዝ'ዛ)

||

✍ 365 km² ስፋት ባላት አነስተኛ ከተማ ውስጥ 2.3+ ሚሊዮን ዜጎች ተጠጋግተው ይኖሩባታል። በዚህች densely populated በሆነች ከተማ ላይ ለተከታታይ 3 ሳምንታት ያላባራ ከ12 ሺህ ቶን በላይ ቦምብ ሲዘንብ፤ በዚህም ሳቢያ፦

1) በትንሹ 7,028 የሚሆኑ ፈለስጢናዊ ሙስሊሞች ሲገደሉ፣

2) ከ70% በላይ የሚሆኑት ህፃናትና ሴቶች ሲሆኑ (2,913 ህፃናትና 1,709 ሴቶች)፣

3) 18,482 የሚሆኑት ለከፍተኛ የአካል ጉዳት ሲዳረጉ፣

4) ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ 481 የሚሆኑት ሲገደሉ (ከመካከላቸው 209 የሚሆኑት ህፃናት ናቸው።)፣

5) ከ1,650 በላይ የሚሆኑት ጀናዛቸው እንኳ ሳይገኝ እስካሁን ድረስ በቦምብ በፈራረሱት ህንፃዎች ስር ሲሆኑ (ከመካከላቸው 940 ህፃናት አሉበት።)፣

6) 731 የሚሆኑ ፈለስጢናዊ ሙሉ ቤተሰቦች ሲገደሉ፣

⑦) 101 የጤና ባለሙያዎች ሲገደሉና 100 የሚሆኑት ሲቆስሉ፣

⑧) 12 ሆስፒታሎችና 32 የጤና ማዕከላት በነዳጅ እጥረትና በቦምብ ጥቃት ከአገልግሎት ውጭ ሲሆኑ፣

9) በኢንኩቤተር ውስጥ የሚገኙ ከ130 በላይ የሚሆኑ ህፃናት ያሉበት ሆስፒታል ባጋጠመው በነዳጅ እጥረት ሳቢያ ነፍሳቸው በእንጥልጥል ላይ ሲገኝ፣

⑩) ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ንጹሐን ከመኖሪያ ቤታቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ካምፖች፣ በት/ቤቶች፣ በሆስፒታል ግቢዎች፣ በመስጂዶችና ቤተ ክርስቲያን ተጠልለው ሳለ በዛው ባሉበት ጥቃቱ ሲያገኛቸው…

(ከሰው ነፍስ አይበልጥምና ወደ አመድነት ስለተቀየሩት ውብ ህንፃዎችና መሠረተ ልማቶችማ አውርተን አንዘልቀውም።)

የሰለጠነ ተብዬው ዓለም አሁንም «ጦርነቱ ይቁም!» ከማለት ይልቅ «እስራኤል ራሷን የመከላከል መብት አላት፣ ሐማስ መጥፋቱን ማረጋገጥ አለባት፣ ከጎንሽ ነን፣ ሐማስ ሽብርተኛ ነው፣ በሐማስ ጥቃት ለሞቱተረ እስራኤላዊያን አዝነናል!…» እያሉ ነው።

ትንሽ አሻሻልን የሚሉት ደግሞ ጦርነቱ መቆም የለበትም፤ ግን የተወሰነች እርዳታ ይግባላቸው ይላሉ።

እስካሁን በጋዛ መብራት የለ፣ ውሃ የለ፣ ምግብ የለ፣ ነዳጅ የለ…። በዚህ የተነሳ የቆሰሉትና መደበኛ ህመም የሚታመሙትም መታከም አልቻሉም።

ዙሪያውን በከበባ ስለሆነ ለጠናበት ታማሚ የውጭ ሕክምና እንዲያገኝ ማድረግ አልተቻለም።

እስራኤል ከላይ በአየር ከምታዘንበው የቦምብ ዝናብ ባሻገር ከምግብና ውሃ እንዲሁም ከሕክምና ከልክላ በጅምላ ጭፍጨፋ የጦር ወንጀልና የዘር ማፅዳት ወንጀል በመፈጸም ላይ ትገኛለች። ይህ ሁሉ የሚሆነው ዓለም እያዬ በ21ኛው ክፍለ ዘመን ነው። ተመድ ተብዬውም ሆነ የትኛውም የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ነኝ የሚል ተቋም ሁሉ የውሃ ሽታ ሆኗል። የነርሱ ህግ እነርሱን ለማዳን እንጂ ለሌላው አይሠራም። እነርሱ ዘንድ የሙስሊም፣ የዓረብና የአፍሪካዊ ሞት ከውሻቸው ሞት በታች ነው።

