UMMA TOKEN INVESTOR

Semira Hassen shared a
Translation is not possible.

የአልቀሳም ብርጌድ ቃል አቀባይ አቡ ዑበይዳ ዛሬ በሰጠው መግለጫ "ጉዳዩ የጥንካሬና የብዛት አይደለም" በማለት ንግግሩን ይጀምራል።

የናዚ ጽዮናውያን በሕዝባችን ላይ እየፈጸመ ያለውን አረመኔያዊ ጥቃት ቀጥሏል። ጦር ሜዳ የሚደርስበትን ኪሳራ ለመሸፈን በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተለይም ሴቶችና ሕጻናትን በጭፍን የበቀል እርምጃ እየወሰደ ይገኛል።

ባለፉት አስር ቀናት በአካባቢው የሰፈሩትን የጠላት ጦር ተጋፍጠን 180 ተሽከርካሪዎችን ሙሉ በሙሉና በከፊል ማውደም ችለዋል።

ሙጃሂዶቻችን በአል-ያሲን 105፣ የስትሮብና በታንዶም ሚሳኤሎች የጽዮናዊያኑን ተሽከርካሪዎች ማውደማቸውን ቀጥለዋል። በዚህ ኦፕሬሽን ብዙ የጠላት ጦርን ገለው አብዛኞቹ ሙጃሂዶቻችን በሰላም ተመልሰዋል።

ጠላት በጋዛ ሰርጥ በሰሜንና በደቡብ ያደረገው ዘመቻ አልተሳካለትም ወደፊትም አይሳካለትምም። ጥቃቱን ቀጥሎ ከጋዛ ሰርጥ ወደሌሎች አካባቢዎች ከተንቀሳቀሰ ይበልጥ ኪሳራውን ይከናነባል።

እርቁ ቅንነታችንን አረጋግጧል። በምላሹ የጠላቶቻችን አመራሮች ወታደራዊና ፖለቲካዊ ቃል አቀባዮች ዋሽተዋል።

ሙጃሂዶችንን የማስወገድ የጠላትን ተደጋጋሚ ጉራ ለንግግር ፍጆታ እንጂ በተግባር እንደማይሳካ አሳይተናል። አሳዛኝ ሽንፈቶቹ የመጨረሻው ክስተት በእየሩሳሌም መሃልና አካባቢዋ ተረጋግጧል።

ከጦርነቱ መጀመሪያ አንስቶ በተናገርነው ቅድመ ሁኔታ ካልሆነ በቀር አንድም እስረኛ አይፈታም።

ፅዮናዊቷም ሆነች የእርሷ ደጋፊና ተባባሪዎች ያለ ድርድርና ያለኛ ፈቃድ እስረኞቻቸውን በህይወት ሊወስዱ አይችሉም።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Semira Hassen shared a
Translation is not possible.

እስራኤል ነገሮች ከእጇ እየወጡ ነው ። ባለፉት ሶስት ቀናት የደረሰባት ኪሳራ ደግሞ በንደትና ብስጭት የምታደርገውን አሳጥቷታል ።

የእስራኤልን ጦርነት የሚመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ቤኒ ጋንትዝ እና መከላከያ ሚኒስትሩ ዮአቭ ጋላንት ስብሰባ ላይ መስማማት አቅቷቸው በፀብ ተበትነዋል ።

ባለፉት 10 ቀናት ብቻ ከ 180 በላይ ታንኮችንና ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን ያጣቺው እስራኤል የጋዛ ምድር ለወታደሮቿ ሲኦል ሆኖባቸዋል ።

ከትላንት ወዲህ ብቻ 40 ወታደሮቿ ተገድለዋል ። ዛሬ ማምሻውን ብቻ ሀማስ ባጠመደው ወጥመድ 15 ወታደሮችን በማጥመድ ወጥመዱ ከገቡ በሗላ ሀማሶች ሂደው ቼክ ሲያደርጉ ሁለቱ ብቻ ተርፈው የነበረ ቢሆንም ሁለቱንም እዚያው ጨርሰዋቸው 15ቱንም ጨርሰዋቸው ወደ ካምፓቸው ተመልሰዋል ።

ሀማስ በሁሉም የጋዛ ክፍል ከፍተኛ ውድመትን በእስራኤል ላይ እያደረሰ ነው ። እስራኤል በሁሉም ግንባር ከፍተኛ ሽንፈትና ኪሳራን እየተከናነበች ነው ።

ሀማስ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ገና ወደ ጦርነቱ ያልገቡና ተራቸውን የሚጠብቁ በሺዎች የሚቆጠሩ ሙጃሂዶች አሉን ሲል ለፍልስጤማውያን አብስሯል !

ህዝቦቻችን ሆይ ሶብሩ ታገሱ ድል ለእኛ ትሆናለችና ! ሲል ሀማስ ዛሬ ገልጿል !

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Semira Hassen shared a
Translation is not possible.

ነስሩን ቀሪብ

3 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Semira Hassen shared a
Translation is not possible.

