UMMA TOKEN INVESTOR

nejat kedir shared a
Translation is not possible.
አንድ ሰው ነብኑን (ሶለላሁ አለይሂ ወሰልም) አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ጌታዬን እንዴት አድርጌ ልጠይቀው (ልማፀነው)? ብሎ ሲጠይቃቸው እንዲህ በል አሉት፦
“አላህ ሆይ! ማረኝ፣ እዘንልኝ፣ ጤነኛ አድርገኝ፣ ሲሳይን ለግሰኝ”!!
▲ ይህ የዱንያና የአኺራ ጉዳዮችን ላንተ ጠቅልሎ ይዞልሃል።
#ሙስሊም_ዘግበውታል
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
እናም ተማሪዎች አርአያችን የአላህን መልዕክተኛ (ሶለላሁ አለይሂ ወሰልም) ናቸውና እኛም ሁሌም ይህንን ዱዓ እናድርግ። ጌታችንን ተናንሰን እንማፀነው‼️
ልብ ልንል የሚገባን ነገር ቢኖር:-
እኛ ጥረት እያደረግንም ሆነ ጥረት ካደረግን በኋላ መመካት ያለብን በጥረታችን ((በልፋታችን)) ሳይሆን በአላህ ነው። በአላህ በመመካት እሱ (አላህ) እንዲያሳካልን ሁሌም ልንለምነው ይገባል። «በአላህ ፍቃድ ይሳካልኛል፣ ጥሩ ውጤት አመጣለሁ» በማለት ንባባችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን‼️
⭕️ አደራችሁን መልዕክቱን ለሁሉም ተማሪዎች አድርሱልኝ።
✍️ በናተው ወንድም ረሻድ ኢብኑ ሙዘሚል
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
nejat kedir shared a
Translation is not possible.
ረመዿን 10
🌙 تدبر القرآن 🌙
ቁርዓንን ማስተንተን
ረመዿን ቢናገር ኑሮ
ሰዎች የሐዲስ፣ የፊቅህ እንዲሁም የተውሂድን ኪታቦችን ትተው ቁርዓንን በማንበብ ሲጠመዱ አይቻለሁ ይል ነበር
ታዲያ እኔ እና አንተን ምንድነው ከቁርዓን ያዘናጋን?
ረመዿን ቢናገር ኑሮ እንዲህ ይል ነበር ፦
وَقَالَ الرَّسُولُ يَا رَبِّ إِنَّ قَوْمِي اتَّخَذُوا هَٰذَا الْقُرْآنَ مَهْجُورًا
መልክተኛውም «ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ ይህንን ቁርኣን የተተወ ነገር አድርገው ያዙት» አለ፡፡
ውድ ወንድሜ ፣ውድ እህቴ ከዚህ ቀደም በ ረጀብ ወይም ደግሞ በሸዕባን ቁርዓንን  ማንበብ የተውክ/ሽ ከነበርክ/ሽ አስተወይ ይህን
شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ
(እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ) ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድና (እውነትን ከውሸት) ከሚለዩም ገላጮች (አንቀጾች) ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዿን ወር ነው፡፡
ታዲያ ቅኑን መንገድ መርቶሃልን?
የእወነቱን መንገድን አመላክቶሃልን?
ከወንጀል ወደ አላህ መሃርታን ከማግኘት የተቀየርክ ሰው አድርጎሃልን?
الشيخ : عبدالمحسن الأحمد -حفظه الله-
1 view
Send as a message
Share on my page
Share in the group
nejat kedir shared a
Translation is not possible.
የአላህ መልእክተኛ ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንድህ ብለዋል ሁለት ቃላቶች አሉ አላህ ዘንድ በጣም የተወደዱ ምላስ ለይ ደግሞ በጣም ቀላል የሆኑ ሚዛን ለይ ደግሞ በጣም ከባድ የሆኑ ንግግሮች አሉ እነዚህም ሱብሀነሏሂ ወቢሀምድሂ ሱብሀነሏሂ አል አዚም የሚባሉት ናቸው
Send as a message
Share on my page
Share in the group
nejat kedir Changed her profile picture
4 months
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group