UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ጤና፥ የተዘነጋው የአላህ ፀጋ

----------------

*ረሱል ﷺ እንዲህ ብለዋል፦˝ሁለት ጸጋዎች እነሱን በተመለከተ ብዙ ሰዎች የዘነጓቸው ናቸው። (እነርሱም) ጤንነት እና ትርፍ ጊዜ ናቸው።˝(ቲርሚዚ:2304)

*ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:-˝አላህን ምሕረትን፣ደህንነትንና ጤንነትን ለምኑት።በርግጠኝነት ማንም ሰው ከኢማን የቂን በኋላ ከመልካም ጤንነት የበለጠ ሌላን ሀብት አልተሰጠም።˝(ነሳኢ)

*ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል:-˝ከናንተ ውስጥ በግሉ(ወይም ወገኑ) ሠላም ካደረለት፥አካሉ ጤነኛ ሆኖለት የዕለት ጉርሱን ካገኘ፥ይህ ሰው የዚህች ዓለም ፀጋ ሙሉ በሙሉ እንደተከማቹለት ይቆጠራል።˝(ቲርሚዚ:2346)

----------------

ነብያዊ ሕክምና አፕ በሚከተለው ሊንክ ይጫኑ፦

https://play.google.com/store/....apps/details?id=com.

ነብያዊ ሕክምና|WALDHAANSA NABIYYIIﷺ - Apps on Google Play

በዚህ አፕ በተለያዩ ግዜያት ለሚያጋጥሙን ህመሞች ሸሪአዊ መፍቴሄዋቻቸውን ለማግኘት የሚቻልባቸውን መንገዶች ለማቅረብ ተሞክሯል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 66

───────────

ኢብኑል_ቀዪም ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -

«ብረት ጥቅም ላይ ካልዋለ በዝገት እንደሚሸፈነው ሁሉ ልብም አሏህን ከመውደድ፣ እሱን ለመገናኘት ከመናፈቅና እሱን ከማውሳት ያገለለ ከሆነ ገዳይና አጥፊ በሆነው መሀይምነት ይሸፈናል።»

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 63

───────────

ሹረይሕ_አልቃዲ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -

«የሆነ ሙሲባ በደረሰብኝ ጊዜ አላህን አራት ጊዜ አመሰግነዋለሁ : -

① ከደረሰብኝ ጉዳት የባሰ ከባድ ነገር ስላልደረሰብኝ አመሰግነዋለሁ፣

② በደረሰብኝ ሙሲባ ላይ ሶብር እንዳደርግ ስለረዳኝ አመሰግነዋለሁ፣

③ የደረሰብኝን ሙሲባ በዲኔ ላይ ስላላደረገው አመሰግነዋለሁ፣

④ መልካም ምንዳ ከጅዬ ነገሩን ወደ አላህ በመመለስ «ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን» እንድል ስላገራልኝ አመሰግነዋለሁ።»

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 9

───────────

ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -

«ሐቅ እንደተነጠረ ንፁህ ወርቅ ነው፤ በተፈተነ ቁጥር ጥራቱ ይጨምራል። ባጢል ደግሞ እንደ አርቲፊሻል ወርቅ ነው፤ በተፈተነ ቁጥር ግድፈቱ ይጎላል።

1 view
Send as a message
Share on my page
Share in the group