abu hanifa Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

abu hanifa shared a
Татарчага тәрҗемә итү мөмкин түгел.
♻️ 🔻🇵🇸⚡️🇮🇱 የእስራኤል ወራሪ ጦር ትናንት በጋዛ ሰርጥ ሰሜን እና ደቡብ በደረሱ ሁለት የተለያዩ ጥቃቶች 11 አሸባሪ ወታደሮቹ መገደላቸውን እንዲሁም ዛሬ ሌላ 1 ተጨማሪ ወታደሩ መሞቱን አስታውቋል።
 
ቴሌግራም https://t.me/Alif_Online_Official
ኡማላይፍ የሙሐመድ ትውልድ ገፆችን ፎሎው ያድርጉ
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abu hanifa shared a
2 years Тәрҗемәсе
Татарчага тәрҗемә итү мөмкин түгел.
ኢራን “እስራኤልን መቅጣት” ያለችው ዘመቻ ማብቃቱን ገለጸች።
 
እስራኤል ከሁለት ሳምንት በፊት በሶሪያ መዲና ደማስቆ በሚገኝ የኢራን ኢምባሲ ላይ ባደረሰችው የአየር ላይ ጥቃት ሁለት ወታደራዊ አዛዦችን ጨምሮ ዘጠኝ ኢራናዊያን መገደላቸው ይታወሳል።
 
ይህንን ተከትሎ በኢምባሲዋ ላይ ለደረሰው ጥቃት እስራኤልን እንደምትበቀል ስትዝት የቆየችው ኢራን መጠነ ሰፊ የድሮን እና ሚሳዔል ጥቃት ወደ ቴልአቪቭ መተኮሷን አስታውቃለች።
 
የኢራን አብዮታዊ ዘብ ጥቃቱን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ወደ እስራኤል ድንበር በርካታ ሚሳዔሎችን እና ድሮኖችን መተኮሱን አስታውቋል።
 
የኢራን አብዮታዊ ዘብ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ሞሀመድ ባግሪ እንዳሉት መግለጫ እስራኤል ለመቅጣት በሚል የተካሄደው ዘመቻ ማብቃቱን አስታውቋል፡፡
 
ይሁንና እስራኤል የአጸፋ እርምጃ ለመውሰድ ከሞከረች ግን ከእስካሁኑ የከፋ እርምጃ እንደሚጠብቃትም አስታውቋል፡፡
አሜሪካ ከዚህ ጥቃት ራሷን እንድታርቅ ያስጠነቀቁት ዋና አዛዡ ይህ ሳይሆን ቀርቶ በቀጣይ እርምጃዎች ላይ አሜሪካ ጣልቃ ከገባች ግን በመካከለኛው ምስራቅ ያሉ የአሜሪካ ወታደራዊ ማዘዣዎች ጥቃቱ ኢላማ ይሆናሉ ሲልም አስጠንቅቀዋል፡፡
 
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በበኩላቸው ከኢራን የተሰነዘረባትን ከ300 በላይ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትታ መጣሏን አስታውቃለች፡፡
 
ሰው አልባ አውሮፓላኖቹ ጥቂት ጉዳት ብቻ አድርሰዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሀገራቸውን አየር ሀይል እና አጋር ሀገራትን አድንቀዋል፡፡
 
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ሀገራቸው ከእስራኤል ጎን መሆኗን ገልጸው የቡድን ሰባት ሀገራት እንዲመክሩበት እንደሚያደርጉም አስታውቀዋል፡፡
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abu hanifa shared a
2 years Тәрҗемәсе
Татарчага тәрҗемә итү мөмкин түгел.
🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸
አንዳንድ ሠው አለ‼️እንደ ሐምዛ ዓይነት‼️
 
ሐምዛ ባለፉት 40 ዓመታት በአሜሪካ
የሕግ ታራሚ ነው። የሶሻል አክቲቪስቱ
ማልኮም ኤክስ የሕይወት ታሪክ ካጠና
በኋላ የተፈጥሯዊው ኃይማኖት ዕስልምናን
እዚያው ዕስር ቤት ውስጥ እያለ ተቀላቅሏል።
ሐምዛ የጋዛውያን ሰቆቃ ከሰማ በኋላ በሰዓት
15 ሣንቲም ሒሳብ እየሰራ ያጠራቀመውን $17.74 ለጋዛውያን አበርክቷል።
🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸🇵🇸
#gazagenocide
#israelaterroriststate
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abu hanifa shared a
Татарчага тәрҗемә итү мөмкин түгел.
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abu hanifa shared a
Татарчага тәрҗемә итү мөмкин түгел.
📈ተጨማሪ ሪፖርት!
 
ሙጃሂዲን ብርጌድ፡ ከጋዛ ከተማ በስተ ሰሜን ምዕራብ የሚገኙ የጽዮናውያን ጠላት ሃይሎችን በሮኬት ደብድበናል ብሏል፡፡
 
የሶሪያ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ላይ የጽዮናውያን ጠላት ከተቆጣጠረው የሶሪያ ጎላን ኮረብታ አቅጣጫ የአየር ጥቃት በደቡባዊ ደማስቆ በሚገኙ በርካታ ቦታዎች ላይ ያነጣጠረ ሲሆን ይህም የሰው ህይወት እንዲጠፋ የቁሳቁስ ኪሳራ እና የአካል ጉዳት አድርሷል።
 
ሒዝቦላህ፡ የኢስላማዊ ተቃውሞው ተዋጊዎች ከሰአት በኋላ 7፡30 ላይ የ"እስራኤል" የጠላት ወታደሮችን በ"Hunin Castle" በበርካታ ሚሳኤሎች ኢላማ በማድረግ ቀጥተኛ ጉዳት አድርሰዋል ብሏል፡፡
 
የሂዝቦላህን ጥቃት ተከትሎ የጽዮናውያን ሚዲያዎች እንደዘገቡት ከሂዝቦላህ የተተኮሱትሚሳኤሎች ያለቅድመ ማስጠንቀቂያ ሳይረን በሰሜን በተያዙት የፍልስጤም ምድር በሚገኘው “ሜሮን” የአየር ቁጥጥር ጣቢያ ላይ ጉዳ አድርሷል። ብለዋል፡፡
 
በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group