abu hanifa Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

abu hanifa shared a
Translation is not possible.
♻️ 🔻🇵🇸⚡️🇮🇱 የእስራኤል ወራሪ ጦር ትናንት በጋዛ ሰርጥ ሰሜን እና ደቡብ በደረሱ ሁለት የተለያዩ ጥቃቶች 11 አሸባሪ ወታደሮቹ መገደላቸውን እንዲሁም ዛሬ ሌላ 1 ተጨማሪ ወታደሩ መሞቱን አስታውቋል።
 
ቴሌግራም https://t.me/Alif_Online_Official
ኡማላይፍ የሙሐመድ ትውልድ ገፆችን ፎሎው ያድርጉ
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
Send as a message
Share on my page
Share in the group
abu hanifa shared a
Translation is not possible.
📈ተጨማሪ ሪፖርት!
 
ሙጃሂዲን ብርጌድ፡ ከጋዛ ከተማ በስተ ሰሜን ምዕራብ የሚገኙ የጽዮናውያን ጠላት ሃይሎችን በሮኬት ደብድበናል ብሏል፡፡
 
የሶሪያ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ላይ የጽዮናውያን ጠላት ከተቆጣጠረው የሶሪያ ጎላን ኮረብታ አቅጣጫ የአየር ጥቃት በደቡባዊ ደማስቆ በሚገኙ በርካታ ቦታዎች ላይ ያነጣጠረ ሲሆን ይህም የሰው ህይወት እንዲጠፋ የቁሳቁስ ኪሳራ እና የአካል ጉዳት አድርሷል።
 
ሒዝቦላህ፡ የኢስላማዊ ተቃውሞው ተዋጊዎች ከሰአት በኋላ 7፡30 ላይ የ"እስራኤል" የጠላት ወታደሮችን በ"Hunin Castle" በበርካታ ሚሳኤሎች ኢላማ በማድረግ ቀጥተኛ ጉዳት አድርሰዋል ብሏል፡፡
 
የሂዝቦላህን ጥቃት ተከትሎ የጽዮናውያን ሚዲያዎች እንደዘገቡት ከሂዝቦላህ የተተኮሱትሚሳኤሎች ያለቅድመ ማስጠንቀቂያ ሳይረን በሰሜን በተያዙት የፍልስጤም ምድር በሚገኘው “ሜሮን” የአየር ቁጥጥር ጣቢያ ላይ ጉዳ አድርሷል። ብለዋል፡፡
 
በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group