UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

2 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

1 view
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

⭕️ ምንኛ ያማረች ምክር‼

🛑 አያት ለልጅ ልጁ የመከረው ጣፋጭ ምክር!

⭕️ የምትወዴውን ሰው ማሞገስ አታብዛ፣

⭕️ ጌታውን ከማይታዘዝ ሰው ጋር አትጓዝ፣

⭕️ ቁጭ ስትል ሰዎችን አትማ፣

⭕️ በራሱ ጊዜ ከአንተ የራቀን ጓዴኛ ለመቅረብ አትሯሯጥ፣

⭕️ ራስህን አታቅል፥ አትኩራ፣

⭕️ እጅግም አትለሳለስ፥ እጅግም አትንጠባረር፣

⭕️ እውነቱን የሚያወራ ሰው በብዛት አይምልም፥ ታማኝ ሰው ራሱን መልካም አድርጎ አይስልም፣

⭕️ ሥራውን ለአላህ ብሎ የሚሠራ ሰው ኋላ ላይ አይጸጸትም፣

⭕️ ቸር ሰው አይመጻደቅም፣

⭕️ ራስህን ሁን፥ ሌሎች እንዴሚፈልጉት አትሁን፣

⭕️ ሰዎችን ማክበርህ የሆነ የምትፈልግባቸው ጉዳይ አለ ማለት አይደለም። ስለ ዲንህና አስተዳዴግህ ልታስተምራቸው ጅማሮ እንጅ፣

⭕️ አክብር → ትከበራለህ!

⭕️ በጸባይህ ውብ ሁን!

⭕️ ባለህ ተብቃቃ፥ ራስህን ዝቅ በማድረግ ትልቅ ሁን።

⭕️ ከኋላህ ሆኖ ስለአንተ ወዴሚያወራ ሰው አትመልከት። ምክንያቱም እርሱ በመሠረቱ ከኋላህ እንጅ ከፊት ለፊትህ አይዴለም።

⭕️ ከቁርኣን ምን ያክል እንደምትሸመድድና እንዴምትቀራ ለሰዎች አትንገራቸው። ይልቁንም በአንተ ውሰጥ ቁርኣንን እንዲያዩ አድርጋቸው።

⭕️ የተራበን አብላ፣ የተራቆተን አልብስ፣ እርዳታህን የሚሻን አግዝ፣ ለየቲም እዘን፣ የበደለህን እለፈው፣ ለወላጆችህ መልካም ዋል፣ ለሁሉም ፈገግ በል!

⭕️ ቁም ነገሩ ከቁርኣን ምን ያክል ዴርሰሃል ወይንም ሸምዴሃል ሳይሆን፤ ቁርኣን በአንተ ውስጥ የት ዴርሷል የሚለው ነው።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

5 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group