UMMA TOKEN INVESTOR

About me

I am only a traveler and a stranger to this world!! Alhamdulilah.

Nuredin Degu shared a
Translation is not possible.

የእለቱ ሀድስ

አብደላህ ኢብን አምር (ረዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ሰዐወ) እንድህ ብለዋል " ሙስሊም የሚባለው በምላሱ እና በእጅ ሙስሊሞችን ከመጉዳት የታቀበ (ነፃ የሆነ) ነው።"

በሌላ ዘገባ አቢ ሙሳ (ረዐ) የሚከተለውን አስተላልፈዋል፦ "የአላህ መልዕክተኛ ሆይ የማን ኢስላም በላጭነት አለው? (በጣም ጥሩ ሙስሊም ማነው?" ተብለው ተይቀው "ሙስሊሞችን በምላሱ እና በእጁ የማይጎዳ" የሚል ምላሽ ስጥተዋል። (ቡሃሪ ዘግበውታል)

https://ummalife.com/umma1698039497

https://t.me/Mohammedhassen1

የኡማ ላይፍ እና የቴሌግራም አካውንቴን በመከታተል እንድሁም ሼር በማድረግ መልዕክቱን ለሌሎች እንድዴርስ በማድረግ የድርሻችሁን ተወጡ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Dear my muslim brother & sisters aselamualekum werahmetuallahi weberekathu.

May allah protect our muslim brothers and sisister in Palestinian .

May Allah protect them and you should be strong in your dua and don't get distracted. Their pain, their suffering is our pain and suffering. A Muslim is one with his believing brother in everything. We have to be make dua/pray/ for Palestinian muslims.

The other thing is that you are all invited to this media, help each other and follow each other without paying each other. Pray for our fellow Palestinians!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!"""" inshallah the victory will be our with the help ofallah. Indeed the help of allah is very near!!!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

How to prevent your self from Zina (fornication)👇

Keep remember Almighty ALLAHﷻ in your heart ❤️, and always seek refuge in ALLAHﷻ , from Satan whisper, and do not come close to it, do not watch something that rise you mind up, e.g ,porn video, or erotic talk, may Almighty ALLAHﷻ grant us sufficient protection from major sin Zina,

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

#ሸይኩል Islam #bnu ተይሚያ'

የተይሚያ ልጅ - ዒልም ያነገሰዉ

ህብረ ቢድዓን - አተራመሰዉ።

የሱናዉ ጥይት - ጥንት የተኮሰዉ

ዘመን ተሻግሮ - ዛሬም ጠበሰዉ።

ቢድዓ ሲሮጥ - ዙፋን ሊወጣ

አሸማቀቀዉ - እያቀናጣ!!

#ibnu Munewer

https://t.me/IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

كناشة ابن منور
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

#እስራኤል፡ ሶስተኛውን የአለም ጦርነት ለመጫር የሔደችበት ርቀት

የእስራኤል የቀኝ ክንፍ አክራሪ ጽዮናዊያን ፖለቲከኞች አካሔድ 3ኛውን የአለም ጦርነት ቀስቅሶ «በደም-ፍሳሽ» ስሌት ለመጠቀም ያለመ ይመስላል።በሙስና እና በፖለቲካዊ ዋልጌነት መደቡ ተነቃንቆ የነበረው የናታንያሆ ካቢኔ በሩን ለሐማስ ብርግድ አርጎ ከከፈተ በሗላ የደረሰው ጥፋት እድፉን ሸፍኖለት ጭቅቅቱን በንጹሗን ደም ላይ እየታጠበ ይገኛል።

ጋዛን ለመቆጣጠር የተጀመረው ጦርነት ከሰማይ የሚወርድ መዓትን ቢያዘንብም በመሬት ላይ በሚደረግ ውጊያ የአስራኤል ጦር ለግዜው ድል የቀናው አይመስልም። ይህንንም ለመሸፈን ተተናኳሿ እስራኤል ግብጽ ላይ የሙከራ ጥቃትን እንድትፈጽም አድርጓቷል።የአሜሪካ የጦር መንደር ኢራቅ ውስጥ በድሮን ተመቷል የሚሉ ዘገባዎች ወጥተዋል። የጦርነት አድማሱ ሰፍቶ ሶሪያ የአሜሪካንን ድብደባ ቀምሳለች።ከየመን ሚሳኤሎች ተወንጭፈው ኢላማቸውን ሳይመቱ መሐል ላይ መክነዋል።ኢራን የተነጣጠረባትን ኢላማ አውቃ የሚመጣውን ለመቀበል በተጠንቀቅ ላይ ናት።ብቸኛዋ ሙስሊም የኔቶ አባል የሆነቸው ቱርክዬ በውትድርናውም፣በዲፕሎማሲውም፣በፖቲካውም ሆነ በሚዲያ ዘርፍ የሚከናወነውን ፕሮፓጋንዳ ወጥራ ይዛለች።ሩሲያና ቻይና የሚገጥማቸውን እስትራቴጂክ ሲሣይ ለመጎናጸፍ ዘና ብለው እየጠበቁ ነው።

በአንጻሩ የምእራብ አገራት በዩክሬን ያላሳኩትን ጦርነትና የተከናነቡትን የሐፍረት ማቅ በመግለጽ የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ላይ ገብቶ ለመፈትፈት አይናቸውን በጨው አጥበዋል።ያለ አሜሪካ እርዳታ «እፍ ሲሉት ጭልጥ» የሆነው የአስራኤል የወታደራዊ ሐይል አገራትን አባልቶ የሚያተርፈው ትርፍ በውል ባይታወቅም ቁማሩን መጫወቱን ቀጥሏል።

