UMMA TOKEN INVESTOR

About me

ምንም ያክል ብትኖር ሟች ነክ ምንም ነገር ቢኖርክ የምትለየው ነክ

AbuSuleiman Сhanged his profile picture
13 month
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
AbuSuleiman Сhanged his profile picture
1 years
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
🍃"13ቱ" የጥሩ ሚስት መገለጫዎች🍃
① የትም ብትሆን አላህን ትፈራለች፣ በሁሉም ነገር የነቢዩን  ሱና ትከተላለች
②ባሏ ያዘዛትን በሙሉ -ከዲን ጋር የሚጋጭ እስካልሆነ ድረስ- ትታዘዛለች
③ከሷ ጥሩን ነገር እንጂ እንዳያይ፣ እንዳይሰማና እንዳያሸት ጥረት ታደርጋለች
④ቤትና ንብረቱን እንዲሁም
    ቤተ-ሰቦቹን ትጠብቃለች
⑤እሱ የማይፈልገውን ሰው
     አትጠጋም አታስጠጋምም
⑥ ባሏን ሳታሳውቅ ሱና ጾም አትጾምም 
      ከቤትም አትወጣም
⑦ የባሏንና የቤቷን ሚስጥር
      በሚገባ ትጠብቃለች
⑧ ባሏን በመልካም ነገር ላይ
ታግዛለች ሲሰንፍ ታበረታታዋለች፣
   ሲረሳ ታስታውሳለች
⑨ሐላል ከስብ እንዲከስብ ሐራምን እንዲርቅ ዘወትር ትገፋፋዋለች፣ለእሷና ለቤቱ ብሎ ዲኑ የማይፈቅደውን ስራ   እንዳይሰራም ታሳስበዋለች
①∅ ደስታና ሃዘኑን ትጋራለች፥
እርሱ ሐሳብና ጭንቀት ውስጥ ሆኖም እሷ አትስቅም፣ እሱ ማረፍና መደሰት በሚፈልግበት ወቅት ላይም እሷ በተቃራኒው ተከፍታ አታስከፋውም
①①በሚያደርግላት ነገር በሙሉ 
   ይብዛም ይነስ ታመሰግነዋለች
①② ቤቷን እያቀዘቀች የሰው ቤት አታሞቅም ቤቷንም እያፈረሰች
    የሰው ቤት አትገነባም!
①③ አላህ የሰጣትን ልጆች በኢስላም ስርዓት ቀርጻ ታሳድጋለች ትልቁ የእሷ ስራም ይህ እንደሆነ በማወቅ በስራዋ ትኮራለች! ልጅም ያጣች እንደሆነ ታግሳ ተስፋ ሳትቆርጥ ጌታዋን ትለምናለች
          አበቃ
Send as a message
Share on my page
Share in the group
AbuSuleiman shared a
Translation is not possible.
አንድ ትንሽዬ ልጅ ለወላጆቹ፦"3 ጥያቄዎቼን የሚመልስልኝ
ጠንካራ ዑለማ አምጡልኝ" አላቸው።
ወላጆቹም በአከባቢያቸው ያለ አንድ ኡስታዝ አመጡለትና
አገናኙት።
💧ልጁ፦"ማን ነህ አንተ? እኔ ስለምጠይቀውስ ጥያቄ መልስ
እንዳለህ ምን ያህል እርግጠኛ ነህ?"
➣ኡስታዙ፦"ስሜ ዐብዱላህ ይባላል ከአላህ ባሪያዎችም አንዱ
ነኝ።ለምትጠይቀኝ ጥያቄዎችም በአላህ ፍቃድ መልስ
እሰጥሀለሁ።"
💧ልጁ፦"አንተ ግን ብዙ ዑለማኦች ሊያብራሩልኝ ያልቻሉትን
ጥያቄዬን እንደምትመልስልኝ ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ ነህ?
➣ኡስታዙ፦"ልመልስልህ እሞክራለሁ በአላህ እገዛ።"
💧ልጁ፦" 3 ጥያቄዎች አሉኝ።
❶ ➛ እውነት ፈጣሪ አለ? አዎ አለ የምትል ከሆነ አሳየኝ የት ነው
ያለው?
❷ ➛ ቀዷ እና ቀደር ምንድነው?
❸ ➛ እውነት ሸይጣን ከእሳት የተፈጠረ ከሆነ እንዴት በእሳት
ይቀጣል? ከእሳት ተፈጥሮ እሳት አያቃጥለውም።
"ይሄን ግዜ ኡስታዙ እሳት በሆነች ጥፊ ልጁን አጮለው።
💧ልጁ፦"እንዴ!!! ለምን ትመታኛለህ? ምን ሚያስመታ ነገር
ተናገርኩ?
➢ኡስታዙ፦"አረ!!! እኔ አልተቆጣሁም ግን ያሁኗ ጥፊ ለሶስቱም
ጥያቄዎችህ መልስ ናት።
💧ልጁ፦"እንዴት? አልገባኝም...
➢ኡስታዙ፦"በጥፊ ስመታህ ምን ተሰማህ?
ልጁ፦"በጣም ህመም ተሰማኝ።
➢ኡስታዙ፦"ህመም እንዳለ ታምናለህ?"
💧ልጁ፦"አዎ አምናለሁ።"
➢ኡስታዙ፦"አሳየኝ የት ነው ያለው?"
ልጁ፦"አይ አለ ግን ማየት እንኳን አይቻልማ"
➢ኡስታዙ፦"ይህ ለመጀመሪያ ጥያቄህ መልስ ነው።ሁላችንም
አላህ እንዳለ እናምናለን ነገር ግን ማየት አንችልም።
እሺ ዛሬ እንደምመታህ ትናንት ማታ ገምተህ ነበር?"
ልጁ፦"አልገመትኩም።"
➢ኡስታዙ፦"እሺ እኔስ አንተን ዛሬ እንደምመታህ ትናንት ማታ አስቤ
ነበር?
💧ልጁ፦"አላሰብክም።"
➢ኡስታዙ፦"ለ2ኛ ጥያቄህ መልስ ይህ ነው ቀዷ ቀደር
የሚባለው።
እሺ እኔ አንተን የመታሁበት እጄ 💧ከምንድነው የተፈጠረው?"
ልጁ፦"ከአፈር"
➢ኡስታዙ፦"እሺ በእጄ የመታሁት ያንተ ፊትስ ከምንድነው
የተፈጠረው?"
ልጁ፦"ከአፈር"
➢ኡስታዙ፦"ስመታህ ምን ተሰማህ?"
💧ልጁ፦"አመመኝ"
➢ኡስታዙ፦"ከአፈር የተሰራ አፈርን ሲመታው
እንደሚያሳምመው ሁላ ከእሳት የተሰራውም ሸይጣን በእሳት
ሲቀጣ በጣም ያመዋል።"
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group