Translation is not possible.
◾️قالَ العلاّمــةُ صالح الفوزان حفظه اللهُ
【 فإذا وثق بك أخوك ‌‏وأفشى إليك سراً من أسراره، ‏فإن عليك أن لا تنشره بين الناس، ‏لأن هذا من خيانة الأمانة. 】
🔖ሼኸ ሷሊህ አልፈውዛን አላህ ይጠብቃቸዉና እንዲህ ብለዋል ።
አንድ ወንድምህ አምኖብህና ተማምኖብህ ከሚስጥሮች ውስጥ አንዱ ሚስጥር ቢነግርህና ቢያጫውትህ ይህንን ሚስጥሩን አሳልፈህ በሰዎች መካከል ማሰራጨትና መበተን የለብህም። ምክንያቱም ይህን ማድረግ አማናን ከመብላትና ከማታለል ይቆጠራልና።
📚 شرح الكبائر  ( ٤١٦ ) 】
Send as a message
Share on my page
Share in the group