🚩 የሚከተለው የስም ዝርዝር ከኦክቶበር 7 እስከ 26 ባሉት ቀናት ቅኝ ገዥ #እስራኤል አፓርታይዳዊ የመሬት ዘረፋዋን ለማስቀጠል በአየር ድብደባ የገደለቻቸው 2913 ፍልስጤማውያን ሕፃናት ስም ዝርዝር ነው። የወሰድኩት Jewsih Voices for Peace ከተሰኘው የትዊተር ገጽ ነው። እስራኤል በሕፃናት ደም እጇ ጨቅይቷል።

.

🇵🇸 #freepalestine #gazagenocide #apartheid

image
image
image
image
image
image
+2
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Semira Hassen shared a
Translation is not possible.

  የአልቀሰም ብርጌድ መግለጫ

-የአልቀሳም ብርጌድ ቃል አቀባይ አቡ ዑበይዳህ በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥቷል።

“ሰላም ለነዚያ ለጌታቸው ካልሆነ በቀር ጀርባቸውን በማያጎንብሱት ላይ ይሁን!” በማለት የጀመረው ሙጃሂድ አቡ ዑበይዳህ፣“ጥቅምት 7 ቀን የጠላት ምሽጎች እንደ ሸረሪት ድር ሲፈርሱ እና አንድ ተዋጊያችን ሶስት የጠላት ታንኮችን ሲያወድም የአሏህ እርዳታ በአይናችን አይተናል!”በማለት አክሏል።

-“ጠላት በመኖሪያ ሕንፃዎችና በሆስፒታሎች ላይ ማነጣጠሩ ውርደትንና ሽንፈትን እንጂ ሌላን አያመላክትም” ያለው የሙጃሂዶቹ ቃል አቀባይ ሙጃሂድ አቡዑበይዳህ አያይዞም

የጠላት ወታደራዊ እና የስለላ የበላይነት አለ የሚባልበት ዘመን አብቅቷል!እናም የጽዮናዊት የሽንፈት ዘመን ጀምሯል!”በማለት በኦክቶበር 7 ላይ ያስመዘገቡት ድል ትልቅ ሞራል እንደፈጠረላቸውና እስከመጨረሻው ለመዋጋት መወሰናቸውን እወቁልን ብሏል!ጠላት ከጠበቀው በላይ ሽንፈትን እንዲቀምስ እናደርጋለን በማለትም ዝቷል የጀግኖቹ የሚድያ ሀላፊ ጀግናው ሙጃሂድ አቡ ዑበይዳህ!

ሐማስ ምክትል ሊቀመንበር ሳሌህ አል አሮሪ የፍልስጤም ተቃውሞ አሁንም የውጊያውን ሂደት እየተቆጣጠረ ነው እናም በዚህ ጦርነት ግቦቹን ከማሳካት ወደኋላ አይልም ብለዋል።

ለአረብ መሪዎች ጠንከር ያለ መልእክት ያስተላለፈው አቡ ዑበይዳህ“እኛ የእናንተን ታንክ፣አውሮፕላንና ወታደር አንፈልግም…ቀቅላችሁ ብሉት አይነት…ነገር ግን ቢያንስ ቢያንስ ትንሽዬ ሀሞት ካላችሁ የእርዳታ ተሽከርካሪዎችን እንዲታንቀሳቅሱ እንጠይቃለን!”በማለት በአረቦች ደዩስነትና ተወዳዳሪ የሌለው ፍርሐት በጣም እንደተበሳጩባቸውና እንዳፈሩባቸው በሚያመላክት ንግግር ክፉኛ ተችቷቸዋል!

“እየሩሳሌምን ነፃ ለማውጣት እና የሀገሪቱን ክብር ለማደስ በታሪካችን ወሳኝ ጦርነት ገጥሞናል!”ያለው የጀግኖቹ ቃል አቀባይ ጀግናው ሙጃሂድ አቡዑበይዳህ

የፍልስጤም እስረኞች ከየእስር ቤቱ ካልተፈቱ በስተቀር የጠላት እስረኞችን መፍታት አይታሰብም!ጠላት የፍልስጢን እስረኞችን በአንድ ጊዜ ለመፍታት ከፈለገ እኛም ተዘጋጅተናል”በማለት ሰብኣዊ እርዳታ እንድገባ በሚል የፅዮናዊት እስረኞችን መልቀቅ ትክክልና ተገቢ እንዳልሆነ በገደምዳሜው ጠቁሟል!

በጋዛ የሚገኘው የሃማስ እንቅስቃሴ ሃላፊ ያህያ ሲንዋር ለአል-አቅሳ ቲቪ እንደተናገሩት በተቃውሞው የተያዙ እስረኞችን በሙሉ ለመልቀቅ በወረራ የተያዙ እስረኞችን መፍታትን የሚያካትት የልውውጥ ስምምነት ለመደምደም ተዘጋጅተናል በማለት የአቡዑበይዳህን ንግግር ደግመዋል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group