UMMA TOKEN INVESTOR

About me

I am amuslim alhamdulillah

Translation is not possible.

ዒላሂ" ነስር ካንተ ነው።……እየተበደሉ ላሉት ባሮችህ ምንም የማያውቁ እየተገደሉ ላሉ ህፃኖች እናቶች አባቶች እህቶች ወንድሞች ድረስላቸው በስርህን ቅርብ አድርግላቸው።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

#ሸይኽ ኢብን ባዝ ተጠየቁ ፡ ሙቅ ውሃን በምናፈስበት ጊዜ

ቢስሚላህ እንላለንን፣ ይህም ጂን ቦታው ላይ ይኖራል ብሎ

በመፍራት ነው

መልስ፡

"አዎን! ቢስሚላህ ይበል ምን አልባት ቦታው ላይ ጂን ካለ

እንዲነቃ ለማድረግ ነው" ከዛም ሽይኹ እንዲህ አሉ" በርግጥም

በአንድ ወቅት አንድን ሰው ጂን ይዞት በሚቀራበት ቦታ ተገኝቼ

ነበር

#ሩቃ የሚያደርገው ሰው በሰውየው ላይ ለተደበቀው ጂኒ "ለምን

ያዝከው "አለው

#ጂንውም "የሞቀ ውሃ በአንዱ ልጄ ላይ ደፋና ገደለው "አለ

#የሚቀራዉ ሰውዬ ደግሞ "እሱ ልጅህ በቦታው መኖሩን

ስላላወቀ ነው" አለው

#ጂኒው ደግሞ "ለምን ቢስሚላህ አይልም ነበር እንዲያሳውቀው

(እንዲያነቃው)"

#ሽይኽ ዘይድ አል መድኸሊ ረሂምሁሏህ እንዲህ አሉ ፡

"ለማንኛውም የሞቀ ውሃ በፍሳሽ ትቦዎችም ይሁን በመሬት ላይ

አይደፋም ምክኛቱም መሬት በነዋሪዎች የተሞላች ነች

ምናልባትም በጂኖች አለም ወይም በትንንሽ ፍጡሮች ላይ ያርፋል

በዚህም ለበቀል ይነሳሱና ይይዙታል።ስለዚህ አንድ ሰው የሞቀን

ውሃ መድፋት ከፈለገ በቀዝቃዛ ውሃ ቅዝቃዘው የማያስቸግር

እስኪሆን ያብርደውከዛም ከፈለገ የፍሳሽ ትቦዎች ውስጥ ከፈለገ

መሬት ላይ ያፍሠው" ንግግራቸው እዚህ ጋር አለቀ ረሂመሁሏህ.

፟፟=========================

#ጉዳዩ አደገኛ ነው ሙስሊሞች ሆይ ነቃ በሉ ለወንድሞቻችሁ

ለእህቶቻችሁ ለእናቶቻችሁ አድርሱላቸው ስንትና ስንት እህቶች

በዚህ ሰበብ ችግር ውስት ይገባሉ ፓስታ የቀቀሉበትን ውሃ

አውጥተው በመድፋት ስንቱ ተለክፎዋል ስለዚህ አድርሱላቸው!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
umma1698220074 Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🚫:::::::::ሰኸረተል መዉት:::::::::🚫

አንድ ሰዉ ለ#ሶስት /3 ቀናት በሰኸረተል መዉት ተሰቃየ ባለቤቱ ረሱል ( ﷺ ) ዘንድ አቀናች፡፡

ወይ ሞቶ አያሳርፈን እሱም አያርፍ ወይ ምላሱ ሸሐዳ አትል ግራ ገባን እኮ ያ ረሱለላህ ( ﷺ ) አለቻቸዉ፡፡

ረሱል ( ﷺ ) እናቱን አምጡልኝ አሉ፡፡ እናቱም ተጠርታ መጣች፡፡ ልጅሽ ምን አይነት ሰዉ ነዉ? ብለዉ ጠየቋት፡፡ እናትየዉም እንዲህ በማለት መለሱላቸዉ:– ከሰጋጆቹ ከዛኪሮቹ መሀል ነዉ አለቻቸዉ፡፡

ረሱልም ( ﷺ ) እሱን አደለም የምልሽ ካንቺ ጋራ እንዴት ነዉ? አሏት፡፡ እሷም ልቤ አዝኖበታል ያ! ረሱለላህ ( ﷺ ) ዋሽቼዎት በዋሕይ መጋለጥን አልፈልግም፡፡ ፈገግተኛ ፊቱን ለሚስቱ ኮስታራዉን ለኔ፣ መልካም ንግግርን ለእሷ ለዛ ቢሱን ለኔ፣ ከምግብ ጥሩዉን ከልብስ ቆንጆዉን ለእሷ እሷ ከመረጠችዉ የተረፈዉን ለኔ ስትል ብሶቷን ገለፀች፡፡

ይህኔ ረሱልም ( ﷺ ) እሳት አምጡልኛና ላቃጥለዉ አሉ፡፡ እናቲቱ ጮኸች ያ! ረሱለላህ ( ﷺ ) ልጄ የአካሌ ክፋይ እኮ ነዉ፡፡ ነብሴን ፊዳ አደርግለታለሁ አትንኩት አለች፡፡

ረሱልም ( ﷺ ) ይህን እኮ ነዉ የምልሽ አንቺ ይቅርታሽን ካልሰጠሽዉ የጀነትን ሽታ አያገኝም አሏት፡፡ ይኸዉ ጌታዬ መልዕክቶቹም ከልቤ ይቅር እንዳልኩት ምስክሮቼ ናቸዉ አለች፡፡ ሰዎችን ወደ ሰዉዬዉ ቤት ላኩ፡፡ ሰዉየዉም ሸሐዳ ከምላሱ እንደወጣ ነብስያዉ ወጣች።

✍ወዳጄ ሆይ!

ባልዋን በጀነት ማግኘት የምትፈልግ ሴት በእናቱ ሐቅ ላይ ታበረታዋለች ጀነትን የሚመኝ ሰዉ በወላጆቹ ሐቅ አይደራደርም፡፡ ከአላህ ሐቅ ቀጥሎ ከባዱ የነሱ መሆኑን አይዘነጋም እነሱ ማለት አጥፍተህም የሚወዱህ ዉብ ልቦች ናቸዉና ሁሌም ብታጠፋ ሁሌም ሁሌም ይቅርታን ጠይቅ። አደራ አደራ.።#ሼር በማድረግ ያስተላልፉ

Send as a message
Share on my page
Share in the group