UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

የዘመኔ ሶሀቦች ጀብዱ !

የእስራኤል ታንኮችን ከነወታደሮቻቼው እንደት እየለቀሙ እንደሚያጋይዋቸው ጉድ እዩልኝማ !

እኔ ስለሀማሶች ቃል የለኝም !!

አሏሁ አክበር ወሊላሂል ሀምድ

10 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በዚያም በማይሞተው ህያው አምላክ ላይ ተመካ

( አል ፉርቃን 58)

----------------------------------

አንዲት ከተማ ላይ በጣም የሚዋደዱ ባልና ሚስት ይኖሩ ነበር ነገር ግን

ሁለቱም የተለያየ በህሪ ባለቤቶች ነበሩ ባልየዉ የተረጋጋና ዝምተኛ ሲሆን

ሚስትየዉ ደግሞ ተቃራኒዉን በህሪ የተላበሰች ነበረች።

ታዲያ አንድ ቀን ሁለቱም የበህር ጉዞ በአንድ

ላይ ያደርጋሉ ሁለት ቀን ከተጎዙ ብሆላ አዉሎ ነፍስ ይነሳና መርከቢቱ

ትናወጣለች የመርከቢቱ ተሳፍሪዋች በሙሉ በፍርሃት ይርዳሉ የመርከቢቱ

ካፒቴንም የመትረፍቸዉ እድል እጅግ ጠባብ መሆኑን ይነግራቸዋል

ሚስትየዉም እራስዋን መቆጣጠር ተስኖዋት በፍጥነት ወደ ባልዋ ታመራለች

ምን አላባት የሚተreፉበት አንዳች መንገድ እንኯን ቢኖር ነገር ግን እንደ

ወትሮዉ

ተረጋግቶ ሁኔታዉን በትዝብት የሚመለከተዉን

ባልዋ ስትመለከት ትደነቃለች በንዴትም ለምንም ነገር ስሜት የሌለዉ ቀዝቃዛ

ሰዉ መሆኑን በጩኸት ትነግረዋለች በዚህ መሀል ጩቤ መዘዝ ያደርግና

ልብዋ ላይ አድርጎት በዚህ ጩቤ እንድ ወጋሽ አትፈሪምን ሲል ይጠይቃታል።

ወደ ባለቤትዋ ተመልክታ በፍፁም የሚል መልስ ትሰጠዋለች ለምን ሲል

ጥያቀዉን ያስከትላል እሷም እምነቴን በምጥልበትና በማፈቅረዉ ሰዉ እጅ

ላይ ነዉና ያለዉ ስትል ትመልስለታለች እሱም ፈገግ አለና የእኔም የእርጋታዬ

ምንጭ ይኼዉ ነዉ ይኼ መዕበል በምተማመንበትና

በምወደዉ ጌታዬ ስር ነዉ ታዲያ ነገራቶችን ሁሉ የሚቆጣጠረዉ እሱ ከሆነ እኔ

ለምን እፈራለሁ ? አላት

☞☞☞የዱንያ መዕበል ቢያንገላታህ መከራዋ ቢዘንብብህ አትፈራ አላህ

በእርግጥም አንተን ይወድሀል ከሚዘንብብህ መከራም የማዉጣት ቁልፍ እሱ

ላይ ነዉና አትስጋ!!!

የትም ብትሆን አላህን ፍራ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በአሏህ ስም እጅግ በጣም አዛኝ እና እጅግ በጣም ሩህ ሩህ በሆነው

አሏህ (ሱ ወ) ለኛ ለሰው ልጆች አደራ ካለበት ወሳኝ ጉዳዮች መሀከል የወላጅ ሀቅ አንደኛው ነው ፡፡

የወላጅ ሀቅ እጅግ ከባድ ከመሆኑ ጋር ዛሬ በአብዛኞቻችን በተለይ በወጣቶች ዘንድ ከተረሱትና ከተዘነጉት ግዴታዎች መካከል የግንባር ቀደሙን ቦታ ይዞ ይገኛል ቢባል ማጋነን አይሆንም ።

ኢስላም ለወላጆች የሰጠውን ከፍተኛ ቦታ እኛ ሙስሊሞች ጋር እንደ ተራ ነገር ተቆጥሮ ባለበት በዚህ ዘመን ወላጆቹን ተጠቅሞ እነርሱን በማገልገል የጀነት በሩን ያንኳኳ ምንኛ ታደለ ! አሏህ ይጠብቀንና እነርሱን አሳዝኖ ደግሞ ጀነት መግባት ያልቻለ ምንኛ ከሰረ ?

