UMMA TOKEN INVESTOR

About me

إتقي الله يانفسي

የኛ ነገር ... ከሐላል እየፆምን በሐራም እናፈጥራለን!

~

ፆማችንን ከሐራም ነገሮች እንጠብቅ። ግብይታችን በየትኛውም መልኩ ከሰው ሐቅ ጋር እንዳይነካካ እንጠንቀቅ። አይናችንን ካልተፈቀደ አካል እንስበር። ስልኮቻችንን ወደ ሐራም እንዳያደርሱን እንቆጣጠር። በረመዷን ከሰው ጋር ያለንን ቅልቅል እንቀንስ። በተለይ ደግሞ የምላሳችንን ነገር እናስብበት። ፆማችን አጉል መርራብ እና መጥጠማት እንዳይሆን እንጠንቀቅ።

ታላቁ ታቢዒይ የሐያ ብኑ አቢ ከሢር ረሒመሁላህ ፆመኛ ሆኖ ሃሜትና ነገር ማሳበቅ ላይ ስለሚሰማራ አካል እንዲህ ይላሉ፦

"ሰው ንፁህ ከሆነ ሐላል (ምግብና መጠጥ) እየፆመ ቆሻሻ በሆነ ሐራም - በወንድሙ ስጋ - (በሃሜትና ነገር ማሳበቅ) ያፈጥራል።"

ምንጭ ፦ [አልሒልያህ፣ አቡ ኑዐይም፡ 3/69]

#ከደጋጎቹ_ቀዬ

=

የቴሌግራም ቻናል፡-

https://t.me/IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

كناشة ابن منور
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሳሪያ አል ቁድስ፡ ተዋጊዎቻችን ከካን ዮኒስ በስተምስራቅ በኡም አል-ማህድ አካባቢ ያለውን ወታደራዊ ስብስብ በመደበኛ 60 ካሊበር የሞርታር መሳሪያ ደብድበዋል።

አል-ቃሳም ብርጌድ፡ አል-ቃሳም ብርጌድ በጋዛ ከተማ ደቡባዊ ሰፈር ላይ የሚገኙትን የጠላት የጦር ማዘዣ ክፍሎችን በከባድ የሞርታር መሳሪያ ደብድበዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group

ጋዛ፥ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ሰዎች መራባቸውን ተመድ ገለጸ

ጋዛ ሰርጥ ውስጥ 2,2 ሚሊዮን ሰዎች «ለረሐብ አደጋ» ተጋልጠዋል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) አስጠነቀቀ ። በርካታ ርዳታ ለጋሽ ድርጅቶችም ጋዛ ውስጥ ያለው ሁኔታ «በዓለም ምሳሌ የሌለው» ነው ሲሉ አዲስ ባወጡት ጥናት ገልጸዋል ።  የእሥራኤል ጦር የአየር እና የምድር ጥቃት ዘመቻ ባጠናከረባት ብሎም ከበባ ውስጥ ባለችው ጋዛ የርዳታ ምግብ ማስገባት ባለመቻሉም ግማሽ ሚሊዮን ሰው መራቡን ተመድ ዘግቧል ።  በዋናነት ፍልስጥኤማውያን በሚኖሩበት የጋዛ ሰርጥ ውስጥ 576.600 ሰዎች ቀድሞውኑም ተርበዋል ሲል ተመድ ዐስታውቋል ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓለም አቀፍ የምግብ መርኃ ግብር ዋና የምጣኔ ሐብት ባለሞያ አሪፍ ሑሴይን ከጋዛ ነዋሪዎች አንድ አራተኛው መራቡን ተናግረዋል ።

«ዘገባው ብርቱ ሥጋታችንን የሚያረጋግጥ ነው ። ጋዛ ውስጥ ሁሉም ሰው በሚባል ደረጃ የተራበበት ሁኔታ እንዳለ ነው የሚያሳየው ። ከ500 ሺህ በላይ፤ ግማሽ ሚሊዮን ሰዎች ተርበዋል ። ያ ማለት፦ አሁን በምንናገርበት ቅጽበት ከጋዛ አራት ነዋሪዎች አንዱ እየተራበ ነው ።»

ቁጥራቸው 23 የሚደርስ የተመድ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ሌሎች የርዳታ ድርጅቶችም በጋራ ባቀረቡት የጥናት ውጤት መሠረት፦ ከሚደርሰው ጥፋት ባሻገር የጋዛ ነዋሪዎችን «ረሐብ እና በሽታም» እያሰቃያቸው ነው ።

እነሱ ተረስተው ችግሩ በርትቶባቸዋል።ዛሬም እስራኤል በደሏን ቀጥላ ሰዎቹ እንዲሰደዱ አዛለች።

አላህ ነስሩን ያርብላችሁ ያረብ 🤲

Send as a message
Share on my page
Share in the group
5 month Translate
Translation is not possible.

وزير الثقـافة الدكتور عـاطف أبو سيف في خيم اللجوء بقطـاع غـزة'!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group