Translation is not possible.

ተውበት አደርጋለሁ ብሎ ወንጀልን መዳፈር

---------

☞ኢብኑል ቀይዪም፦

"ብዙ ሙስሊሞች ወንጀልን እንዲዳፈሩ የሚያነሳሳቸው ነገር በተውበት ላይ መመካታቸው ነው። ወንጀለኛ ሰው በወንጀልና በተውበት መካከል አላህ ግርዶሽን ሊያደርግ እንደሚችል ቢያውቅ ኖሮ ፍርሀቱ በጨመረና ወንጀልን ከመዳፈር ልቦናው በራደ ነበር።"

📚ጠሪቁ'ል ሂጅረተይን 562

☞ተውበት አደርጋለሁ በሚል ሰበብ ወንጀልን መዳፈር የሞኝ ብልጥነት ሲሆን ድንገተኛ ቀደር የመጣ ግዜ ሊጠቅም አይችልምና ጥንቃቄ ያስፈልጋል!

✍ዐብዱረዛቅ አል-ሐበሺይ

Send as a message
Share on my page
Share in the group