አሏህ እንዲህ ይላል

ሰውንም በወላጆቹ በጎ መዋልን በጥብቅ አዘዝነው ( አል አህቃፍ )

በወላጅ ጉዳይ አደራ ያለው አሏህ ሆኖ ሳለ የአሏህን አደራ የበላን ስንቶቻችን እንሆን ?

በቂያማ ቀን አሏህ (ሱ.ወ) ከማያያቸው እና ከማያናግራቸው አራት ሰዎች መካከል የመጀመሪያው ወላጆቹን በዳይ የሆነውን ነው ሲሉ የአሏህ መልአክተኛ (ሰ ዐ ወ) ተናግረዋል !

በሌላ ሀዲስ የጀነትን ሽታ ( ጀነትን ሳይሆን ሽታዋን )ከማያገኙት ሰዎች መካከል ለወላጆቹን በጎ የማይውል እንደሆነ መናገራቸው የሚታወስ ነው ፡፡

ይህ ከሆነ ታዲያ መመለሻችን የሆነው አኼራ ምን ይጠብቀን ይሆን ? በወላጆቻችን ምክንያት እነርሱን አስደስተን ጀነት ወይስ እነርሱን አስከፍተንና አሳዝነን የአሏህ ቁጣ ? ምርጫው የኛ ነው ፡፡

በአጠቃላይ ወላጅን ማስከፉቱ ይቅርና "ኡፍ" ልንላቸው እንደማይገባ ቁርዓን አስጠቅቆናል !

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

#ከተረሱ የነብዩ صلى الله عليه وسلم ሱናዎች ዉስጥ:-✍️

1. አልፎ አልፎ በባዶ እግር መጓዝ

2. በሶስት ጣቶች ብቻ ምግብን መመገብ እና ጣቶችን በሶፍት ወይም በሌሎች መሰል ማበሻዎች ከማጽዳት በፊት በምላስ መላስ

3. ከእንቅልፍ ሲነቁ ፊትን በእጆች ማበስ

4. ወንጀል ላይ ከወደቁ በኋላ ዉዱእን ባማረ መልኩ አድርጎ ሁለት ረከዓ የተውባ ሶላቶችን መስገድና ቀጥሎም የአላህን ማርታ መጠየቅ

5. ከተቀመጡበት ሲነሱ ፣ቁርአንን አንብበው ሲጨርሱ ወይም ዉዱእን ሲያጠናቅቁ ሱብሀነከ አላህመ ወቢሀምዲከ ላኢላሃ ኢላ አንተ አስተግፊሩከ ወአቱቡ ኢለይከ የሚለዉን ዱዓእ ማድረግ

6. በሌሊት ሰአት እቃዎችን ሁሉ መክደን ወይም መታሰር የሚችሉ ነገሮችን ማሰር

7. ለሁሉም ሶላቶች እና ለሁሉም ዉዱእ ጥርስን መፋቅ

8. ለእያንዳንዱ ፈርድ ሶላት ዉዱእን ማደስ

9. ሰዎች ቤት ለመግባት ሲያስቡ ሶስት ጊዜ ፍቃድን መጠየቅ

10. ከቤት ሲወጡ ወይም ወደ ቤት ሲገቡ ሁለት ረከዓ መስገድ

11. ቤት ሲገቡ በሲዋክ መጀመር

12. ለህጻናቶች ኢስላማዊ ሰላምታን ማቅረብ

13. ተራራማ (ዳገትማ ) ቦታዎች ላይ ሲወጡ ትንሽ ድምጽን ከፍ አድርጎ አላህ አክበር ማለት እና ረባዳ ወይም ዝቅተኛ ቦታዎች ላይ ሲደርሱ ሱብሀን አላህ ማለት

