UMMA TOKEN INVESTOR

About me

“رب إني لما أنزلت إلى من خير فقير”

Translation is not possible.

ተውበት አደርጋለሁ ብሎ ወንጀልን መዳፈር

---------

☞ኢብኑል ቀይዪም፦

"ብዙ ሙስሊሞች ወንጀልን እንዲዳፈሩ የሚያነሳሳቸው ነገር በተውበት ላይ መመካታቸው ነው። ወንጀለኛ ሰው በወንጀልና በተውበት መካከል አላህ ግርዶሽን ሊያደርግ እንደሚችል ቢያውቅ ኖሮ ፍርሀቱ በጨመረና ወንጀልን ከመዳፈር ልቦናው በራደ ነበር።"

📚ጠሪቁ'ል ሂጅረተይን 562

☞ተውበት አደርጋለሁ በሚል ሰበብ ወንጀልን መዳፈር የሞኝ ብልጥነት ሲሆን ድንገተኛ ቀደር የመጣ ግዜ ሊጠቅም አይችልምና ጥንቃቄ ያስፈልጋል!

✍ዐብዱረዛቅ አል-ሐበሺይ

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

☑️ አላህን የሚያወሳና የማያወሳ ሰው ምሳሌው...

مَثَل الذاكر والغافل

عن أبي موسى الأشعري رضي الله عنه، قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: (مَثَلُ الذي يَذْكُرُ رَبَّهُ وَالَّذِي لا يَذْكُرُ رَبَّهُ، مَثَلُ الْحَيِّ وَالْمَيِّتِ)

(رواه البخاري) .

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

"የከፋው ሰው ሲሞት የደላው መች ቀረ

ሁሉም ይጓዛታል አስጠላም አማረ

ሁሉም ይጓዛታል ያቺን የሩቅ ጉዞ

የሌለው ባዶውን ያለው ስንቁን ይዞ።"

(ሸይኽ ሙሐመድ ወሌ)

Send as a message
Share on my page
Share in the group