UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ምርጫህን አስተካክል!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَن دعا إلى هُدًى كان له من الأجرِ مِثْلُ أَجْرِ مَنِ اتَّبَعَهُ لم يَنْتَقِصْ من أجورِهم شيئًا ومَن دعا إلى ضلالةٍ كان عليه من الإثمِ مِثْلُ آثامِ مَنِ اتَّبَعَهُ لا يَنْقُصُ من آثامِهِم شيئًا﴾

“ወደ ቅናቻ (ሁዳ) የተጣራ ሰው የተከተለው ሰው አምሳያ ምንዳዎች ይኖሩታል። ይሄ ከምንዳዎቻቸው ምንም አይቀንስም። ወደ ጥመት የተጣራ የተከተለው ሰው አምሳያ ወንጀሎች ይኖሩበታል። ይሄ ከወንጀሎቻቸው ምንም አይቀንስም።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2674

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ምናልባት ለሰዎች መልካም እየዋላቹላቸው ግራ ሊሆኑባቹ ይችላል ካሰባቹላቸው ውጪ ሃሳባቹን አዙረው አጥምመው ግራ ሊሆኑባቹ ይችላል ያላሰባቹትን ያልዋላቹበትን ያላደረጋቹትን አንስተው ሊዘልፉዋቹ ሊናገሩዋቹ ሊያስቃይሙዋቹ እራሳቸውን ንፁህ አርገው ባላጠፋቹት ጥፋተኛነትን ሊፈርጁባቹ ይችላል ዝምበሉዋቸው አትጨቃጨቁዋቸው እነሱን ለማስረዳት ብላቹ ጉልበታቹን ሃይላቹን አትጨርሱ

ግን ግን ግን

وَلَمَن صَبَرَ وَغَفَرَ إِنَّ ذَٰلِكَ لَمِنۡ عَزۡمِ ٱلۡأُمُورِ

የታገስና ምሕረት ያደረገም ሰው ይህ ከምርሮቹ (ከተፈላጊዎቹ) ነገሮች ነው፡፡

-Surah Ash-Shura, Ayah 43

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ

ለእነዚያ ለሚገደሉት (ምእመናን) እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው (መጋደል) ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡

(አል-ሐጅ 39)

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ረሱል ሰለሏህ አለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ፦ ከበስተሗላችሁ ትዕግስትን የሚጠይቅ ዘመን ይመጣል

አንድ ሰዉ ዲኑላ ፀንቶ (ታግሶ )መቆየት ፉም እሳት እንደመጨብት እሚሆንበት።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
seadi ze kul Changed her profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group