14. ለሚያውቁትንም ይሁን ለማያውቁት ሰው ኢስላማዊ የሆነዉን ሰላምታ ማቅረብ

15. ቁጭ ብሎ መጠጣት

16. ሶላት ላይ ወስዋስ ሲያጋጥመው ከሸይጧን በአላህ ከተጠበቁ በኋላ ወደ ግራ ጎኑ ሶስት ጊዜ ቱፍ ቱፍ ማለት

17. ሲተኙ በዉዱእ ሆኖ መተኛት

18. ፈገግታን ማንጸባረቅ

19. በጫማዎች መስገድ

20. ምግብን አለማነወር

21. ከእንቅልፍ በፊት የሚነበቡ ምእራፎችን ማንበብ

22. የዱሀ ሶላትን መስገድ

23. ገላን ከመታጠብ በፊት ዉዱእ ማድረግ

24. አድስ ልብስ ሲለብሱ ዱዓእ ማድረግ

25. የዶሮ ጩኸትን ሲሰሙ ዱዓእ ማድረግ / የአህያን ድምጽ ሲሰሙ ከሸይጧን መጠበቅ

26. ከእያንዳንዷ ሶላት በኋላ አያተልኩርሲይን መቅራት

27. ከመንገድ( ሰፈር ) ሲመለሱ መጀመሪያ መስጂድ ላይ ማረፍ እና ሁለት ረከዓዎችን መስገድ

28. ቋሚ የሆኑ ሱና ሶላቶችን ማዘውተር( በየእለቱ 12 ወይም 10 ረከዓዎቹን)

29. ሽበትን ከጥቁ ር ዉጭ ባለ ቀለም ማቅለም

30. ዊትር ሶላትን አዘውትሮ መስገድ

31. ወተት እና መሰል መጠጦችን ከጠጡ በኋላ መጉመጥመጥ

32. ሱና ሶላቶችን ቁጭ ብሎ መስገድ ( በእንቅልፍ ወይም በድካም ምክንያት

33. ለወንድም በስዉር ( በሩቅ) ዱዓእ ማድረግ

34. አስደሳች ዜና ሲያጋጥም የምስጋና ሱጁድ ማድረግ

35. አድስ ዝናብ በሚወርድበት ጊዜ ሰውነትን ገልጦ ማስመታት( ዐውራህ ያልሆነዉን )

36. የወደቀ ምግብን ካነሱ በኋላ የነካዉን ቆሻሻን አስወግዶ መብላት

37. ሌሊቱ ሲገባ ልጆች ከቤት እንዳይወጡ መቆጣጠር

38. ከመተኛት በፊት ፍራሹን መጥረግ

39. ለህመም ዱዓእ ሲያደርጉ እጆችን ህመም ከሚሰማብን ቦታ ላይ አስቀምጦ ዱዓዉን ማድረግ

40. ከእንቅልፍ ሲነሱ ወዲያዉኑ በአፍንጫ ዉሀን በመሳብ ከዚያም በኋላ ወደዉጭ ማስወጣት

Send as a message
Share on my page
Share in the group
meded nuro shared a
Translation is not possible.

ይህ የአልጀዚራህ ጋዜጠኛ ከደቂቃዎች በፊት ከጋዛ የቀጥታ ስርጭት እያስተላለፈ ሳለ፤ ከቆይታዎች በኋላ ሚስቱ፣ ትልቁ ልጁ፣ ትንሹ ልጁና ሴት ልጁ እስራኤል ባዘነበችው የቦምብ ጥቃት መገደ'ላቸውን ሰማ።

አላህ የዚህችን አረ'መኔ መጨረሻዋ ያድርገው።

የስንቱን ቤተሰብ ጨረሰች፣ የተወለዱ ህፃናት ሳይቀሩ ቀጠፈች፣ ህልማቸውን አቀጨጨች፣ ህፃናት ያለ ወላጅ፥ ወላጆች ያለ ጧሪ ቀባሪ እንዲቀሩ አደረገች። አላህ ውርደቷን አፋጥኖ መጥፎ ፍጻሜዋን ያሳየን።

BREAKING! Al Jazeera reporter Wael al-Dahdouh bids farewell to his grandchildren, his wife, son and daughter who were just killed after Israeli warplanes bombed their home in #gaza city.

#palestine #gaza

70 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group