UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

🥀

مَن جَآءَ بِٱلۡحَسَنَةِ فَلَهُۥ عَشۡرُ أَمۡثَالِهَاۖ وَمَن جَآءَ بِٱلسَّيِّئَةِ فَلَا يُجۡزَىٰٓ إِلَّا مِثۡلَهَا وَهُمۡ لَا يُظۡلَمُونَ(160)

"በመልካም ሥራ የመጣ ሰው ለእርሱ ዐሥር ብጤዎችዋ አሉት፡፡ በክፉ ሥራም የመጣ ሰው ብጤዋን እንጅ አይመነዳም፡፡ እነርሱም አይበደሉም!!"

Surah Al-An'am; 160

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🛑 ለይለተልቀድር ለሰጋጆችና መስጂድ ውስጥ ላለ ብቻ አይደለም

የወር አበባ ደም ላይ፣ የወሊድ ደም ላይ ያሉ፣ መንገደኞች...የዚች ለሊት ትሩፋት አይለፋችሁ። በዚክርና መሰል ዒባዳዎች ልትበራቱ ይገባል።በዚያች ለሊት ዱዓእ ማብዛትም አትዘንጉ። ለይለተልቀድር ለሰጋጆችና መስጂድ ላይ ላለ ብቻ አይደለም።

ብዙ ሰው መስጂድ ካልሄደ ይሄን ምንዳ የሚያገኙ አይመስለውም። ይህ ስህተት ነው! ዋናው ከእኛ የሚጠበቀው በኢባዳ ላይ መሆናችን ነው። ለቻለ እና አቅሙ ላለው ሰው ግን የተወዳጁን ነብይ ሙሀመድ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና(ፈለግ) ለመከተል መስጂድ ላይ ብንሆን ይመረጣል፣ ይወደዳል። ካልቻልን ባለንበት ቦታ ስራ ላይ የሆነም በስራው ላይ እቤቱ የሆነም በቤቱ በኢባዳ ልንበረታ ይገባል!

አላህ ለይለተል ቀድርን ይወፍቀን!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

📌ሰላት ከሰገዱ በኃላ መስገጃዎ ላይ መቆየትዎ ምን ያህል አጅር እንደሚያስገኝልዎት ያውቃሉ?

« ከእናንተ መካከል አንዳቹ ሰላት የሰገደበት መስገጃው ላይ እስካለ እና ውዱእ እስካላጠፋ ድረስ መላኢካዎች በርሱ ላይ ሰለዋት ያወርዱለታል። "አላህ ሆይ ወንጀሉን ማረው፣አላህ ሆይ እዘንለት።” ይላሉ።»

የአላህ መልክተኛ(ሰዐወ)

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

كيف كان النبي -ﷺ- يحيي ليالي العشر💭

🟫١🟫

«كان النبي ﷺ إذا دخل العشر:

ٰ

شد مئزره، وأحيا ليله، وأيقظ أهله»

أخرجه البخاري(٢٠٢٤) ومسلم (١١٧٤)

═════════════

🟫٢🟫

«كَانَ النبي ﷺ يَجْتَهِدُ فِي

ٰ

الْعَشْرِ الْأَوَاخِرِ مَا لا يَجْتَهِدُ فِي غَيْرِهِ»

أخرجه مسلم(١١٧٥)

═════════════

🟫٣🟫

«كَانَ النَّبِيَّ ﷺ يَعْتَكِفُ

ٰ

الْعَشْرَ الْأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ»

أخرجه البخاري(٢٠٢٦) ومسلم (١١٧٢)

═════════════

🟫٤🟫

قَالَ النَّبِيِّ ﷺ: «تَحَرَّوْا لَيْلَةَ الْقَدْرِ فِي الْوِتْرِ

َ

مِنَ الْعَشْرِ الْأَوَاخِرِ مِنْ رَمَضَانَ»

أخرجه البخاري(٢٠١٧)

═════════════

🟫٥🟫

قَالَ النَّبِيِّ ﷺ:

َ

«مَنْ قَامَ لَيْلَةَ الْقَدْرِ

َ

إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا، غُفِرَ لَهُ

َ

مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ»

أخرجه البخاري(١٩٠١) ومسلم (٧٦٠)

═════════════

🟫٦🟫

عَنْ عَائِشَةَ -رضي الله عنها- قَالَتْ :

قُلْتُ: يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَرَأَيْتَ إِنْ عَلِمْتُ

أَيُّ لَيْلَةٍ لَيْلَةُ الْقَدْرِ، مَا أَقُولُ فِيهَا ؟

قَالَ ﷺ قُولِي :

«اللَّهُمَّ إِنَّكَ عَفُوٌّ تُحِبُّ الْعَفْوَ؛ فَاعْفُ عَنِّي»

رواه الترمذي(٣٥١٣)

وصححه الألباني في صحيح جامع الترمذى

🟫٧🟫

يقول الحافظ ابن كثير -رحمه الله-:

«والمستحب الإكثار من الدعاء

في جميع الأوقات

وفي شهر رمضان أكثر

وفي العشر الأخير منه

ثم في أوتاره أكثر»

تفسير القرآن العظيم(٨/ ٤٥١)

🟫🔖🟫

فليبادر المسلم إلى إحياء ليالي

العشر من شهر رمضان بزيادة

التعبّد والإكثار من الطاعات.

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በመገላለጥ ውስጥ የሚገኝ ውበት ልክ እንደ ጠዋት ጤዛ ነው ግዜ ሲሄድ ይጠፋል

Send as a message
Share on my page
Share in the group