Translation is not possible.

◾️قالَ العلاّمــةُ صالح الفوزان حفظه اللهُ

【 فإذا وثق بك أخوك ‌‏وأفشى إليك سراً من أسراره، ‏فإن عليك أن لا تنشره بين الناس، ‏لأن هذا من خيانة الأمانة. 】

🔖ሼኸ ሷሊህ አልፈውዛን አላህ ይጠብቃቸዉና እንዲህ ብለዋል ።

አንድ ወንድምህ አምኖብህና ተማምኖብህ ከሚስጥሮች ውስጥ አንዱ ሚስጥር ቢነግርህና ቢያጫውትህ ይህንን ሚስጥሩን አሳልፈህ በሰዎች መካከል ማሰራጨትና መበተን የለብህም። ምክንያቱም ይህን ማድረግ አማናን ከመብላትና ከማታለል ይቆጠራልና።

📚 شرح الكبائر  ( ٤١٦ ) 】

Send as a message
Share on my page
Share in the group