ከሐማስ ጋር በተደረገው ጦርነት እስራኤል ከሰማይ የተከለከለ ኬሚካልና ቦንብን በማርከፍከፍ ግንባታን እያፈረሰች ንጹሗንን በመግደል ያስቆጠረቸው ድል መኖሩ ባይታወቅም ታላቅ የህዝብ ግንኙነት ኪስራ እያንፈራፈራት ነው።የጽዮናውያኑ ንቅናቄ የተቆጣጠራቸው አለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሗን የአለማችንን ህዝብ እሳቤ መቆጣጠር አልቻሉም።ባንኮችን የተቆጣጠረው የጽዮናውያን ስብስብ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ረብጣ ዶላሮችን አርከፍክፎ የአስራኤልን የቀኝ ክንፍ አክራሪ ፖለቲከኞች ቅዠትን ለመሸጥ ቢጥርም የፍልስጤማውያን እውነት ገዝፎበታል።

የአስራኤል ፖለትቲከኞች ቅዠትና የጦርነት ቤተ ሙከራ የመላው አይሁዶች ጥቃት ለማስመሰል የሚደረገው ጥረት በመላው አለም ባሉ «ንቁ» አይሁዶች እየመከነ ነው።«በኛ ስም አትነግዱም!» የሚሉ አይሁዶች ለአመታት የለሆሳስ ሆኖ የቆየው ድምጻቸው አፈናውን አልፎ እያስተጋባ ነው።

አሜሪካ ፈልጋውም ይሁን ሳትፈልገው በናታንያሆና ግብረ አበሮቹ ወጥመድ ውስጥ እየተሳበች እየገባች ነው።በኢራቅና በአፍጋኒስታን ጦርነቶች የአሜሪካ ህዝብ የኪስራ ገፈት ቀማሽ ቢሆንም የ2024 ምርጫ ከመድረሱ በፊት በሙስሊሞችና በአረቦች ላይ ጦርነት በመክፈት «እየተጠቃን ነው» የሚል የአዞ እንባ ትርክትን ለመፍጠር የሚደረገው ሽርጉድ ቀጥሏል። ተወዳዳሪዎቹ ገና ካሁኑ ለአሜሪካ ህዝብ በሚሰሩት ሳይሆን ባንክንና ሚዲያን ለተቆጣጠሩት ጽዮናውያን እጅ በመንሳት «እኔ ከአስራኤል ጎን ነኝ» የሚለውን ምጸት ማስማታቸውን ጀምረዋል።

ባንጻሩ በሙስሊምና በአረብ አገራት ያሉ መሪዎች የህዝባቸውን ግፊት እየቻሉት አይደለም። መንግስታቱ የእስራኤልን የዘር ማጥፋት ዘመቻ በዲፕሎማሲ፣በገንዘብና በውትድርና ካልተባበሩ ወንበራቸው ይናጋል።አረብ አገራት ከእስራኤል ጋር የጀመሩትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን የማስረጽ ሒደትን ሐማስ በሺዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን መስዋእት እንዲሆኑ አድርጎ ለአመታት እንዲሰናከል አድርጎታል ቢባል የእብለት አይሆንም።

በዚህ ቀውስ አሸናፊ ሆኖ የሚውረገረግ ሐይል አይኖርም።ገዳይም አስገዳይም ተሸናፊዎች ናቸው።ግን የፖለቲካና የዲፕሎማሲ ትርፋቸውን በሰዎች እልቂት ያደረጉት ሐይሎች ምን ያህል ሰው ቢያያልቅ ነው የሚረኩት የሚለው ጥያቄ በቀጣዮቹ ሳምንታትና ወራቶች ውስጥ ብቻ የሚፈታ መሆኑ አሳሳቢ ነው።

በድሜ የገፉ የእስራኤል ፖለቲከኞች በ1967 እ.ኤ.አ በአሜሪካ እርዳታ በስድስት ቀን ጦርነት የአረብ ይዞታዎችን ነጣጥቀን ድልን አድገናል በሚሉት የመንጠራራት፣የጉራና የማን አለብኝነት እሳቤ እንደተወጠሩ ነው። የአለም ቅኝ ገዢ እስኪመስሉ ድረስ ለአለም አቀፍ ህጎች ታዛዥ አለመሆናቸውን እያሳዩ ነው።አሁን 1967 አይደለም። የአላማችን ህዝብ ብዙ ነቅቷል።የአሜሪካም ህዝብ በምከፍለው የቀረጥ ገንዘብ ለምን ንጹሗን ያልቃሉ? የአንዲትን ትንሽ አገር ጦስ በምን እዳችን ነው የምንሸከመው? የሚል ጥያቄ እያስተጋባ ነው። ጦርነቱ በመሬትና በሰማይ ብቻ ሳይሆን ወደ ሳይበርም አለም አድጓል።አዲሱ ትውልድ ደግሞ የሳይበሩን ብቃት ተክኖበታል።የአስራኤል ሶስተኛውን የአለም ጦርነት የመጫር ተግባር የት ያደርሳታል? ግዜ ምላሽ ይሰጠናል።

አላህ ሰላማዊ ህዝቦችን ከሴረኞች ሴራ ይታደግ።

ልብ ያለው ልብ ይበል!

Send as a message
Share on my page
Share in the group