ግን ነፍስ ሁሉ እኩል ናትና የእጃቸውን አንድ ቀን ማግኘት አይችሉም። ነገ ላይ በሌላ የነርሱ አካል ላይ ጥቃት ሲፈጸም በሚዲያቸውም ሆነ ባልተጻፈው ህጋቸው ከአጥናፍ እስከ አጥናፍ ሲለፍፉ እናገኛቸዋለን።

አላህ ውርደታቸውን ያቅርበው፤ ለተበዳዮች ነስሩን ያፍጥነው።

አላህ የአሸናፊዎች ሁሉ አሸናፊ የሆነ ጥበበኛና ታጋሽ ጌታ ነው። አንድ ቀን አይርላቸውም።

||

t.me/MuradTadesse

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aman Seid shared a
6 month Translate
Translation is not possible.

የጁሙዓ እና የጀማዓ ሶላት ግዴታነት

ወደፊት በሚመጡት ማስረጃዎች መሰረት የጁመዓ ሶላትና የጀመዓ (የህብረት) ሶላት በወንዶች ላይ ግዴታ ነው፡፡

1. አላህ እንዲህ ብሏል፡- እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዕለተ ጁሙዓ ለስግደት ጥሪ (አዛን) በተደረገ ጊዜ ፣አላህን ለማስታወስ (የዕለቱን ኹጥባ(ንግግር) ለማዳመጥና ሶላት ለመስገድ)ተንቀሳቀሱ (ሂዱ)፡፡ መሸጥንም ተው፡፡የምታውቁ ከሆናችሁ ይህ ለናንተ መልካም ነው፡፡

(አል-ጁሙዓ፡ 9)

2. ነቢዩ ✵ እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹በቸልተኝነት ሦስት የጁሙዓ ሶላቶችን የተወን ሰውአላህ በልቡ ላይ ያትምበታል፡፡(አሕመድ የዘገቡት ሐዲስ)

3. ነቢዩ እንዲህ ብለዋል፡-‹‹ሶላት እንዲትቆምና ከዚያም ምክንያት ሳይኖራቸው እቤታቸው የሚሰግዱ(መስጂድ መጥተው የማይሰግዱ) ሰዎችን ሄጄ ላቃጥልባቸው በእርግጥ አስቤያለሁ፡፡(በኻሪ የዘገቡት)

4. ነቢዩ እንዲህ ብለዋል :« አዛን ሰምቶ ለሶላት መስጊድ ያልመጣ ሰው ምክንያት ያለው ካልሆነ በስተቀር ባለበት የሚሰግደው ሶላቱ ዋጋ ቢስ ነው፡፡»(ለምሳሌ ፍርሃትና በሽታን ይመስል) (ኢብኑ ማጀህ)

5. አንድ አይነ ስውር ሰው ወደ ነቢዩ መጣና ወደ መስጂድ መርቶ የሚወስደኝ የለኝም ብሎ የአላህን መልዕክተኛ መቅረት እንዲፈቅዱለት ጠይቆ ፈቀዱለት፡፡ዓይነ ሥውሩ ሰው አስፈቅዶ ወደ መጣበት ዞሮ ሲሄድ ነቢዩ ጠሩትና ፡-"አዛኑን ትሰማለህ?" አሉት፡፡ አዎን እሰማለሁ አላቸው፡፡እንግዲያውስ ጥሪውን አክብረህ ተገኝ ብለውታል፡፡(ሙስሊም የዘገቡት ሐዲስ)

6. «ነገ ሙስሊም ሆኖ አላህ ዘንድ መቅረብ የሚወድ ሰው ጥሪ በተደረገበት ሁሉ እነዚህን አምስት ዕለታዊ የግዴታ ሶላቶች በትጋት ይስገድ፡፡ አላህ ለነቢያችሁ መሪ(ቅን) ጎዳናዎችን የደነገገላቸው ሲሆን ሶላቶቹ ከቅን ጎዳናዎቹ ዉስጥ ናቸው፡፡ ከመስጂድ ቀርቶ እቤቱ እንደሚሰግደው ሰው እቤታችሁ ከሰገዳችሁ የነቢያችሁን ፈለግ (ሱና) ትታችኋል ማለት ነው፡፡የነቢያችሁን ፈለግ መከተል ከተዋችሁ ደግሞ(ohwam)

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group